TIKVAH-ETHIOPIA
#ዒድ_አልፈጥር ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ። ዒድ ሙባረክ ! በዓሉ #የሰላም፣ #የአንድነት፣ #የፍቅርና #የመተሳሰብ ይሆን ዘንድ እንመኛለን። መልካም በዓል ! #TikvahFamily❤️ @tikvahethiopia
#ዒድ_አልፈጥር
1445ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች እየተከበረ ሲሆን ጥዋት ላይ የዒድ ሶላት ስነስርዓት ተከናውኗል።
በየከተሞቹ ባሉ የዒድ ሶላት መስገጃ ስፍራዎች ህዝበ ሙስሊሙ በጋራ በመሰባሰብ የዒድ ሶላት ስነስርዓት አከናውኗል።
ከዒድ ሶላት በኃላ ምዕመኑን በየቤቱ ፣ ከዘመድ አዝማዱ፣ ከወዳጆቹ ጋር በመሆን የ1445ኛውን ዒድ አልፈጥር በዓል እያከበረ ነው።
በየከተሞቹ የነበረውን የዒድ ሶላት ስነስርዓት በፎቶ ይመልከቱ @tikvahethmagazine
በድጋሜ መልካም በዓል !
ፎቶ፦ ፎቶግራፈር አቤል ጋሻው (አዲስ አበባ)
@tikvahethiopia
1445ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች እየተከበረ ሲሆን ጥዋት ላይ የዒድ ሶላት ስነስርዓት ተከናውኗል።
በየከተሞቹ ባሉ የዒድ ሶላት መስገጃ ስፍራዎች ህዝበ ሙስሊሙ በጋራ በመሰባሰብ የዒድ ሶላት ስነስርዓት አከናውኗል።
ከዒድ ሶላት በኃላ ምዕመኑን በየቤቱ ፣ ከዘመድ አዝማዱ፣ ከወዳጆቹ ጋር በመሆን የ1445ኛውን ዒድ አልፈጥር በዓል እያከበረ ነው።
በየከተሞቹ የነበረውን የዒድ ሶላት ስነስርዓት በፎቶ ይመልከቱ @tikvahethmagazine
በድጋሜ መልካም በዓል !
ፎቶ፦ ፎቶግራፈር አቤል ጋሻው (አዲስ አበባ)
@tikvahethiopia
❤1.36K🕊83😡59👏52🙏52🥰31😭20😱16😢14
#ዒድ_አልፈጥር
1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች እየተከበረ ሲሆን ጥዋት ላይ የዒድ ሶላት ስነስርዓት ተከናውኗል።
በየከተሞቹ ባሉ የዒድ ሶላት መስገጃ ስፍራዎች ህዝበ ሙስሊሙ በጋራ በመሰባሰብ የዒድ ሶላት ስነስርዓት አከናውኗል።
ከዒድ ሶላት በኃላ ምዕመኑን በየቤቱ ፣ ከዘመድ አዝማዱ፣ ከወዳጆቹ ጋር በመሆን የ1446ኛውን ዒድ አልፈጥር በዓል እያከበረ ነው።
በየከተሞቹ የነበረውን የዒድ ሶላት ስነስርዓት በፎቶ ይመልከቱ @tikvahethmagazine
ዒድ ሙባረክ !
ፎቶ፦ አዲስ አበባ / ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች እየተከበረ ሲሆን ጥዋት ላይ የዒድ ሶላት ስነስርዓት ተከናውኗል።
በየከተሞቹ ባሉ የዒድ ሶላት መስገጃ ስፍራዎች ህዝበ ሙስሊሙ በጋራ በመሰባሰብ የዒድ ሶላት ስነስርዓት አከናውኗል።
ከዒድ ሶላት በኃላ ምዕመኑን በየቤቱ ፣ ከዘመድ አዝማዱ፣ ከወዳጆቹ ጋር በመሆን የ1446ኛውን ዒድ አልፈጥር በዓል እያከበረ ነው።
በየከተሞቹ የነበረውን የዒድ ሶላት ስነስርዓት በፎቶ ይመልከቱ @tikvahethmagazine
ዒድ ሙባረክ !
ፎቶ፦ አዲስ አበባ / ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
❤2.71K😡229🥰140😱86🙏82🕊60😭60👏41🤔35💔24😢18