TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ሸዋሮቢት
በሸዋሮቢት የተጣለው የሰዓት ገደብ ዛሬ ተግባራዊ መሆን ጀምሯል።
ከዛሬ ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ በተጣለው ገደብ መሰረት ከምሽቱ 12 ሰዓት አንስቶ ማንኛውም ሰውም ይሁን ተሽከርካሪ ከተማይቱ ውስጥ ሙሉ በሙሉ እንቅስቃሴ ማድረግ አይችልም።
በተጨማሪ ፤ አገልግሎት ሰጪዎች የምሽት መዝናኛ ቤቶችን ጨምሮ ምንም አይነት አገልግሎት መስጠት አይችሉም።
በሌላ በኩል ፥ ትላንት " ባልታወቁ ገዳዮች " የተገደለቱ የከተማው የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱ ሁሴን ስርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ተፈፅሟል።
ቅብራቸው የተፈፀመው በዛው ሸዋሮቢት በሚገኘው እንሰርቱ የሙስሊም መካነመቃብር ነው።
አቶ አብዱ የሁለት ወንድ እና የአንድ ሴት ልጆች አባት እንደነበሩ ተገልጿል።
ፎቶ ፦ የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር
@tikvahethiopia
በሸዋሮቢት የተጣለው የሰዓት ገደብ ዛሬ ተግባራዊ መሆን ጀምሯል።
ከዛሬ ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ በተጣለው ገደብ መሰረት ከምሽቱ 12 ሰዓት አንስቶ ማንኛውም ሰውም ይሁን ተሽከርካሪ ከተማይቱ ውስጥ ሙሉ በሙሉ እንቅስቃሴ ማድረግ አይችልም።
በተጨማሪ ፤ አገልግሎት ሰጪዎች የምሽት መዝናኛ ቤቶችን ጨምሮ ምንም አይነት አገልግሎት መስጠት አይችሉም።
በሌላ በኩል ፥ ትላንት " ባልታወቁ ገዳዮች " የተገደለቱ የከተማው የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱ ሁሴን ስርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ተፈፅሟል።
ቅብራቸው የተፈፀመው በዛው ሸዋሮቢት በሚገኘው እንሰርቱ የሙስሊም መካነመቃብር ነው።
አቶ አብዱ የሁለት ወንድ እና የአንድ ሴት ልጆች አባት እንደነበሩ ተገልጿል።
ፎቶ ፦ የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር
@tikvahethiopia
👍419👎125😢106❤47😱9🥰5🙏5