TIKVAH-ETHIOPIA
#AddisAbaba #Exam ለአዲስ አበባ አስተዳደር አመራሮች ፣ ባለሞያዎች / ሠራተኞች የተሰጠውን የቴክኒክ እና ባህሪ ብቃት ፈተና የማለፊያ ነጥብ አምጥተው ያለፉ #የክዋኔ_ክህሎት ስልጠና ይሰጣቸዋል ተብሏል። የማለፊያ ነጥብ ማምጣት ሳይችሉ ቀርተው #ያላለፉት ደግሞ #የአቅም_ግንባታ_ስልጠና እንደሚሰጣቸው ተጠቁሟል። በተጨማሪ የማለፊያ ውጤት ያላመጡት ዝቅ ብለው እንደሚመደቡ ፤ አሁን ላይ #ስንብት…
#አዲስአበባ
ዛሬ 3,854 የመንግሥት ሰራተኞች ፈተና ተቀምጠዋል።
ዛሬ ለባህሪና ብቃት ምዘና ፈተና የተቀመጡት ፦
- የአዲስ አበባ መሬት ይዞታ ቢሮ፣
- የመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ
- የከንቲባ ፅ/ቤት (ማለትም የ3 ተቋማት) ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ ሰራተኞች እና ባለሙያዎች ናቸው።
ፈተናው በአዲስ አበባ ዩኒቪርስቲ በ6 ኪሎ ካምፓስ ውስጥ እየተሰጠ ይገኛል።
ከዚህ ቀደም 15,151 የአስተዳደሩ አመራሮች፣ ሠራተኞች / ባለሞያዎች (የ13 ተቋማት) የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ፈተና መውሰዳቸውና ውጤቱም ይፋ መደረጉ ይታወሳል።
ፈተናውን ከወሰዱ 4,213 አመራሮች ያለፉት 1,422 መሆናቸው እንዲሁም ፈተናውን ከወሰዱ 10,257 ባለሞያዎች / ሠራተኞች ያለፉት 5,095 መሆናቸው መገለፁ አይዘነጋም።
የማለፊያ ነጥብ አምጥተው ላለፉ የክዋኔ ክህሎት ስልጠና እንደሚሰጥ ፤ የማለፊያ ነጥብ ማምጣት ሳይችሉ ቀርተው ያላለፉት ደግሞ የአቅም ግንባታ ስልጠና እንደሚሰጣቸው መነገሩ ይታወቃል።
በተጨማሪ ፤ የማለፊያ ውጤት ያላመጡት ዝቅ ብለው እንደሚመደቡ ፤ አሁን ላይ #ስንብት የሚባል ነገር እንደሌለ ፤ ስንብት የሚፈፀመው መጨርሻ ላይ ሁሉ ነገር ከተጠናቀቀና ሌላ አማራጭ ከጠፋ ብቻ መሆኑን የከተማው አስተዳደር ማሳወቁ ይታወሳል።
@tikvahethiopia
ዛሬ 3,854 የመንግሥት ሰራተኞች ፈተና ተቀምጠዋል።
ዛሬ ለባህሪና ብቃት ምዘና ፈተና የተቀመጡት ፦
- የአዲስ አበባ መሬት ይዞታ ቢሮ፣
- የመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ
- የከንቲባ ፅ/ቤት (ማለትም የ3 ተቋማት) ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ ሰራተኞች እና ባለሙያዎች ናቸው።
ፈተናው በአዲስ አበባ ዩኒቪርስቲ በ6 ኪሎ ካምፓስ ውስጥ እየተሰጠ ይገኛል።
ከዚህ ቀደም 15,151 የአስተዳደሩ አመራሮች፣ ሠራተኞች / ባለሞያዎች (የ13 ተቋማት) የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ፈተና መውሰዳቸውና ውጤቱም ይፋ መደረጉ ይታወሳል።
ፈተናውን ከወሰዱ 4,213 አመራሮች ያለፉት 1,422 መሆናቸው እንዲሁም ፈተናውን ከወሰዱ 10,257 ባለሞያዎች / ሠራተኞች ያለፉት 5,095 መሆናቸው መገለፁ አይዘነጋም።
የማለፊያ ነጥብ አምጥተው ላለፉ የክዋኔ ክህሎት ስልጠና እንደሚሰጥ ፤ የማለፊያ ነጥብ ማምጣት ሳይችሉ ቀርተው ያላለፉት ደግሞ የአቅም ግንባታ ስልጠና እንደሚሰጣቸው መነገሩ ይታወቃል።
በተጨማሪ ፤ የማለፊያ ውጤት ያላመጡት ዝቅ ብለው እንደሚመደቡ ፤ አሁን ላይ #ስንብት የሚባል ነገር እንደሌለ ፤ ስንብት የሚፈፀመው መጨርሻ ላይ ሁሉ ነገር ከተጠናቀቀና ሌላ አማራጭ ከጠፋ ብቻ መሆኑን የከተማው አስተዳደር ማሳወቁ ይታወሳል።
@tikvahethiopia
😢335❤227😡139🙏70😭66🕊24😱22🥰20👏2