#የጋራ_መኖሪያ_ቤቶች
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ፦
" ...የ20/80 ባለ ሶስት መኝታ ቤት እጣ ውስጥ ያልተካተተ መሆኑ ይታወቃል ይህም ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 9 አመታት ያህል ሳያቋርጡ በመቆጠብ ላይ ቢገኙም በ14ኛ ዙር አጣ ውስጥ ሳይካተት መቅረቱ ቅሬታን እንደፈጠረባቸው በእጣው ተሳታፊ ያልሆኑ የማህበረሰብ ከፍሎች መግለጻቸውን ኢሰመጉ ካሰባሰባቸው መረጃዎች ማወቅ ተችሏል፡፡
ምንም እንኳን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካለው ገቢ አንጻር በ1997 እና 2005 ዓ/ም ብቻ ሳይሆን ከዚያም በኋላ ምዝገባ በማካሄድ የአዲስ አበባን ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት ችግር መቅረፍ ሲገባው በቀደመው አሰራር የነበረውን ኢፍትሃዊ፣ ለዘረፋና ለማጭበርበር የተመቸ የእጣ አወጣጥ አሰራር የቀጠለ መሆኑን በተደጋጋሚ ታዝበናል፡፡
ስለዚህ ከዚህ አሰራር ራሱን በማረም በከተማ አስተዳደሩ የሚገነቡ መኖሪያ ቤቶች ግልፀኝነትንና ፍትሃዊነትን በተከተለ ሁኔታ ለማህበረሰቡ እንዲደርሱ እንዲያደርግ እናሳስባለን፡፡ "
(የኢሰመጉ ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ፦
" ...የ20/80 ባለ ሶስት መኝታ ቤት እጣ ውስጥ ያልተካተተ መሆኑ ይታወቃል ይህም ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 9 አመታት ያህል ሳያቋርጡ በመቆጠብ ላይ ቢገኙም በ14ኛ ዙር አጣ ውስጥ ሳይካተት መቅረቱ ቅሬታን እንደፈጠረባቸው በእጣው ተሳታፊ ያልሆኑ የማህበረሰብ ከፍሎች መግለጻቸውን ኢሰመጉ ካሰባሰባቸው መረጃዎች ማወቅ ተችሏል፡፡
ምንም እንኳን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካለው ገቢ አንጻር በ1997 እና 2005 ዓ/ም ብቻ ሳይሆን ከዚያም በኋላ ምዝገባ በማካሄድ የአዲስ አበባን ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት ችግር መቅረፍ ሲገባው በቀደመው አሰራር የነበረውን ኢፍትሃዊ፣ ለዘረፋና ለማጭበርበር የተመቸ የእጣ አወጣጥ አሰራር የቀጠለ መሆኑን በተደጋጋሚ ታዝበናል፡፡
ስለዚህ ከዚህ አሰራር ራሱን በማረም በከተማ አስተዳደሩ የሚገነቡ መኖሪያ ቤቶች ግልፀኝነትንና ፍትሃዊነትን በተከተለ ሁኔታ ለማህበረሰቡ እንዲደርሱ እንዲያደርግ እናሳስባለን፡፡ "
(የኢሰመጉ ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
❤527🙏233😢69👍57🥰55😱55👏2