TIKVAH-ETHIOPIA
#ዮናስንጉሰ #ሔለንበርኸ👏 በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሀገሪቱ ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው የትግራይ ፣ የቓላሚኖ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪው ዮናስ ንጉሰ ነው። በትግራይ ሀገር አቀፉ ፈተና ከ700 መሰጠቱ ይታወሳል። ተማሪ ዮናስ ንጉሰ ከ700ው 675 በማምጣት በሀገር ደረጃ ታሪካዊ ነው የተባለውን ውጤት አስመዝግቧል። ከዚህ ቀደም ከ700 በተሰጠ ፈተና ይሄን ያህል ከፍተኛ ውጤት (675)…
👏 #ሲፈን_ተክሉ
የአዲስ አበባዋ ተማሪ ሲፈን ተክሉ በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600ው 575 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች።
ሲፈን የኦግዝሌየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት።
ተማሪዋ " ጌዜን ትምህርት ላይ ማሳለፌ ፣በቡድን ማጥናቴ ፣ የቤተሰብና የመምህራኖቼ ድጋፍ ለዚህ ስኬት አብቅቶኛል " ብላለች።
ለቤተሰቦቿ 2ኛ ልጅ የሆነችው ሲፈን የስርዓተ ምግብ ባለሙያ የመሆኑ ዝንባሌ እንዳላትም ተናግራለች። #AMN
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባዋ ተማሪ ሲፈን ተክሉ በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600ው 575 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች።
ሲፈን የኦግዝሌየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት።
ተማሪዋ " ጌዜን ትምህርት ላይ ማሳለፌ ፣በቡድን ማጥናቴ ፣ የቤተሰብና የመምህራኖቼ ድጋፍ ለዚህ ስኬት አብቅቶኛል " ብላለች።
ለቤተሰቦቿ 2ኛ ልጅ የሆነችው ሲፈን የስርዓተ ምግብ ባለሙያ የመሆኑ ዝንባሌ እንዳላትም ተናግራለች። #AMN
@tikvahethiopia
👏6.18K❤840🥰153🙏139😱95🤔94😡77🕊72😭68😢37
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Ethiopia
አትሌት መሠረት ደፋር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ አባል ሆና ተመርጣለች።
አዳዲሶቹ የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈጻሚዎች እነማን ናቸው ?
1. አትሌት ስለሺ ስህን -ፕሬዚዳንት
2. አትሌት መሠረት ደፋር -ስራ አስፈጻሚ አባል
3. ወይዘሮ ሳራ ሐሰን- ስራ አስፈጻሚ አባል
4. ወይዘሮ አበባ የሱፍ -ስራ አስፈጻሚ አባል
5. ዶክተር ኤፍረህ መሀመድ -ስራ አስፈጻሚ አባል
6. አቶ ጌቱ ገረመው -ስራ አስፈጻሚ አባል
7. አቶ አድማሱ ሳጂ -ስራ አስፈጻሚ አባል
8. አቶ ቢኒያም ምሩጽ -ስራ አስፈጻሚ አባል እንዲሁም
9. ትዕዛዙ ሞሴ (ዶ/ር) ለመጪዎቹ 4 ዓመታት ብሄራዊ ፌዴሬሽኑን እንዲመሩ ተመርጠዋል።
ስራ አስፈጻሚ አባላቱ ምክትል ፕሬዝዳንት፣ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንትና አቃቤ ንዋይ ይመርጣሉ።
#AMN
@tikvahethiopia
አትሌት መሠረት ደፋር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ አባል ሆና ተመርጣለች።
አዳዲሶቹ የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈጻሚዎች እነማን ናቸው ?
1. አትሌት ስለሺ ስህን -ፕሬዚዳንት
2. አትሌት መሠረት ደፋር -ስራ አስፈጻሚ አባል
3. ወይዘሮ ሳራ ሐሰን- ስራ አስፈጻሚ አባል
4. ወይዘሮ አበባ የሱፍ -ስራ አስፈጻሚ አባል
5. ዶክተር ኤፍረህ መሀመድ -ስራ አስፈጻሚ አባል
6. አቶ ጌቱ ገረመው -ስራ አስፈጻሚ አባል
7. አቶ አድማሱ ሳጂ -ስራ አስፈጻሚ አባል
8. አቶ ቢኒያም ምሩጽ -ስራ አስፈጻሚ አባል እንዲሁም
9. ትዕዛዙ ሞሴ (ዶ/ር) ለመጪዎቹ 4 ዓመታት ብሄራዊ ፌዴሬሽኑን እንዲመሩ ተመርጠዋል።
ስራ አስፈጻሚ አባላቱ ምክትል ፕሬዝዳንት፣ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንትና አቃቤ ንዋይ ይመርጣሉ።
#AMN
@tikvahethiopia
7❤680🤔115👏85🙏67😡53🕊34😭23😱18🥰13😢8