TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Ethiopia

አትሌት መሠረት ደፋር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ አባል ሆና ተመርጣለች።

አዳዲሶቹ የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈጻሚዎች እነማን ናቸው ?

1. አትሌት ስለሺ ስህን -ፕሬዚዳንት
2. አትሌት መሠረት ደፋር -ስራ አስፈጻሚ አባል
3. ወይዘሮ ሳራ ሐሰን- ስራ አስፈጻሚ አባል
4. ወይዘሮ አበባ የሱፍ -ስራ አስፈጻሚ አባል
5. ዶክተር ኤፍረህ መሀመድ -ስራ አስፈጻሚ አባል
6. አቶ ጌቱ ገረመው -ስራ አስፈጻሚ አባል
7. አቶ አድማሱ ሳጂ -ስራ አስፈጻሚ አባል
8. አቶ ቢኒያም ምሩጽ -ስራ አስፈጻሚ አባል እንዲሁም
9. ትዕዛዙ ሞሴ (ዶ/ር) ለመጪዎቹ 4 ዓመታት ብሄራዊ ፌዴሬሽኑን እንዲመሩ ተመርጠዋል።

ስራ አስፈጻሚ አባላቱ ምክትል ፕሬዝዳንት፣ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንትና አቃቤ ንዋይ ይመርጣሉ።

#AMN

@tikvahethiopia
7680🤔115👏85🙏67😡53🕊34😭23😱18🥰13😢8