TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ምን አለ ? የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ዛሬ ማምሻውን ይፋዊ መግለጫ ሰጠ። በዚህም መግለጫው ባለፉት #8_ወራት በአማራ ክልል በመንግስትና በታጣቂ ቡድኖች መካከል የተፈጠረዉ ግጭት ህዝቡን እጅግ የከፋ ዋጋ እያስከፈለዉ መሆኑን ገልጿል። " በዋናነት በሙስሊሞች ላይ እየደረሰ ያለዉ ግፍ፣ መፈናቀል፣ ዘረፋ፣ መታገትና መገደል ከጊዜ…
#መግለጫ
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በአማራ ክልል ውስጥ እየተፈፀሙ ይገኛሉ ያላቸውን #ሙስሊሞችን ዒላማ ያደረጉ ጥቃቶች በማስመልከት ዛሬ ሚያዚያ 1 /2016 መግለጫ አውጥቷል።
የመግለጫው ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በአማራ ክልል ውስጥ እየተፈፀሙ ይገኛሉ ያላቸውን #ሙስሊሞችን ዒላማ ያደረጉ ጥቃቶች በማስመልከት ዛሬ ሚያዚያ 1 /2016 መግለጫ አውጥቷል።
የመግለጫው ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
😡785❤336😭73🤔49🙏47🕊36👏35😢28😱14🥰6
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#መግለጫ : " የአእላፋት ዝማሬ/The Melody of Myriads " ሰኞ በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ በተመሳሳይ ሰዓት ይካሄዳል።
ይህንን አስመልክቶ የተሰጠው መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
የዘንድሮው የእላፋት ዝማሬ / The Melody of Myriads በአዲስ አበባ በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል (ቦሌ መድኃኔዓለም) ፤ በድሬዳዋ ደግሞ ለገሀር አደባባይ ብቻ ነው የሚካሄደው።
(መግለጫውን ያንብቡ)
@tikvahethiopia
ይህንን አስመልክቶ የተሰጠው መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
የዘንድሮው የእላፋት ዝማሬ / The Melody of Myriads በአዲስ አበባ በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል (ቦሌ መድኃኔዓለም) ፤ በድሬዳዋ ደግሞ ለገሀር አደባባይ ብቻ ነው የሚካሄደው።
(መግለጫውን ያንብቡ)
@tikvahethiopia
12❤2.72K🙏184🥰88😡83👏46🕊40😭22🤔14😢9😱8