TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ➡ " ' ፈተና አለ ' ተብለን ስንገላታ ከዋልን በኃላ ' ቀርቷል ' አሉን " - የመንግሥት ሰራተኞች ➡ " ፈተናው በመሰረዙ #ይቅርታ እንጠይቃለን " - አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ለመንግሥት ሰራተኞች ይሰጣል ተብሎ የነበረው ፈተና አለመሰጠቱን ለማወቅ ተችሏል። ቅሬታቻውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የላኩ የአስተዳደሩ ሰራተኞች " ፈተና አለ " ተብለው ቀኑን ሙሉ ሲንከራተቱ…
#AddisAbaba #ፈተና
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፦
" የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ፈተና ፦
* ለአመራሮች ፣
* ለባለሙያዎች
* ለሰራተኞች ፈተና እንዲሰጡ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ኃላፊነት ሰጥቷል።
ሆኖም ግን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው ፈተና በቴክኒክ ችግር ምክንያት በመሰረዙ #ይቅርታ ጠይቋል።
ቀጣይ የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ምዘና ፈተናው የሚሰጥበትን ጊዜ #በቅርብ የምናሳውቅ ይሆናል። "
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፦
" የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ፈተና ፦
* ለአመራሮች ፣
* ለባለሙያዎች
* ለሰራተኞች ፈተና እንዲሰጡ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ኃላፊነት ሰጥቷል።
ሆኖም ግን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው ፈተና በቴክኒክ ችግር ምክንያት በመሰረዙ #ይቅርታ ጠይቋል።
ቀጣይ የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ምዘና ፈተናው የሚሰጥበትን ጊዜ #በቅርብ የምናሳውቅ ይሆናል። "
@tikvahethiopia
😡943❤201👏86😱64🕊45😭31🙏29😢28🥰26