TIKVAH-ETHIOPIA
#ETHIOPIA ኢትዮጵያ ውስጥ የቴሌግራም፣ ፌስቡክ ፣ ዩትዩብ መሰል የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች እስካሁን ምክንያቱ ግልፅ ባልተደረገበት ሁኔታ #ገደብ ከተደረገባቸው አንድ ወር ሊደፍን ነው። የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ " ለምን ገደብ እንደተጣለ " እንዲሁም " ገደቡ መቼ እንደሚነሳ " በየትኛውም አካል በኩል #ለህዝቡ ማብራሪያም ሆነ ገለፃ ያደረገ የለም። ቴሌግራም ፣ ፌስቡክ እና ሌሎችም የማህበራዊ…
#ETHIOPIA
ኢትዮጵያ ውስጥ ቴሌግራም ፣ ፌስቡክ ፣ ዩትዩብ መሰል የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ምክንያቱ ግልፅ ባልተደረገበት ሁኔታ ገደብ ከተደረገባቸው ከአንድ ወር በላይ ተቆጥሯል።
የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ " ለምን ገደብ እንደተጣለ " እንዲሁም " ገደቡ መቼ እንደሚነሳ " በየትኛውም አካል በኩል እስከ ዛሬ ድረስ ለህዝብ ማብራሪያ ሆነ ገለፃ ያደረገ የለም።
ቴሌግራም ፣ ፌስቡክ እና ሌሎችም የማህበራዊ መገናኛዎች በሁለቱም የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢዎች በኩል ተገድበው የሚገኙ ሲሆን ገደቡን በVPN በማለፍ አገልግሎት ማግኘት ይቻላል።
#ትዊተር ፣ #ኢንስታግራም መሰል የማህበራዊ መገናኛዎች ገደብ ያልተደረገባቸው ናቸው።
@tikvahethiopia
ኢትዮጵያ ውስጥ ቴሌግራም ፣ ፌስቡክ ፣ ዩትዩብ መሰል የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ምክንያቱ ግልፅ ባልተደረገበት ሁኔታ ገደብ ከተደረገባቸው ከአንድ ወር በላይ ተቆጥሯል።
የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ " ለምን ገደብ እንደተጣለ " እንዲሁም " ገደቡ መቼ እንደሚነሳ " በየትኛውም አካል በኩል እስከ ዛሬ ድረስ ለህዝብ ማብራሪያ ሆነ ገለፃ ያደረገ የለም።
ቴሌግራም ፣ ፌስቡክ እና ሌሎችም የማህበራዊ መገናኛዎች በሁለቱም የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢዎች በኩል ተገድበው የሚገኙ ሲሆን ገደቡን በVPN በማለፍ አገልግሎት ማግኘት ይቻላል።
#ትዊተር ፣ #ኢንስታግራም መሰል የማህበራዊ መገናኛዎች ገደብ ያልተደረገባቸው ናቸው።
@tikvahethiopia
👍541😢62👎53🤔20❤15😱10🕊5