TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#UNSC

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት " የአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ " በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ትላንት መክሮ ነበር።

ስብሰባው እንዲካሄድ የጠየቁት A3 (ኬንያ፣ ጋቦንና ጋና) የነበሩ ሲሆን በዝግ ነው የተካሄደው።

የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ከስብሰባው በኃላ አንድ የጋራ መግለጫ ለማውጣት ሳይስማማ ቀርቷል።

ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ አንድ የጋራ መግለጫ ማውጣት ሳይችል የቀረው ቻይና እና ሩስያ ባለመደገፋቸው ምክንያት መሆኑ ተነግሯል።

@tikvahethiopia
👍1.57K👎10761🕊42🙏21😱19😢4