TIKVAH-ETHIOPIA
#Update #NEBE የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 12 ቀን 2015 ዓ.ም. በ1,812 ምርጫ ጣቢያዎች ላይ ያስፈጸመውንና 849,896 መራጮች ድምፅ የሰጡበትን የወላይታ ዞን የድጋሚ ሕዝበ ውሣኔ የውጤት ማዳመሩን ሥራ በዞኑ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ሲያከናወን መቆየቱን ገልጿል። በዛሬውም ዕለት ቦርዱ የውጤት የማመሳከሩንና የማዳመሩን ሥራ በማጠናቀቅ በዞን ደረጃ #የጊዜያዊ ውጤቱን ይፋ አድርጓል።…
የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ ፦
የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በደቡብ ክልል 6 ዞኖችና 5 ልዩ ወረዳዎች በአንድ የጋራ ክልል ለመደራጀት ያካሄዱትን የህዝበ ውሳኔ ውጤት በሙሉ ድምፅ አጸድቋል።
ይህም ማለት በኢትዮጵያ 12ኛው ክልል እንዲደራጃ ይሁንታ ሰጥቷል።
በዚህም መሠረት ፦
ላለፉት 30 ዓመታት ገደማ በደቡብ ክልል ሥር ሲተዳደሩ የቆዩት ፦
👉 የዎላይታ ፣
👉 የጋሞ ፣
👉 የጎፋ ፤
👉 የኮንሶ ፣
👉 የደቡብ ኦሞ ፣
👉 የጌዲኦ ዞኖች እንዲሁም
👉 የአማሮ ፣
👉 የቡርጂ ፣
👉 የደራሼ ፣
👉 የአሌ እና የባስኬቶ ልዩ ወረዳዎች የፌዴራል ሪፐብሊኩ 12ኛ ክልል ሆነው " ደቡብ ኢትዮጵያ " በሚል እንዲደራጁ ምክር ቤቱ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
በሌላ በኩል ፦
👉 የሃድያ ፣
👉 የከንባታ ጠንባሮ ፣
👉 የሀላባ ፣
👉 የሥልጤ ፣
👉 የጉራጌ ዞኖችና እና የየም ልዩ ወረዳ ራሳቸውን መልሰው በማደራጀት #በነባሩ ክልል እንዲቀጥሉ ሲል ምክር ቤቱ ወስኗል።
#ዶቼቨለ
@tikvahethiopia
የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በደቡብ ክልል 6 ዞኖችና 5 ልዩ ወረዳዎች በአንድ የጋራ ክልል ለመደራጀት ያካሄዱትን የህዝበ ውሳኔ ውጤት በሙሉ ድምፅ አጸድቋል።
ይህም ማለት በኢትዮጵያ 12ኛው ክልል እንዲደራጃ ይሁንታ ሰጥቷል።
በዚህም መሠረት ፦
ላለፉት 30 ዓመታት ገደማ በደቡብ ክልል ሥር ሲተዳደሩ የቆዩት ፦
👉 የዎላይታ ፣
👉 የጋሞ ፣
👉 የጎፋ ፤
👉 የኮንሶ ፣
👉 የደቡብ ኦሞ ፣
👉 የጌዲኦ ዞኖች እንዲሁም
👉 የአማሮ ፣
👉 የቡርጂ ፣
👉 የደራሼ ፣
👉 የአሌ እና የባስኬቶ ልዩ ወረዳዎች የፌዴራል ሪፐብሊኩ 12ኛ ክልል ሆነው " ደቡብ ኢትዮጵያ " በሚል እንዲደራጁ ምክር ቤቱ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
በሌላ በኩል ፦
👉 የሃድያ ፣
👉 የከንባታ ጠንባሮ ፣
👉 የሀላባ ፣
👉 የሥልጤ ፣
👉 የጉራጌ ዞኖችና እና የየም ልዩ ወረዳ ራሳቸውን መልሰው በማደራጀት #በነባሩ ክልል እንዲቀጥሉ ሲል ምክር ቤቱ ወስኗል።
#ዶቼቨለ
@tikvahethiopia
👎1.51K👍888❤143🕊61🙏30😢18😱4