#AdigratUniversity
በጦርነት ምክንያት የተቋረጠውን የመማር ማስተማር ስራ ዳግም ለማስቀጠል ሲደራ የነበረው ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለሁሉም መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አደረገ።
ዩኒቨርሲቲው መደበኛ ተማሪዎቹን በሙሉ (የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ጨምሮ) ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 01/2015 ዓ.ም እንደሚቀበል አሳውቋል።
በመሆኑም መደበኛ ተማሪዎች በተጠቀሱት ቀናት በዋናው ግቢ በመገኘት እንዲመዘገሹ ተብሏል።
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
- የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተማሪ መታወቂያ ካርድ
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላና ትራስ ጨርቅ
- ጉርድ ፎቶግራፍ (4)
የመደበኛ መርሃ ግብር ላልሆኑ ተማሪዎች በቅርቡ ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
(የዩኒቨርሲቲው ጥሪ ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
በጦርነት ምክንያት የተቋረጠውን የመማር ማስተማር ስራ ዳግም ለማስቀጠል ሲደራ የነበረው ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለሁሉም መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አደረገ።
ዩኒቨርሲቲው መደበኛ ተማሪዎቹን በሙሉ (የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ጨምሮ) ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 01/2015 ዓ.ም እንደሚቀበል አሳውቋል።
በመሆኑም መደበኛ ተማሪዎች በተጠቀሱት ቀናት በዋናው ግቢ በመገኘት እንዲመዘገሹ ተብሏል።
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
- የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተማሪ መታወቂያ ካርድ
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላና ትራስ ጨርቅ
- ጉርድ ፎቶግራፍ (4)
የመደበኛ መርሃ ግብር ላልሆኑ ተማሪዎች በቅርቡ ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
(የዩኒቨርሲቲው ጥሪ ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
👍407❤51👎47👏21🙏4🥰1