#Hawassa
ከሰሞኑ በሀዋሳ ከተማ የሚከሰተዉን የዋይፋይ (WiFi) አገልግሎት መቋረጥ ተከትሎ በርካቶች ስራችን ላይ እንቅፋት እየተፈጠረ ነው ሲሉ ቅሬታቸዉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
እየተፈጠረ ላለው ችግር ኢትዮ ቴሌኮም አፋጣኝ ምላሽ በመስጠት ሲያስተካክለዉ ቢታይም አገልግሎቱ 24 ሰአት እንኳን ሳይቆይ መልሶ ሲቋረጥ ይስተዋላል።
በዚህም ተገልጋዮች ላልተገባ ወጭ እና እንግልት እየተዳረጉ መሆኑን ገልጸዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም የደረሱትን ቅሬታዎች ይዞ የሚመለከተውን አካል አነጋግሯል።
በጉዳዩ ላይ ጥያቄ ያቀረብንላቸው በኢትዮ ቴሎኮም ፤ የደቡብ ሪጅን ዳይሬክተሩ አቶ ጁነዲን አብዱልቃድር " ችግሩ መኖሩ ግልጽ ነው " በማለት አሁን ላይ እንዲህ ያለው የስርቆት ሁኔታ በሁሉም አካባቢ አሳሳቢ መሆኑን ያነሳሉ።
አቶ ጁነዲን አክለዉም ፤ ኬብሉ ከውጭ በውድ ገንዘብ ተገዝቶ ለማህበረሰቡ አገልግሎት የሚውል በመሆኑ ችግሩን ለመቅረፍ ማህበረሰቡ ከፖሊስ ጋር ተጣምሮ ሊጠብቀው ይገባል ብለዋል።
በዚህ በኩል በሀዋሳም ሆነ በሌሎች አካባቢዎች ትልቅ እንቅስቃሴ መኖሩን የገለፁት ደግሞ በሪጅኑ የህግ ጉዳይ ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ተድላመድህን ቀለመወርቅ ፤ " እስካሁን በተደረጉ እንቅስቃሴዎችም በርካታ ተጠርጣሪዎች በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድተዋል።
ስርቆቱ #በሀዋሳ እና #ሻሸመኔ ከፍ ያለ መሆኑን የሚገልጹት አቶ ተድላመድህን ካለፈዉ ሀምሌ 1 እስከ ታህሳስ 30 እንኳን በሀዋሳ ከተማ ብቻ 4 መዝገብ ላይ ውሳኔ ተሰጥቶ ከስድስት እስከ ሁለት አመት እስራት መፈረዱን አንስተዋል።
በሀገር ደረጃ የመሰረተልማት እንቅስቃሴዎችን ለመጠበቅ ታስቦ የወጣዉን 464/67 የተባለ አዋጅ መሰረት አድርጎ ያለመክሰስ ያለመመርመርና ውሳኔ አለመስጠት ችግር ፈተና እንደሆነባቸው ገልጸዋል።
የሚሰጡ ውሳኔዎች እስከ 20 አመት የሚዘልቁ ቢሆኑም ያ እየሆነ አለመሆኑን የሚገልጹት ስራ አስኪያጁ " በዚህ ቻሌንጅ ውስጥ ሆነንም ቢሆን አስተማሪ የሆኑ ውሳኔዎች እንዲሰጡ እየሰራን ነው " ብለዋል።
መረጃው ተዘጋጅቶ የተላከው በሀዋሳዉ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ነው።
@tikvahethiopia
ከሰሞኑ በሀዋሳ ከተማ የሚከሰተዉን የዋይፋይ (WiFi) አገልግሎት መቋረጥ ተከትሎ በርካቶች ስራችን ላይ እንቅፋት እየተፈጠረ ነው ሲሉ ቅሬታቸዉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
እየተፈጠረ ላለው ችግር ኢትዮ ቴሌኮም አፋጣኝ ምላሽ በመስጠት ሲያስተካክለዉ ቢታይም አገልግሎቱ 24 ሰአት እንኳን ሳይቆይ መልሶ ሲቋረጥ ይስተዋላል።
በዚህም ተገልጋዮች ላልተገባ ወጭ እና እንግልት እየተዳረጉ መሆኑን ገልጸዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም የደረሱትን ቅሬታዎች ይዞ የሚመለከተውን አካል አነጋግሯል።
በጉዳዩ ላይ ጥያቄ ያቀረብንላቸው በኢትዮ ቴሎኮም ፤ የደቡብ ሪጅን ዳይሬክተሩ አቶ ጁነዲን አብዱልቃድር " ችግሩ መኖሩ ግልጽ ነው " በማለት አሁን ላይ እንዲህ ያለው የስርቆት ሁኔታ በሁሉም አካባቢ አሳሳቢ መሆኑን ያነሳሉ።
አቶ ጁነዲን አክለዉም ፤ ኬብሉ ከውጭ በውድ ገንዘብ ተገዝቶ ለማህበረሰቡ አገልግሎት የሚውል በመሆኑ ችግሩን ለመቅረፍ ማህበረሰቡ ከፖሊስ ጋር ተጣምሮ ሊጠብቀው ይገባል ብለዋል።
በዚህ በኩል በሀዋሳም ሆነ በሌሎች አካባቢዎች ትልቅ እንቅስቃሴ መኖሩን የገለፁት ደግሞ በሪጅኑ የህግ ጉዳይ ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ተድላመድህን ቀለመወርቅ ፤ " እስካሁን በተደረጉ እንቅስቃሴዎችም በርካታ ተጠርጣሪዎች በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድተዋል።
ስርቆቱ #በሀዋሳ እና #ሻሸመኔ ከፍ ያለ መሆኑን የሚገልጹት አቶ ተድላመድህን ካለፈዉ ሀምሌ 1 እስከ ታህሳስ 30 እንኳን በሀዋሳ ከተማ ብቻ 4 መዝገብ ላይ ውሳኔ ተሰጥቶ ከስድስት እስከ ሁለት አመት እስራት መፈረዱን አንስተዋል።
በሀገር ደረጃ የመሰረተልማት እንቅስቃሴዎችን ለመጠበቅ ታስቦ የወጣዉን 464/67 የተባለ አዋጅ መሰረት አድርጎ ያለመክሰስ ያለመመርመርና ውሳኔ አለመስጠት ችግር ፈተና እንደሆነባቸው ገልጸዋል።
የሚሰጡ ውሳኔዎች እስከ 20 አመት የሚዘልቁ ቢሆኑም ያ እየሆነ አለመሆኑን የሚገልጹት ስራ አስኪያጁ " በዚህ ቻሌንጅ ውስጥ ሆነንም ቢሆን አስተማሪ የሆኑ ውሳኔዎች እንዲሰጡ እየሰራን ነው " ብለዋል።
መረጃው ተዘጋጅቶ የተላከው በሀዋሳዉ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ነው።
@tikvahethiopia
😡112❤75👏11🕊10😢7😭7😱6🙏6🥰4
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ዛሬ ወላይታ ዞን ዳሞት ወይዴ ወረዳ ባዴሳ ከተማ አከባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ እስካሁን ባለው የ15 ወገኖቻችን ህይወት አልፏል። የዞኑ ፖሊስ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ተጨማሪ መረጃ ፤ አደጋዉ የደረሰባቸው ወደ አርባ ምንጭ ዚጊቲ ደብረ ሠላም አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ ጉዞ አድርገው ሲመለሱ የነበሩ ምዕመናን ላይ ነው። መኪናው ፍሬን በመበጠሱ ምክንያት በወረዳው…
#ሻሸመኔ🕯
ትላንትና አሰቃቂ የመኪና አደጋ ደርሶባቸው ህይወታቸው ካለፉት መካከል የ11ምዕመናን ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ተፈፅሟል።
በትናትናው ዕለት ከአርባምንጭ ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓለ ንግስ ሲመለሱ ወላይታ ዞን ዳሞት ወይዴ ወረዳ በዴሳ ከተማ አቅራቢያ በደረሰዉ የመኪና አደጋ 14 ምእማናን ወዲያዉኑ ህይወታቸው አልፏል።
ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዉ በኦቶና ሆስፒታል በሕክምና ላይ ከነበሩት 21 ሰዎች ደግሞ 4ቱ ህይወታቸው ማለፉን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከዞኑ ፖሊስ የደረሰው መረጃ ያሳያል።
በአጠቃላይ የሟቾች ቁጥር ይህ መረጃ እስከተዘጋጀበት ጊዜ ድረስ 18 ደርሷል።
ዛሬ የ11ዱ ስርዓተ ቀብር በሻሸመኔ ከተማ ተፈጽሟል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በዛሬዉ ዕለት በሻሸመኔ ከተማ ተገኝቶ የነበረ ሲሆን ፦
➡️ በደብረ አሰቦ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን 6 ሰዎች
➡️ በልደታ ቤተክርስቲያን 3 ሰዎች
➡️ በቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን በወቅቱ መኪናዉን ስያሽከረክር የነበረዉ #ሹፌር እና #ታዳጊ_ልጁ በአጠቃላይ የ11ዱ ምእመናን ሥርዓተ ቀብር መፈፀሙን ከአድባራቱ አረጋግጧል።
የቀሪዎቹ ሥርዓተ ቀብርም በልዩ ልዩ ምክንያቶች በነገዉ ዕለት እንደሚደረግ ከቤተሰቦቻቸው ማጣራት ተችሏል።
በቀብር ሥነሥርዓቱ ላይ የምዕራብ አርሲ ዞን የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና የሃይማኖት መሪዎች እንዲሁም በርካታ ቁጥር ያላቸዉ የከተማዉ ነዋሪዎች ምዕመናን ፣ ከተለያዩ አከባቢዎች ለማፅናናት የተገኙ ሰዎች ተገኝተው ነበር።
#TikvahEthiopiaFamilyHW
@tikvahethiopia
ትላንትና አሰቃቂ የመኪና አደጋ ደርሶባቸው ህይወታቸው ካለፉት መካከል የ11ምዕመናን ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ተፈፅሟል።
በትናትናው ዕለት ከአርባምንጭ ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓለ ንግስ ሲመለሱ ወላይታ ዞን ዳሞት ወይዴ ወረዳ በዴሳ ከተማ አቅራቢያ በደረሰዉ የመኪና አደጋ 14 ምእማናን ወዲያዉኑ ህይወታቸው አልፏል።
ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዉ በኦቶና ሆስፒታል በሕክምና ላይ ከነበሩት 21 ሰዎች ደግሞ 4ቱ ህይወታቸው ማለፉን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከዞኑ ፖሊስ የደረሰው መረጃ ያሳያል።
በአጠቃላይ የሟቾች ቁጥር ይህ መረጃ እስከተዘጋጀበት ጊዜ ድረስ 18 ደርሷል።
ዛሬ የ11ዱ ስርዓተ ቀብር በሻሸመኔ ከተማ ተፈጽሟል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በዛሬዉ ዕለት በሻሸመኔ ከተማ ተገኝቶ የነበረ ሲሆን ፦
➡️ በደብረ አሰቦ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን 6 ሰዎች
➡️ በልደታ ቤተክርስቲያን 3 ሰዎች
➡️ በቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን በወቅቱ መኪናዉን ስያሽከረክር የነበረዉ #ሹፌር እና #ታዳጊ_ልጁ በአጠቃላይ የ11ዱ ምእመናን ሥርዓተ ቀብር መፈፀሙን ከአድባራቱ አረጋግጧል።
የቀሪዎቹ ሥርዓተ ቀብርም በልዩ ልዩ ምክንያቶች በነገዉ ዕለት እንደሚደረግ ከቤተሰቦቻቸው ማጣራት ተችሏል።
በቀብር ሥነሥርዓቱ ላይ የምዕራብ አርሲ ዞን የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና የሃይማኖት መሪዎች እንዲሁም በርካታ ቁጥር ያላቸዉ የከተማዉ ነዋሪዎች ምዕመናን ፣ ከተለያዩ አከባቢዎች ለማፅናናት የተገኙ ሰዎች ተገኝተው ነበር።
#TikvahEthiopiaFamilyHW
@tikvahethiopia
😭4.22K😢279❤240🕊150🙏79👏25😱25🥰24😡24🤔17
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ሻሸመኔ🕯
ሻሸመኔ ልጆቿን በጉባኤና በጧፍ ማብራት መርሐግብር አስባላች።
ባለፈው ሳምንት መጋቢት 6 ከአርባምንጭ ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓለ ንግስ ሲመለሱ ወላይታ ዞን ዳሞት ወይዴ ወረዳ በዴሳ ከተማ አቅራቢያ በደረሰዉ የመኪና አደጋ ህይወታቸው ላለፈ 18 ወጣቶች የጧፍ ማብራት መርሐግብር ተከናውኗል።
መርኃግብሩ በዛሬው ዕለት በሻሸመኔ ደብረ አስቦ አቡነ ተክለሐይማኖት ቤተክርስቲያን የሟች ቤተሰቦች እና ከአደጋው የተረፉ ወገኖች በተገኙበት የተካሄደ ሲሆን በጉባኤና በጧፍ ማብራት ሥነ-ሥርዓት ታስበዋል።
Photo Credit : Closeup Pictures
@tikvahethiopia
ሻሸመኔ ልጆቿን በጉባኤና በጧፍ ማብራት መርሐግብር አስባላች።
ባለፈው ሳምንት መጋቢት 6 ከአርባምንጭ ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓለ ንግስ ሲመለሱ ወላይታ ዞን ዳሞት ወይዴ ወረዳ በዴሳ ከተማ አቅራቢያ በደረሰዉ የመኪና አደጋ ህይወታቸው ላለፈ 18 ወጣቶች የጧፍ ማብራት መርሐግብር ተከናውኗል።
መርኃግብሩ በዛሬው ዕለት በሻሸመኔ ደብረ አስቦ አቡነ ተክለሐይማኖት ቤተክርስቲያን የሟች ቤተሰቦች እና ከአደጋው የተረፉ ወገኖች በተገኙበት የተካሄደ ሲሆን በጉባኤና በጧፍ ማብራት ሥነ-ሥርዓት ታስበዋል።
Photo Credit : Closeup Pictures
@tikvahethiopia
😭3.26K💔458🕊228🙏213❤163😢113🤔27😡24🥰17👏5