#ቦረና
" በቡድንም ሆነ በተናጠል ድጋፍ መሰብሰብ አይቻልም " - የኦሮሚያ ክልል መንግሥት
በቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ድጋፍ ለማድረግ በቡድንም ሆነ በተናጠል መሰብሰብ እንደማይፈቀድ የኦሮሚያ ክልል መንግስት አሳሰበ።
የክልሉ መንግስት ፤ በክልሉ አንዳንድ ዞኖች በተለይ በቦረና ዞን በተከታታይ አምስት የዝናብ ወቅት ዝናብ አለመጣሉን ተከትሎ ድርቅ መከሰቱ አስታውሷል።
በተከሰተዉ ድርቅ ምክንያትም መንግስት ባቀረበዉ ጥሪ መሠረት ለችግር ለተጋለጡ ዜጎች በተለያዩ መንገዶች በገንዘብና በዓይነት ድጋፍ እየተሰበሰበ ይገኛል ብሏል።
ከዚህ በኋላ ከኦሮሚያ ክልል መንግስት ወይም ከኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ እዉቅና ዉጭ #በቡድንም ሆነ #በተናጠል ድጋፍ ማድረግ የማይፈቀድ መሆኑን አሳስቧል።
ይህም የሚሰበሰበዉን ድጋፍ በአግባቡ ለማስተዳደር፣ ፍትሓዊ በሆነና ግልፅነት ባለዉ መንገድ ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ተደራሽ ለማድረግ ያለመ ውሳኔ መሆኑን የክልሉ መንግሥት ገልጿል።
#ኦቢኤን
@tikvahethiopia
" በቡድንም ሆነ በተናጠል ድጋፍ መሰብሰብ አይቻልም " - የኦሮሚያ ክልል መንግሥት
በቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ድጋፍ ለማድረግ በቡድንም ሆነ በተናጠል መሰብሰብ እንደማይፈቀድ የኦሮሚያ ክልል መንግስት አሳሰበ።
የክልሉ መንግስት ፤ በክልሉ አንዳንድ ዞኖች በተለይ በቦረና ዞን በተከታታይ አምስት የዝናብ ወቅት ዝናብ አለመጣሉን ተከትሎ ድርቅ መከሰቱ አስታውሷል።
በተከሰተዉ ድርቅ ምክንያትም መንግስት ባቀረበዉ ጥሪ መሠረት ለችግር ለተጋለጡ ዜጎች በተለያዩ መንገዶች በገንዘብና በዓይነት ድጋፍ እየተሰበሰበ ይገኛል ብሏል።
ከዚህ በኋላ ከኦሮሚያ ክልል መንግስት ወይም ከኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ እዉቅና ዉጭ #በቡድንም ሆነ #በተናጠል ድጋፍ ማድረግ የማይፈቀድ መሆኑን አሳስቧል።
ይህም የሚሰበሰበዉን ድጋፍ በአግባቡ ለማስተዳደር፣ ፍትሓዊ በሆነና ግልፅነት ባለዉ መንገድ ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ተደራሽ ለማድረግ ያለመ ውሳኔ መሆኑን የክልሉ መንግሥት ገልጿል።
#ኦቢኤን
@tikvahethiopia
👎5.77K👍651🤔188😢82😱48🕊17❤15🥰13🙏9
አንጋፋዋ አርቲስት ሀሎ ዳዌ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች።
አርቲስት ሀሎ ዳዌ በኦሮሞ የኪነጥበብና የትግል ታሪክ ውስጥ አንጋፋ ከሆኑ አርቲስቶች አንዷ ናት።
አርቲስት ሀሎ ዳዌ ባደረባት ሕመም ምክንያት ለረጅም ጊዜ በህክምና ስትረዳ ብትቆይም ማገገም ባለመቻሏ ዛሬ በአዳማ በሚገኘው መኖሪያ ቤቷ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ከ #ኦቢኤን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
አርቲስት ሀሎ ዳዌ በኦሮሞ የኪነጥበብና የትግል ታሪክ ውስጥ አንጋፋ ከሆኑ አርቲስቶች አንዷ ናት።
አርቲስት ሀሎ ዳዌ ባደረባት ሕመም ምክንያት ለረጅም ጊዜ በህክምና ስትረዳ ብትቆይም ማገገም ባለመቻሏ ዛሬ በአዳማ በሚገኘው መኖሪያ ቤቷ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ከ #ኦቢኤን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
😭1.44K😢347🕊144❤121🥰64😡46😱37🙏35