TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#AdigratUniversity

የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት በላከልን መልዕክት ፦

1. የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች ሆናችሁ ላላፉት ሁለት ዓመታት በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተመድባችሁ የመማር እድል ያላጋጠማችሁ፤

2. በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተከታታይ መርሃ ግብር ተማሪዎች፤

3. በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች በመደበኛነት ስትማሩ ቆይታችሁ፣ ላለፉት ሁለት አመታት አቛርጣችሁ አሁን ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለመመዝገብ የምትፈልጉ ተማሪዎች፤

በዚህ ማስፈንጠሪያ http://197.156.104.178/ በኦንላይን የቅድመ ምዝገባ ቅፅ ከግንቦት 03 አስከ 15/2015 እንድትሞሉ ጥሪ አቅርቦላችኃል።

ዩኒቨርሲቲው ትምህርት የሚጀመርበት ቀን በቅርቡ እንደሚያሳውቅ ገልጿል።

@tikvahethiopia
👍803125👎59🕊44🙏43🥰12😱11😢8
#AdigratUniversity

በጦርነት ምክንያት የተቋረጠውን የመማር ማስተማር ስራ ዳግም ለማስቀጠል ሲደራ የነበረው ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለሁሉም መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አደረገ።

ዩኒቨርሲቲው መደበኛ ተማሪዎቹን በሙሉ (የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ጨምሮ) ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 01/2015 ዓ.ም እንደሚቀበል አሳውቋል።

በመሆኑም መደበኛ ተማሪዎች በተጠቀሱት ቀናት በዋናው ግቢ በመገኘት እንዲመዘገሹ ተብሏል።

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦

- የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተማሪ መታወቂያ ካርድ
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላና ትራስ ጨርቅ
- ጉርድ ፎቶግራፍ (4)

የመደበኛ መርሃ ግብር ላልሆኑ ተማሪዎች በቅርቡ ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

(የዩኒቨርሲቲው ጥሪ ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል።)

@tikvahuniversity
👍40751👎47👏21🙏4🥰1