TIKVAH-ETHIOPIA
#ሽልማት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሽልማት (በካቢኔ ውሳኔ) ፦ 🇪🇹 ለመላው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን 10 ሚሊዮን ብር 🇪🇹 የወርቅ ቅብ ሰሃን " እናመሰግናለን " የሚል ለኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ 🇪🇹 አትሌት ዳዊት ስዩም 250 ካሬሜትር መሬት 🇪🇹 አትሌት መቅደስ አበበ 250 ካሬሜትር መሬት 🇪🇹 አትሌት ወርቅውሃ ጌታቸው 350 ካሬሜትር መሬት 🇪🇹 አትሌት ለሜቻ ግርማ 350…
#ሽልማት
በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገበው የአትሌቲክስ ቡድን አባላት የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተ።
የዛሬው የማበረታቻ ሽልማት የተበረከተው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ባዘጋጀው የምስጋናና የማበረታቻ ሽልማት መርሀግብር ላይ ነው።
በዚህም መሰረት ፦
🥇 የወርቅ ሜዳሊያ ላስገኙ አራቱ አትሌቶች (ለተሰንበት ግደይ፣ ታምራት ቶላ፣ ጎተይቶም ገብረስላሴ፣ ጉዳፍ ፀጋይ) ለእያንዳንዳቸው የ60 ሺህ ብር የገንዘብ ስጦታ ፤
🥈 የብር ሜዳሊያ ላስገኙት አራት አትሌቶች (የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኘችውን ጉዳፍ ፀጋይን ጨምሮ) ለእያንዳንዳቸው የ40 ሺህ ብር ስጦታ ፤
🥉የነሀስ ሜዳሊያ ላስገኙት ኹለት አትሌቶች ለእያንዳንዳቸው የ30 ሺህ ብር ስጦታ ፤
➡️ ዲፕሎማ ላገኙ 10 አትሌቶች ለእያንዳንዳቸው የ10 ሺህ ብር ስጦታና ለተሳተፉ 16 አትሌቶች ለእያንዳንዳቸው የ7 ሺህ ብር የገንዘብ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉን ጨምሮ የፌደሬሽኑ አመራሮች፣ አሠልጣኞች እና የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድኑ መሪዎች በየደረጃቸው የተለያዩ የገንዘብ ስጦታዎች ተበርክቶላቸዋል።
Credit : Addis Maleda Newspaper
@tikvahethiopia
በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገበው የአትሌቲክስ ቡድን አባላት የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተ።
የዛሬው የማበረታቻ ሽልማት የተበረከተው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ባዘጋጀው የምስጋናና የማበረታቻ ሽልማት መርሀግብር ላይ ነው።
በዚህም መሰረት ፦
🥇 የወርቅ ሜዳሊያ ላስገኙ አራቱ አትሌቶች (ለተሰንበት ግደይ፣ ታምራት ቶላ፣ ጎተይቶም ገብረስላሴ፣ ጉዳፍ ፀጋይ) ለእያንዳንዳቸው የ60 ሺህ ብር የገንዘብ ስጦታ ፤
🥈 የብር ሜዳሊያ ላስገኙት አራት አትሌቶች (የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኘችውን ጉዳፍ ፀጋይን ጨምሮ) ለእያንዳንዳቸው የ40 ሺህ ብር ስጦታ ፤
🥉የነሀስ ሜዳሊያ ላስገኙት ኹለት አትሌቶች ለእያንዳንዳቸው የ30 ሺህ ብር ስጦታ ፤
➡️ ዲፕሎማ ላገኙ 10 አትሌቶች ለእያንዳንዳቸው የ10 ሺህ ብር ስጦታና ለተሳተፉ 16 አትሌቶች ለእያንዳንዳቸው የ7 ሺህ ብር የገንዘብ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉን ጨምሮ የፌደሬሽኑ አመራሮች፣ አሠልጣኞች እና የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድኑ መሪዎች በየደረጃቸው የተለያዩ የገንዘብ ስጦታዎች ተበርክቶላቸዋል።
Credit : Addis Maleda Newspaper
@tikvahethiopia
👍839❤67👏31🥰28😢24👎23🙏15