ቪድዮ ፦ ከሞስኮ ወደ ሴንት ፒተርስበርግ ይበር የነበረ የግል አውሮፕለን ተከስክሶ በውስጡ የነበሩ ሁሉም ተሳፋሪዎች መሞታቸውን የሩስያ ሲቪል አቬሽን ባለስልጣን አስታወቀ።
አውሮፕላኑ ሰባት ተሳፋሪዎች እንዲሁም ሦስት የበረራ ሠራተኞችን አሳፍሮ ነበር ተብሏል።
በዚህ አውሮፕላን ውስጥ " ቫግነር " የተሰኘው ቅጥረኛ ቡድን መሪ የቭጌኒ ፕሪጎዢን ተሳፍሮበት ነበር ተብሏል። ከሱ በተጨማሪ ድሚትሪ ዩትኪን የተባለው ከቡድኑ መስራች አንድ ውስጥ ነበረበት ተብሏል።
ከቅጥረኛ ቡድኑ ቫግነር ጋር ግንኙነት ያለውና " ግሬይ ዞን " የተሰኘ የቴሌግራም ቻናል ፕሪጎዢን ተሳፍሮበት የነበረው ጄት በአየር መከላከያ ተመትቶ ወድቋል ብሏል።
አውሮፕላኑ የተመታው በሰሜናዊ ሞስኮ ቴቨር ክልል ውስጥ ነው ሲል ገልጿል።
ፕሪጎዢን የተባለው ግለሰብ አለበት ተብሎ የታመነው አውሮፕላን ሲከሰከስ የሚያሳዩ ቪድዮዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጩ ይገኛሉ።
ይኸው የቅጥረኛ ቡድኑ መሪ ከጥቂት ወራት በፊት በሩሲያ ጦር ላይ ያልተሳካ አመጽ መርቶ የነበረ ሲሆን በዚህም #የሀገር_ክህደት_ወንጀል ክስ ተመስርቶበት ነበር።
ከክሱ በኃላ ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ባደረገው ድርድር ክሱ ውድቅ ተደርጎለት ነበር።
ቫግነር ማነው ?
ይህ ቡድን እራሱን ‘የግል የጦር ኩባንያ’ ብሎ ይገልጻል። ነገር ግን ለሩሲያ መንግሥት ቅርበት ያለው ቅጥረኛ ተዋጊ ቡድን ነው።
መሥራቹ ደግመ የቀድሞው ወንጀለኛ የአሁኑ የቭላድሚር ፑቲን የቅርብ ወዳጅ የነበረው የቭጌኒ ፕሪጎዚን ነው።
የቡድኑ ዋና ተግባሩ ተቀጥሮ መዋጋት ሲሆን በዩክሬን ጦርነት ከሩሲያ ጎን በመሰለፍ ቁልፍ ሚና እንደተጫወተ ይነገራል።
በአፍሪካ ከ10 ባላነሱ አገራት ውስጥ ተሰማርቷል።
Via BBC / TSI
Video : Social Media
@tikvahethiopia
አውሮፕላኑ ሰባት ተሳፋሪዎች እንዲሁም ሦስት የበረራ ሠራተኞችን አሳፍሮ ነበር ተብሏል።
በዚህ አውሮፕላን ውስጥ " ቫግነር " የተሰኘው ቅጥረኛ ቡድን መሪ የቭጌኒ ፕሪጎዢን ተሳፍሮበት ነበር ተብሏል። ከሱ በተጨማሪ ድሚትሪ ዩትኪን የተባለው ከቡድኑ መስራች አንድ ውስጥ ነበረበት ተብሏል።
ከቅጥረኛ ቡድኑ ቫግነር ጋር ግንኙነት ያለውና " ግሬይ ዞን " የተሰኘ የቴሌግራም ቻናል ፕሪጎዢን ተሳፍሮበት የነበረው ጄት በአየር መከላከያ ተመትቶ ወድቋል ብሏል።
አውሮፕላኑ የተመታው በሰሜናዊ ሞስኮ ቴቨር ክልል ውስጥ ነው ሲል ገልጿል።
ፕሪጎዢን የተባለው ግለሰብ አለበት ተብሎ የታመነው አውሮፕላን ሲከሰከስ የሚያሳዩ ቪድዮዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጩ ይገኛሉ።
ይኸው የቅጥረኛ ቡድኑ መሪ ከጥቂት ወራት በፊት በሩሲያ ጦር ላይ ያልተሳካ አመጽ መርቶ የነበረ ሲሆን በዚህም #የሀገር_ክህደት_ወንጀል ክስ ተመስርቶበት ነበር።
ከክሱ በኃላ ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ባደረገው ድርድር ክሱ ውድቅ ተደርጎለት ነበር።
ቫግነር ማነው ?
ይህ ቡድን እራሱን ‘የግል የጦር ኩባንያ’ ብሎ ይገልጻል። ነገር ግን ለሩሲያ መንግሥት ቅርበት ያለው ቅጥረኛ ተዋጊ ቡድን ነው።
መሥራቹ ደግመ የቀድሞው ወንጀለኛ የአሁኑ የቭላድሚር ፑቲን የቅርብ ወዳጅ የነበረው የቭጌኒ ፕሪጎዚን ነው።
የቡድኑ ዋና ተግባሩ ተቀጥሮ መዋጋት ሲሆን በዩክሬን ጦርነት ከሩሲያ ጎን በመሰለፍ ቁልፍ ሚና እንደተጫወተ ይነገራል።
በአፍሪካ ከ10 ባላነሱ አገራት ውስጥ ተሰማርቷል።
Via BBC / TSI
Video : Social Media
@tikvahethiopia
👍1.61K😢370❤214😱79🕊59👎34👏24🥰17🙏8
TIKVAH-ETHIOPIA
👏 በሀገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከ600ው በተፈጥሮ እና በማህበራዊ ሳይንስ (575 እና 538) ከፍተኛውን ውጤት አምጥተው የሰቀሉት ሴት ተማሪዎች ናቸው። ከዚህ ባለፈ እጅግ በርካታ ሴት ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤት በማምጣት የዘንድሮውን ፈተና ሰቅለዋል። በተመሳሳይ በትግራይ ክልል በተሰጠው ከ700 ፈተናም ሴቶች ከፍተኛ አኩሪ ውጤት ነው ያስመዘገቡት። ከላይ ለማሳያ የተወሰኑ…
#የሀገር_ተስፋዎች 👏
በ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡት አንዷ የአዲስ አበባ ፣ ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ተማሪዋ ማዕዶት እስክንድር ናት ፤ ተማሪዋ በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600ው 573 በማምጣት ከሀገሪቱ 3ኛውን ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ሰቅላለች።
@tikvahethiopia
በ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡት አንዷ የአዲስ አበባ ፣ ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ተማሪዋ ማዕዶት እስክንድር ናት ፤ ተማሪዋ በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600ው 573 በማምጣት ከሀገሪቱ 3ኛውን ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ሰቅላለች።
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👏2.56K❤498🙏84🥰56😱22🕊17🤔12😡9😢6😭5
TIKVAH-ETHIOPIA
#የሀገር_ተስፋዎች 👏 በ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡት አንዷ የአዲስ አበባ ፣ ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ተማሪዋ ማዕዶት እስክንድር ናት ፤ ተማሪዋ በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600ው 573 በማምጣት ከሀገሪቱ 3ኛውን ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ሰቅላለች። @tikvahethiopia
#የሀገር_ተስፋዎች 👏
በ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በማህበራዊ ሳይንስ ከ600ው ከመላ ሀገሪቱ ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው የኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት ተማሪዋ ዎይናብ ሰለሞን ስትሆን ከ600ው 538 በማስመዝገብ ነው የሰቀለችው።
@tikvahethiopia
በ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በማህበራዊ ሳይንስ ከ600ው ከመላ ሀገሪቱ ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው የኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት ተማሪዋ ዎይናብ ሰለሞን ስትሆን ከ600ው 538 በማስመዝገብ ነው የሰቀለችው።
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤1.67K👏980🙏87🥰70🤔48😱21🕊16😡15😢14😭11