#ተመዝገቡ
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን የሃይማኖት የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ ፤ የሃይማኖት ድርጅቶች አስተምህሮታቸውን በመገናኛ ብዙኃን እንዲያደርሱ የብሮድካስት አገልግሎት ፈቃድ ማግኘት እንዳለባቸው ይደነግጋል፡፡
በዚህም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ከሰኔ 27/ 2014 ዓ.ም ጀምሮ የሃይማኖት የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን በመመዝገብ ላይ እንደሚገኝ አሳውቋል።
ማንኛውም የሃይማኖት የቴሌቪዥን ጣቢያ እስከ #ነሐሴ_13_ቀን_2014 ዓ.ም ድረስ https://www.eservices.gov.et/ በሚለው ፖርታል ውስጥ በመግባት ወይም #በአካል_በመቅረብ ማመልከትና ፈቃድ መውስድ እንዳለበት ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
Via @EthMediaAuth
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን የሃይማኖት የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ ፤ የሃይማኖት ድርጅቶች አስተምህሮታቸውን በመገናኛ ብዙኃን እንዲያደርሱ የብሮድካስት አገልግሎት ፈቃድ ማግኘት እንዳለባቸው ይደነግጋል፡፡
በዚህም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ከሰኔ 27/ 2014 ዓ.ም ጀምሮ የሃይማኖት የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን በመመዝገብ ላይ እንደሚገኝ አሳውቋል።
ማንኛውም የሃይማኖት የቴሌቪዥን ጣቢያ እስከ #ነሐሴ_13_ቀን_2014 ዓ.ም ድረስ https://www.eservices.gov.et/ በሚለው ፖርታል ውስጥ በመግባት ወይም #በአካል_በመቅረብ ማመልከትና ፈቃድ መውስድ እንዳለበት ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
Via @EthMediaAuth
👍268👎37❤17😢11🥰5🙏3
TIKVAH-ETHIOPIA
20/80 እና 40/60 ውል ፦ የቤት እድለኞች #ውል_ለመዋዋል_ሲመጡ ማሟላት የሚጠበቅባቸው ቅድመ ሁኔታዎች ምንድናቸው ? - እጣው የደረሰው ግለሰብ ውል ለመፈፀም በአካል መቅረብ፤ - በውጭ የሚኖሩ ጉዳያቸውን በውክልና ለማስጨረስ በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ተረጋግጦ (አውታንቲኬት) ሆኖ የመጣ ውክልና ማቅረብ፤ - የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ ዋና እና 2 ፎቶ ኮፒ፤ - የጋብቻ የምስክር ወረቀት ዋና…
#ማስታወሻ
ከነገ ከጥር 1 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት ባለዕድለኞች ውል ማዋዋል ስራ ይጀመራል።
የውል መዋዋያው " #መገናኛ " በሚገኘው በቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የአንድ ማእከል አገልግሎት መስጫ ነው።
በሁለቱም የቤት ልማት መርሀ-ግብር ባለድለኞች #በአካል እየተገኙ ውል እንዲዋዋሉ ማሳሰቢያ ተላልፏል።
የውል ማዋዋሉ ፕሮግራም ለ60 የስራ ቀናት ወይም ለሁለት ወር ብቻ የሚቆይ እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን ተዋዋዬች ማሟላት የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች በአንድ ማእከል የአገልግሎቱ መስጫ ማግኘት ይችላሉ ተብሏል።
በተጨማሪ ቅድመ ሁኔታዎቹን በቢሮና በኮርፖሬሽኑ ዌብሳይት እንዲሁም በሌሎች ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ማግኘት እንደሚችሉ ተጠቁሟል።
በተሰጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ ቀርቦ ያልተዋዋለ እድለኛ #በመመሪያ_ቁጥር 3.3/2011 መሰረት ቤቱን እንዳልፈለገው ተቆጥሮ ተመላሽ እንደሚደረግ ተገልጿል።
የቤት ባለ እድለኞች #ውል_ለመዋዋል_ሲሄዱ ማሟላት የሚጠበቅባቸው ቅድመ ሁኔታዎች በዚህ መመልከት ይቻላል 👇
https://tttttt.me/tikvahethiopia/75662
@tikvahethiopia
ከነገ ከጥር 1 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት ባለዕድለኞች ውል ማዋዋል ስራ ይጀመራል።
የውል መዋዋያው " #መገናኛ " በሚገኘው በቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የአንድ ማእከል አገልግሎት መስጫ ነው።
በሁለቱም የቤት ልማት መርሀ-ግብር ባለድለኞች #በአካል እየተገኙ ውል እንዲዋዋሉ ማሳሰቢያ ተላልፏል።
የውል ማዋዋሉ ፕሮግራም ለ60 የስራ ቀናት ወይም ለሁለት ወር ብቻ የሚቆይ እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን ተዋዋዬች ማሟላት የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች በአንድ ማእከል የአገልግሎቱ መስጫ ማግኘት ይችላሉ ተብሏል።
በተጨማሪ ቅድመ ሁኔታዎቹን በቢሮና በኮርፖሬሽኑ ዌብሳይት እንዲሁም በሌሎች ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ማግኘት እንደሚችሉ ተጠቁሟል።
በተሰጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ ቀርቦ ያልተዋዋለ እድለኛ #በመመሪያ_ቁጥር 3.3/2011 መሰረት ቤቱን እንዳልፈለገው ተቆጥሮ ተመላሽ እንደሚደረግ ተገልጿል።
የቤት ባለ እድለኞች #ውል_ለመዋዋል_ሲሄዱ ማሟላት የሚጠበቅባቸው ቅድመ ሁኔታዎች በዚህ መመልከት ይቻላል 👇
https://tttttt.me/tikvahethiopia/75662
@tikvahethiopia
👍685👎70❤35🕊22🥰21😢20🙏18😱10🤔4
TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ከዛሬ እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል። በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በወጪ መጋራት ትምህርታቸውን ለመከታተል ላመለከታችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ዛሬ የካቲት 05/2015 ዓ.ም እኩለ ሌሊት ይፋ ይደረጋል። የተመደባችሁበትን ተቋም ለማወቅ ተከታዮቹን…
#MoE
ትላንት ለሊት ጀምሮ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 50 በመቶና በላይ ያመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባቸውን እየተመለከቱ ይገኛሉ።
ተማሪዎች የተመደቡበትን ዩኒቨርሲቲ በተከታዮቹ አማራጮች ማየት ይችላሉ፦
Website: https://result.ethernet.edu.et
SMS: 9444
Telegram bot: @moestudentbot
ከዚሁ ከዩኒቨርሲቲ ምደባ ጋር በተያያዘ ጥያቄ ያላቸው ተማሪዎች result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
የትምህርት ሚኒስቴር ምንም አይነት ጥያቄም ሆነ ማመልከቻ #በአካል የማይቀበል መሆኑን ገልጿል።
በሌላ በኩል ፤ የሬሚዲያል ፕሮግራም መቁረጫ ነጥብ ዛሬ የካቲት 6 ቀን 2015 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።
በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላስመዘገቡና የተሻለ ውጤት ካላቸው ተማሪዎች መካከል 100 ሺህ የሚሆኑት ተማሪዎች በሬሚዲያል ፕሮግራም እንደሚካተቱ መገለጹ ይታወቃል።
የሬሚዲያል ፕሮግራሙን ለአራት ወራት ከየካቲት 15 እስከ ሰኔ 15/2015 ዓ.ም ለመስጠት ታቅዷል።
More : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
ትላንት ለሊት ጀምሮ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 50 በመቶና በላይ ያመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባቸውን እየተመለከቱ ይገኛሉ።
ተማሪዎች የተመደቡበትን ዩኒቨርሲቲ በተከታዮቹ አማራጮች ማየት ይችላሉ፦
Website: https://result.ethernet.edu.et
SMS: 9444
Telegram bot: @moestudentbot
ከዚሁ ከዩኒቨርሲቲ ምደባ ጋር በተያያዘ ጥያቄ ያላቸው ተማሪዎች result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
የትምህርት ሚኒስቴር ምንም አይነት ጥያቄም ሆነ ማመልከቻ #በአካል የማይቀበል መሆኑን ገልጿል።
በሌላ በኩል ፤ የሬሚዲያል ፕሮግራም መቁረጫ ነጥብ ዛሬ የካቲት 6 ቀን 2015 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።
በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላስመዘገቡና የተሻለ ውጤት ካላቸው ተማሪዎች መካከል 100 ሺህ የሚሆኑት ተማሪዎች በሬሚዲያል ፕሮግራም እንደሚካተቱ መገለጹ ይታወቃል።
የሬሚዲያል ፕሮግራሙን ለአራት ወራት ከየካቲት 15 እስከ ሰኔ 15/2015 ዓ.ም ለመስጠት ታቅዷል።
More : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
👍1.2K👎154😢56🙏50🕊36❤27😱27🤔21🥰20😡1