TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#እገዳው_ተነስቷል !

ሳዑዲ አረቢያ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሳቢያ ወደ ኢትዮጵያ፣ ቱርክ፣ ቬትናም እና ህንድ በሚደረጉ ጉዞዎች ላይ ጥላ የነበረውን ጊዜያዊ እገዳ ዛሬ ማንሳቷን ከሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘን መረጃ ዋቢ አድርጎ Saudi Gazette ዘግቧል።

ሀገሪቱ በዓለም አቀፉ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሳቢያ ዜጎቿ ወደተለያዩ የውጭ ሀገራት እንዳይጓዙ እገዳ ጥላ እንደነበር የሚዘነጋ አይደለም።

@tikvahethiopia
👍341👎87🙏2423👏14😢8