TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#የሀገር_ተስፋዎች 👏 በ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡት አንዷ የአዲስ አበባ ፣ ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ተማሪዋ ማዕዶት እስክንድር ናት ፤ ተማሪዋ በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600ው 573 በማምጣት ከሀገሪቱ 3ኛውን ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ሰቅላለች። @tikvahethiopia
#የሀገር_ተስፋዎች 👏

በ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በማህበራዊ ሳይንስ ከ600ው ከመላ ሀገሪቱ ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው የኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት ተማሪዋ ዎይናብ ሰለሞን ስትሆን ከ600ው 538 በማስመዝገብ ነው የሰቀለችው።

@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
1.67K👏980🙏87🥰70🤔48😱21🕊16😡15😢14😭11