#አሁን : የቀድሞ የትግራይ ተዋጊዎችን ትጥቅ ማስወረድና ወደ ተሃድሶ ማዕከላት የማስገባት ስራ ዛሬ ተጀመረ።
የመጀመሪያው ዙር የትግራይ የቀድሞ ተዋጊዎችን ዲሞብላይዝድ በማድረግ ወደ ስልጠና ማእከላት የማስገባት ስራ በመቐለ ከተማ በይፋ ተጀምሯል።
በመጀመሪያ ዙር በክልሉ 75 ሺህ የቀድሞ ተዋጊዎች ስልጠናና የማቋቋምያ ገንዘብ በመስጠት ወደ ህብረተሰቡ የማቀላቀል ስራ ይሰራል።
በአሁን ሰዓት ታጣቂዎች የኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ፣ የትግራይ ክልል የፀጥታ ሃይሎች ከፍተኛ አመራሮች ፣ የአፍሪካ ህብረት አደራዳሪዎች እና ሚድያዎች ፊት የታጠቁትን ቀላል መሳሪያ እያስረከቡ ነው።
የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል በስፍራው ተገኝቶ ሁነቱን እየተከታተለ ነው።
ዝርዝር እናቀርባለን !
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
የመጀመሪያው ዙር የትግራይ የቀድሞ ተዋጊዎችን ዲሞብላይዝድ በማድረግ ወደ ስልጠና ማእከላት የማስገባት ስራ በመቐለ ከተማ በይፋ ተጀምሯል።
በመጀመሪያ ዙር በክልሉ 75 ሺህ የቀድሞ ተዋጊዎች ስልጠናና የማቋቋምያ ገንዘብ በመስጠት ወደ ህብረተሰቡ የማቀላቀል ስራ ይሰራል።
በአሁን ሰዓት ታጣቂዎች የኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ፣ የትግራይ ክልል የፀጥታ ሃይሎች ከፍተኛ አመራሮች ፣ የአፍሪካ ህብረት አደራዳሪዎች እና ሚድያዎች ፊት የታጠቁትን ቀላል መሳሪያ እያስረከቡ ነው።
የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል በስፍራው ተገኝቶ ሁነቱን እየተከታተለ ነው።
ዝርዝር እናቀርባለን !
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
❤485🕊223🤔109😡64👏54🙏33😢18😱12🥰9
#አሁን
ኢትዮ ቴሌኮም በዛሬው ዕለት " ዘመን ገበያ " የተሰኘ የዲጂታል ግብይት ፕላትፎርም (Digital Market Place Platform) አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐግብር በሳይንስ ሙዚየም እያካሄደ ይገኛል።
ተጨማሪ መረጃዎች ተከታትለን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
@tikvahethiopia
ኢትዮ ቴሌኮም በዛሬው ዕለት " ዘመን ገበያ " የተሰኘ የዲጂታል ግብይት ፕላትፎርም (Digital Market Place Platform) አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐግብር በሳይንስ ሙዚየም እያካሄደ ይገኛል።
ተጨማሪ መረጃዎች ተከታትለን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
@tikvahethiopia
❤283😡133👏34🙏30😭18🤔15😢10🕊8🥰6💔6😱1