#ኢሬቻ2017
የኢሬቻ ' ሆራ ፊንፊኔ ' እና ' ሆራ አርሰዲ ' በዓልን ለሚያከብሩ ታዳሚዎች ትራንስፖርት መዘጋጀቱን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ገልጿል።
በአዲስ አበባ በ5ቱም መግቢያ በሮች ወደ በዓሉ ማክበሪያ ቦታ የሚያደርሱ ከአዲስ አበባ ሲቲ ባስ 907 የከተማ አውቶብሶች፣ 400 የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አውቶብሶች መዘጋጀታቸውን ተገልጿል።
ቢሾፍቱ ለሚከበረው የኢሬቻ በዓል 150 የሚሆኑ ሀገር አቋራጭና መለስተኛ አውቶቢሶች ዝግጁ እንዲሆኑ መደረጉን ተመላክቷል።
በአጠቃላይ ታክሲዎችን ሳይጨምር 1 ሺህ 457 ተሸከርካሪዎች ተዘጋጅተዋል ተብሏል።
#AddisAbaba #Bishoftu
@tikvahethiopia
የኢሬቻ ' ሆራ ፊንፊኔ ' እና ' ሆራ አርሰዲ ' በዓልን ለሚያከብሩ ታዳሚዎች ትራንስፖርት መዘጋጀቱን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ገልጿል።
በአዲስ አበባ በ5ቱም መግቢያ በሮች ወደ በዓሉ ማክበሪያ ቦታ የሚያደርሱ ከአዲስ አበባ ሲቲ ባስ 907 የከተማ አውቶብሶች፣ 400 የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አውቶብሶች መዘጋጀታቸውን ተገልጿል።
ቢሾፍቱ ለሚከበረው የኢሬቻ በዓል 150 የሚሆኑ ሀገር አቋራጭና መለስተኛ አውቶቢሶች ዝግጁ እንዲሆኑ መደረጉን ተመላክቷል።
በአጠቃላይ ታክሲዎችን ሳይጨምር 1 ሺህ 457 ተሸከርካሪዎች ተዘጋጅተዋል ተብሏል።
#AddisAbaba #Bishoftu
@tikvahethiopia
😡2.77K❤696🤔154👏125😭89🙏55🕊49😢35😱29🥰7
(ኢትዮ ቴሌኮም)
#5ጂ በቢሾፍቱ ተጀመረ!!
ኩባንያችን የዘመናችን የመጨረሻው እና እጅግ ፈጣን የሆነው የአምስተኛው ትውልድ (5ጂ) የሞባይል አገልግሎት በቢሾፍቱ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ስናበስር ታላቅ ደስታ ይሰማናል!
በዛሬው እለት ይፋ ያደረግነው የ5ጂ ሞባይል ኔትወርክ ኩሪፍቱ ወተር ፓርክ፣ በምስራቅ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ሰንሻይን፣ ግራር ሜዳ እና የረር የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ማህበር የሚገኙ አካባቢዎች የሚሸፍን ነው፡፡
የአገልግሎቱ ተግባራዊ መሆን እያደገ የመጣውን የደንበኞች ዳታ ፍላጎት ለማስተናገድ ከማስቻሉ ባሻገር ተሞክሮን የሚጨምሩ የዲጂታል ሶሉሽኖችን በማቅረብ የዜጎችን ህይወት ለማዘመን እና ቢዝነስን ለማቀላጠፍ እንዲሁም አዳዲስ የዲጂታል ሥራ እድሎችን በመፍጠር የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ያረጋግጣል፡፡
የ5ጂ አገልግሎት ከፍተኛ ፍጥነት ያለው፣ ዳታ የማስተላለፍ መዘግየትን በእጅጉ በመቀነስ ፋብሪካዎችና ኢንዱስትሪዎችን ከማዘመን በተጨማሪ ለሀገራችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገት ቁልፍ ሚና የሚጫወቱ እንደ ግብርና፣ ጤና፣ ትምህርት፣ ማዕድን፣ ትራንስፖርት ያሉ ዘርፎችን አሰራር በማቀላጠፍ ተወዳዳሪነትን ይጨምራል፡፡
ክቡራን ደንበኞቻችን የ5ጂ አገልግሎትን ለማግኘት የሚያስችሉ ቀፎዎች በመጠቀም በእጅግ ፈጣኑ ኔትወርክ አስደሳች ተሞክሮ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልጻለን፡፡
ቀደም ሲል የ5ጂ ሞባይል ኔትወርክ አገልግሎትን በአዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ጂግጂጋ፣ ድሬዳዋ፣ ሐረር፣ ባህር ዳር፣ ሐዋሳ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ሆሳዕና እና አርባ ምንጭ ከተሞች ማስጀመራችን ይታወሳል፡፡
አዲስ ፍጥነት፣ አዲስ ምቾት፣ አዲስ አኗኗር!
#ዲጂታል_ኢትዮጵያን ዕውን በማድረግ ላይ
ለተጨማሪ: https://bit.ly/48PskNK
#Bishoftu #5G
#5ጂ በቢሾፍቱ ተጀመረ!!
ኩባንያችን የዘመናችን የመጨረሻው እና እጅግ ፈጣን የሆነው የአምስተኛው ትውልድ (5ጂ) የሞባይል አገልግሎት በቢሾፍቱ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ስናበስር ታላቅ ደስታ ይሰማናል!
በዛሬው እለት ይፋ ያደረግነው የ5ጂ ሞባይል ኔትወርክ ኩሪፍቱ ወተር ፓርክ፣ በምስራቅ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ሰንሻይን፣ ግራር ሜዳ እና የረር የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ማህበር የሚገኙ አካባቢዎች የሚሸፍን ነው፡፡
የአገልግሎቱ ተግባራዊ መሆን እያደገ የመጣውን የደንበኞች ዳታ ፍላጎት ለማስተናገድ ከማስቻሉ ባሻገር ተሞክሮን የሚጨምሩ የዲጂታል ሶሉሽኖችን በማቅረብ የዜጎችን ህይወት ለማዘመን እና ቢዝነስን ለማቀላጠፍ እንዲሁም አዳዲስ የዲጂታል ሥራ እድሎችን በመፍጠር የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ያረጋግጣል፡፡
የ5ጂ አገልግሎት ከፍተኛ ፍጥነት ያለው፣ ዳታ የማስተላለፍ መዘግየትን በእጅጉ በመቀነስ ፋብሪካዎችና ኢንዱስትሪዎችን ከማዘመን በተጨማሪ ለሀገራችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገት ቁልፍ ሚና የሚጫወቱ እንደ ግብርና፣ ጤና፣ ትምህርት፣ ማዕድን፣ ትራንስፖርት ያሉ ዘርፎችን አሰራር በማቀላጠፍ ተወዳዳሪነትን ይጨምራል፡፡
ክቡራን ደንበኞቻችን የ5ጂ አገልግሎትን ለማግኘት የሚያስችሉ ቀፎዎች በመጠቀም በእጅግ ፈጣኑ ኔትወርክ አስደሳች ተሞክሮ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልጻለን፡፡
ቀደም ሲል የ5ጂ ሞባይል ኔትወርክ አገልግሎትን በአዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ጂግጂጋ፣ ድሬዳዋ፣ ሐረር፣ ባህር ዳር፣ ሐዋሳ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ሆሳዕና እና አርባ ምንጭ ከተሞች ማስጀመራችን ይታወሳል፡፡
አዲስ ፍጥነት፣ አዲስ ምቾት፣ አዲስ አኗኗር!
#ዲጂታል_ኢትዮጵያን ዕውን በማድረግ ላይ
ለተጨማሪ: https://bit.ly/48PskNK
#Bishoftu #5G
😡144❤83🤔68👏16😭16🕊9😢7🙏7🥰5😱3