TIKVAH-ETHIOPIA
" የአላቂ እቃዎች እጥረት በጣም ትልቅ ፈተና ሆኖብናል " - የልብ ሕሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል የአላቂ እቃዎች እጥረት የህፃናት ታካሚዎችን ወረፋ እየጨመረው መሆኑን፣ አሁንም ድረስ በአቬሬጅ አራት ዓመት ለሚሆን ጊዜ ወረፋ እየጠበቁ ያሉ ወደ 8,000 የሚጠጉ ህፃናት እንዳሉ የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል ለቲክህ ኢትዮጵያ ገልጿል። የማዕከሉ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ባልደረባ ዶ/ር ዳዊት…
#መልዕክት❤️
የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ባልደረባ ዶ/ር ዳዊት እሸቱ ከልብ ህመም ጋር በተያያዘ ለወላጆች መልዕክት አስተላልፈዋል።
" በተለይም አራስ ህፃናት ሲጠቡ የሚያልባቸው ፣ የሚደክማቸው ፣ በአጣዳፊ የሚተነፍሱ ፣ ኪሎ አልጨምር የሚሉ ፣ ጉንፋን በቶሎ ቶሎ የሚይዛቸው ፣ እድገታቸው የሚዘገይ ከሆነ በአፋጣኝ ወደ ህክምና መሄድ ይገባል በዚህም ከበሽታው መታደግ ይቻላል " ብለዋል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ባልደረባ ዶ/ር ዳዊት እሸቱ ከልብ ህመም ጋር በተያያዘ ለወላጆች መልዕክት አስተላልፈዋል።
" በተለይም አራስ ህፃናት ሲጠቡ የሚያልባቸው ፣ የሚደክማቸው ፣ በአጣዳፊ የሚተነፍሱ ፣ ኪሎ አልጨምር የሚሉ ፣ ጉንፋን በቶሎ ቶሎ የሚይዛቸው ፣ እድገታቸው የሚዘገይ ከሆነ በአፋጣኝ ወደ ህክምና መሄድ ይገባል በዚህም ከበሽታው መታደግ ይቻላል " ብለዋል።
@tikvahethiopia
❤1.21K🙏303😭57👏55😢40🕊23😱14🥰13