TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
" የአላቂ እቃዎች እጥረት በጣም ትልቅ ፈተና ሆኖብናል " - የልብ ሕሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል የአላቂ እቃዎች እጥረት የህፃናት ታካሚዎችን ወረፋ እየጨመረው መሆኑን፣ አሁንም ድረስ በአቬሬጅ አራት ዓመት ለሚሆን ጊዜ ወረፋ እየጠበቁ ያሉ ወደ 8,000 የሚጠጉ ህፃናት እንዳሉ የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል ለቲክህ ኢትዮጵያ ገልጿል። የማዕከሉ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ባልደረባ ዶ/ር ዳዊት…
#መልዕክት❤️

የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ባልደረባ ዶ/ር ዳዊት እሸቱ ከልብ ህመም ጋር በተያያዘ ለወላጆች መልዕክት አስተላልፈዋል።

" በተለይም አራስ ህፃናት ሲጠቡ የሚያልባቸው ፣ የሚደክማቸው ፣ በአጣዳፊ የሚተነፍሱ ፣ ኪሎ አልጨምር የሚሉ ፣ ጉንፋን በቶሎ ቶሎ የሚይዛቸው ፣ እድገታቸው የሚዘገይ ከሆነ በአፋጣኝ ወደ ህክምና መሄድ ይገባል በዚህም ከበሽታው መታደግ ይቻላል " ብለዋል።

@tikvahethiopia
1.21K🙏303😭57👏55😢40🕊23😱14🥰13