TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#የቀጠለ ዛሬ እሁድ፦ - ካሌብ ጌትነት 10 መደበኛ መፅሀፍት አበርክቷል። - ወ/ሮ ሀሊማ ሙዘሚል ሀሰን እና አቶ አብድላዚዝ አህመድ ከልጃቸው ነሂማ አብድላዚዝ መሀመድ ጋር 31 መደበኛ መፅሀፍ ፣ 2 የግል ት/ቤት መፅሀፍ አበርክተዋል። - መቅደስ ደረጀ መደበኛ 55 መፅሀፍ አበርክታለች። - ናታን ደመቀ 8 አዲስ አጋዥ መፅሀፍት አበርክቷል። - ወ/ሮ ሜሮን ተስፋዬ ከልጆቻቸው ፀጋ ተመስገን፣ ሜሎና…
#የቀጠለ

የዚህ ሳምንት (የቅዳሜ እና እሁድ) ስራ በዚህ በስኬት ያበቃ ሲሆን በቀጣይ ሳምንት ቅዳሜ እና እሁድ በየአካባቢያችሁ እንመጣለን።

ምን መስጠት ይቻላል ?

👉 ከ9 - 12 ማንኛውም መፅሀፍ
👉 ከ1 - 8 #አጋዥ ብቻ (መደበኛው ስለተቀየረ)
👉 ያገለገለ ማንኛውም ኮምፒዩተር / ዴስክቶፕ፣ ላፕቶፕ፣ ታብሌት
👉 ፕሪንተር
👉 የፕሪንተር ቀለም
👉 ነጭ ወረቀት

ዘመቻው ሲጠናቀቅ ከሌሎች ቁሳቁሶች ውጭ ከ30,000 እስከ 40,000 መፅሀፍ ለመሰባሰብ ታቅዷል። ሁሉም መፅሀፍት እና ቁሳቁስ በጦርነት የተጎዱ ት/ቤቶችን ታሳቢ ባደረገ ሁኔታ ይከፋፈላሉ።

ውድ ቤተሰቦችቻን መፅሀፍ እና ሌሎች የትምህርት ቁሳቁስ ለማስረከብ በ 0919743630 ላይ ደውሉልን / @tikvahethiopiaBOT ላይ ፃፉልን።

የትም መሄድ ሳይጠበቀባችሁ በየደጃፋችሁ መጥተን እንቀበላችኃለን።

ማሳሰቢያ ፦ በገንዘብ የሚደረግ ማንኛውም ድጋፍ ተቀባይነት የለውም።

#5ኛው_ዓመት_የመማሪያ_ቁሳቁስ_ማሰባሰብ_ስራ #2ኛውዙር

#AddisAbaba
#TikvahFamily

@tikvahethiopia
👍74060🕊27👎21🥰17🙏13😢12