#መግለጫ
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ እንዲሁም ሚኒስትር ዴኤታዎች የፈተናውን አጀማመርና አጠቃላይ ያለውን ሂደት በሚመለከት መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸው ምን አሉ ?
- በ130 ማዕከላት ከ560 ሺህ በላይ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና እየወሰዱ ነው።
- በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ በምስራቅ ጎጃም እናርጅና እናውጋ ወረዳ ተማሪዎች ፈተናው ከመጀመሩ በፊት " #አንፈተንም " በሚል ለቀው ወጥተዋል፤ ምክንያቱን በአግባቡ አጣርተን የሚወሰደው እርምጃ ይገለፃል።
- በሐዋሳ ዩኒቨርስቲ በዋናው ግቢ የሚገኝ ድልድይ ተደርምሶ በተወሰኑ ተማሪዎች ላይ አደጋ ደርሷል። በአደጋው ጉዳት ያጋጠማቸው ተማሪዎች ህክምና እየተደረገላቸው ነው፤ ተማሪዎቹ ካገገሙ በኋላ ፈተናውን እንዲወስዱ ይደረጋል።
- ከተጠቀሱት (#ሀዋሳ እና #መቅደላ_አምባ) አካባቢዎች #በስተቀር በሌሎች ትምህርት ቤቶች ፈተናው በሰላምና በተረጋጋ መልኩ እየተሰጠ ነው።
#ENA
@tikvahethiopia
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ እንዲሁም ሚኒስትር ዴኤታዎች የፈተናውን አጀማመርና አጠቃላይ ያለውን ሂደት በሚመለከት መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸው ምን አሉ ?
- በ130 ማዕከላት ከ560 ሺህ በላይ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና እየወሰዱ ነው።
- በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ በምስራቅ ጎጃም እናርጅና እናውጋ ወረዳ ተማሪዎች ፈተናው ከመጀመሩ በፊት " #አንፈተንም " በሚል ለቀው ወጥተዋል፤ ምክንያቱን በአግባቡ አጣርተን የሚወሰደው እርምጃ ይገለፃል።
- በሐዋሳ ዩኒቨርስቲ በዋናው ግቢ የሚገኝ ድልድይ ተደርምሶ በተወሰኑ ተማሪዎች ላይ አደጋ ደርሷል። በአደጋው ጉዳት ያጋጠማቸው ተማሪዎች ህክምና እየተደረገላቸው ነው፤ ተማሪዎቹ ካገገሙ በኋላ ፈተናውን እንዲወስዱ ይደረጋል።
- ከተጠቀሱት (#ሀዋሳ እና #መቅደላ_አምባ) አካባቢዎች #በስተቀር በሌሎች ትምህርት ቤቶች ፈተናው በሰላምና በተረጋጋ መልኩ እየተሰጠ ነው።
#ENA
@tikvahethiopia
👍856👎260😢77🕊33🙏25❤22😱22🥰1
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#መግለጫ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ፤ በተቋሙ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ላይ የተፈጸመውን ህገ-ወጥ እስር አስመልክቶ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቶ ነበር።
ኢሰመጉ በመግለጫው ፥ መንግስት በአራት የኢሰመጉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ላይ ህገ-ወጥ እስር የፈጸሙ፣ እንዲፈጸም ትዕዛዝ በሰጡ እና በአስቸኳይ ከእስር እንዳይለቀቁ ባደረጉ የፖሊስ አባላት እና አመራሮች ላይ ተገቢውን ምርመራ በማድረግ በህግ ተጠያቂ እንዲያደርግ አሳስቧል።
በተጨማሪ መንግስት ተቀዳሚ ሃላፊነቱ ሰብዓዊ መብቶችን ማክበር፣ ማስከበር እና ማሟላት አንደሆነ በመረዳት በተቃራኒው ሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ በሚሰሩ አንደ ኢሰመጉ ባሉ ተቋማት ላይ የሚፈጽማቸውን ጫናዎች፣ ዛቻዎች፤ ማስፈራራቶች፣ ማንገላታቶች፣ ማዋከቦች፣ እስሮችና መሰል ጥሰቶችን መፈጸም እንዲያቆም አስገንዝቧል።
ኢሰመጉ ከባለሙያዎቹ ተወስደው በፖሊስ እጅ የሚገኙ የተለያዩ ሰነዶች መኖራቸውን አመልክቶ ይህ በፖሊስ እጅ ላይ የሚገኙ ሰነዶች ጉዳይ እደሚያሳስበው ገልጿል።
መንግስት ወደፊት መሰል ከህግ አግባብ ውጪ የሆኑ አስሮች እና “ጫናዎችን እንዳይፈጽም ይህንን ድርጊት በሚያደርጉ ስልጣናቸውን አላግባብ በሚጠቀሙ አካላት ላይ ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድም ኢሰመጉ በመግለጫው አሳስቧል።
(ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ፤ በተቋሙ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ላይ የተፈጸመውን ህገ-ወጥ እስር አስመልክቶ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቶ ነበር።
ኢሰመጉ በመግለጫው ፥ መንግስት በአራት የኢሰመጉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ላይ ህገ-ወጥ እስር የፈጸሙ፣ እንዲፈጸም ትዕዛዝ በሰጡ እና በአስቸኳይ ከእስር እንዳይለቀቁ ባደረጉ የፖሊስ አባላት እና አመራሮች ላይ ተገቢውን ምርመራ በማድረግ በህግ ተጠያቂ እንዲያደርግ አሳስቧል።
በተጨማሪ መንግስት ተቀዳሚ ሃላፊነቱ ሰብዓዊ መብቶችን ማክበር፣ ማስከበር እና ማሟላት አንደሆነ በመረዳት በተቃራኒው ሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ በሚሰሩ አንደ ኢሰመጉ ባሉ ተቋማት ላይ የሚፈጽማቸውን ጫናዎች፣ ዛቻዎች፤ ማስፈራራቶች፣ ማንገላታቶች፣ ማዋከቦች፣ እስሮችና መሰል ጥሰቶችን መፈጸም እንዲያቆም አስገንዝቧል።
ኢሰመጉ ከባለሙያዎቹ ተወስደው በፖሊስ እጅ የሚገኙ የተለያዩ ሰነዶች መኖራቸውን አመልክቶ ይህ በፖሊስ እጅ ላይ የሚገኙ ሰነዶች ጉዳይ እደሚያሳስበው ገልጿል።
መንግስት ወደፊት መሰል ከህግ አግባብ ውጪ የሆኑ አስሮች እና “ጫናዎችን እንዳይፈጽም ይህንን ድርጊት በሚያደርጉ ስልጣናቸውን አላግባብ በሚጠቀሙ አካላት ላይ ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድም ኢሰመጉ በመግለጫው አሳስቧል።
(ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
👍592👎35❤25🤔19🥰8😱4😢2
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ቅዱስ ሲኖዶስ በዛሬ መግለጫው ትላንት ከጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ጋር በነበረው ውይይት ስለተደረሰበት ስምምነት አሳውቋል። በዚህም ከመንግስት ጋር፦ - የጉዳት ሰለባ ለሆኑቱ መንግሥት የድርጊቱን ፈጻሚዎች ለይቶ በሕግ አግባብ ተጠያቂ እንዲያደርግ፤ - አሁን ላይ እስር፤ ወከባ፤ እንግልት እየተፈጸመባቸው ያለት ብፁዓን ሉቃነ ጳጳሳት፤ የሀገረ ስብከት…
#መግለጫ
ቅዱስ ሲኖዶስ እና በሕገ ወጥ መልኩ ሣመት በፈጸሙት አባቶች መካከል ስምምነት የተደረሰ ሲሆን ስምምነቱን በተመለከተ የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
ቅዱስ ሲኖዶስ እና በሕገ ወጥ መልኩ ሣመት በፈጸሙት አባቶች መካከል ስምምነት የተደረሰ ሲሆን ስምምነቱን በተመለከተ የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
👍1.23K👎221🕊109🙏66🤔61❤36🥰15😢15😱11
TIKVAH-ETHIOPIA
ካህኑን ማን ገደላቸው ? " ኃይሌ ጋርመንት " የሁርሲሳ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ቀዳሽ ካህን ቀሲስ ዐባይ መለስ " ማንነታቸው አልታወቀም " በተባሉ አካላት በተፈፀመባቸው ጥቃት ተገድለዋል። ካህኑን የሚያውቋቸው አገልጋዮች /ምዕመናን ስለነበረው ሁኔታ / ስለጥቃቱ ምን አሉ ? (ለማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ከተናገሩት የተወሰደ) ቃላቸውን የሰጡ ምዕመን አንድ ፦ " ትላንት/መጋቢት…
#መግለጫ
በኢትዮጵያ ኦርቶኮስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ፤ መንግስት የቄስ ዓባይ መለሰን ገዳዮች ተከታትሎ ለፍርድ ያቅርብ አለ።
ሀገረ ስብከቱ በሰጠው መግለጫ ፤ " መንግሥት የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ በመሆናቸው ምክንያት በአሰቃቂ ሁኔታ በመንገድ ላይ ተደብድበው ሕይወታቸው እንዲያልፍ የተደረጉት የቄስ ዐባይ መለሰ ገዳዮችን ተከታትሎ ለፍርድ ያቅርብ " ብሏል።
አክሎም ፤ " ችግሩን ከሥር ከመሠረቱ በመፍታት የአገልጋዮችንና የምእመናን መብት እንዲያስከብር " ሲል ጠይቋል።
ከዚህ ባለፈ በሸገር ከተማ አስተዳደር አብያተ ክርስቲያናትን የማፍረስ ድርጊት እየተፈፀመ መሆኑን በመግለፅ ይህ ድርጊት በአስቸኴይ እንዲቆም እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል።
እስካሁን የፈረሱትን አብያተ ክርስቲያናት ቦታ ተመላሽ እንዲያደርግ እና የፈረሰውን ቤተ ክርስቲያንም በራሱ ወጪ እንዲያሠራ እንዲደረግ ሀገረ ስብከቱ ጠይቋል።
(ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
በኢትዮጵያ ኦርቶኮስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ፤ መንግስት የቄስ ዓባይ መለሰን ገዳዮች ተከታትሎ ለፍርድ ያቅርብ አለ።
ሀገረ ስብከቱ በሰጠው መግለጫ ፤ " መንግሥት የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ በመሆናቸው ምክንያት በአሰቃቂ ሁኔታ በመንገድ ላይ ተደብድበው ሕይወታቸው እንዲያልፍ የተደረጉት የቄስ ዐባይ መለሰ ገዳዮችን ተከታትሎ ለፍርድ ያቅርብ " ብሏል።
አክሎም ፤ " ችግሩን ከሥር ከመሠረቱ በመፍታት የአገልጋዮችንና የምእመናን መብት እንዲያስከብር " ሲል ጠይቋል።
ከዚህ ባለፈ በሸገር ከተማ አስተዳደር አብያተ ክርስቲያናትን የማፍረስ ድርጊት እየተፈፀመ መሆኑን በመግለፅ ይህ ድርጊት በአስቸኴይ እንዲቆም እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል።
እስካሁን የፈረሱትን አብያተ ክርስቲያናት ቦታ ተመላሽ እንዲያደርግ እና የፈረሰውን ቤተ ክርስቲያንም በራሱ ወጪ እንዲያሠራ እንዲደረግ ሀገረ ስብከቱ ጠይቋል።
(ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
👍1.23K😢87👎60❤50🤔14🙏13🕊2
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ምን አለ ? የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ዛሬ ማምሻውን ይፋዊ መግለጫ ሰጠ። በዚህም መግለጫው ባለፉት #8_ወራት በአማራ ክልል በመንግስትና በታጣቂ ቡድኖች መካከል የተፈጠረዉ ግጭት ህዝቡን እጅግ የከፋ ዋጋ እያስከፈለዉ መሆኑን ገልጿል። " በዋናነት በሙስሊሞች ላይ እየደረሰ ያለዉ ግፍ፣ መፈናቀል፣ ዘረፋ፣ መታገትና መገደል ከጊዜ…
#መግለጫ
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በአማራ ክልል ውስጥ እየተፈፀሙ ይገኛሉ ያላቸውን #ሙስሊሞችን ዒላማ ያደረጉ ጥቃቶች በማስመልከት ዛሬ ሚያዚያ 1 /2016 መግለጫ አውጥቷል።
የመግለጫው ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በአማራ ክልል ውስጥ እየተፈፀሙ ይገኛሉ ያላቸውን #ሙስሊሞችን ዒላማ ያደረጉ ጥቃቶች በማስመልከት ዛሬ ሚያዚያ 1 /2016 መግለጫ አውጥቷል።
የመግለጫው ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
😡785❤336😭73🤔49🙏47🕊36👏35😢28😱14🥰6
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#መግለጫ : " የአእላፋት ዝማሬ/The Melody of Myriads " ሰኞ በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ በተመሳሳይ ሰዓት ይካሄዳል።
ይህንን አስመልክቶ የተሰጠው መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
የዘንድሮው የእላፋት ዝማሬ / The Melody of Myriads በአዲስ አበባ በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል (ቦሌ መድኃኔዓለም) ፤ በድሬዳዋ ደግሞ ለገሀር አደባባይ ብቻ ነው የሚካሄደው።
(መግለጫውን ያንብቡ)
@tikvahethiopia
ይህንን አስመልክቶ የተሰጠው መግለጫ ከላይ ተያይዟል።
የዘንድሮው የእላፋት ዝማሬ / The Melody of Myriads በአዲስ አበባ በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል (ቦሌ መድኃኔዓለም) ፤ በድሬዳዋ ደግሞ ለገሀር አደባባይ ብቻ ነው የሚካሄደው።
(መግለጫውን ያንብቡ)
@tikvahethiopia
12❤2.72K🙏184🥰88😡83👏46🕊40😭22🤔14😢9😱8