TIKVAH-ETHIOPIA
#USElection2024 #Result ቀጣዩ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንደሚሆኑ ' ፎክስ ኒውስ ' ጠቁሟል። ትራምፕ፣ ካማላን ሃሪስን በማሸነፍ ቀጣዩ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ይሆናሉ ሲል አሳውቋል። አሁን ባለው ውጤት የቀድሞ ፕሬዜዳንት ትራምፕ ዳግም ሀገሪቱን የመምራት እድል ይሰጣቸዋል። @tikvahethiopia
#USElection2024
የኤልሳልቫዶር ፕሬዜዳንት ማንም ሳይቀድማቸው ከወዲሁ ለዶናልድ ትራምፕ የ ' እንኳን ደስ አልዎት ! ' የደስታ መልዕክት መልዕክት ያስተላለፉ የመጀመሪያው የሀገር መሪ ሆነዋል።
ፕሬዝዳንት ናይብ ቡክሌ ፤ ትራምፕን ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሲሉ ጠርተዋቸው " እንኳን ደስ አለህ ! አምላክ ይባርክህ ፤ ይምራህ " ብለዋቸዋል።
ምንም እንኳን የ2024 የአሜሪካ ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ ውጤት ይፋ ባይሆንም አሁን ላይ ባለው የውጤት የበላይነት ዶናልንድ ትራምፕ ፤ ካማላ ሃሪስን በማሸነፍ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዜዳንት የመሆናቸው ነገር እርግጥ እየሆነ መምጣቱ ተዘግቧል።
@tikvahethiopia
የኤልሳልቫዶር ፕሬዜዳንት ማንም ሳይቀድማቸው ከወዲሁ ለዶናልድ ትራምፕ የ ' እንኳን ደስ አልዎት ! ' የደስታ መልዕክት መልዕክት ያስተላለፉ የመጀመሪያው የሀገር መሪ ሆነዋል።
ፕሬዝዳንት ናይብ ቡክሌ ፤ ትራምፕን ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሲሉ ጠርተዋቸው " እንኳን ደስ አለህ ! አምላክ ይባርክህ ፤ ይምራህ " ብለዋቸዋል።
ምንም እንኳን የ2024 የአሜሪካ ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ ውጤት ይፋ ባይሆንም አሁን ላይ ባለው የውጤት የበላይነት ዶናልንድ ትራምፕ ፤ ካማላ ሃሪስን በማሸነፍ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዜዳንት የመሆናቸው ነገር እርግጥ እየሆነ መምጣቱ ተዘግቧል።
@tikvahethiopia
👏1.75K❤333😡114🥰82😭65🤔39🕊35🙏30😱19😢13