#WOLDIA #WOLLO
ላለፉት ሁለት ሶስት ዓመታት በኮቪድና በጦርነቱ ምክንያት ትምህርታቸው ተስተጓጉሎ የቆዩት የወልድያ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች ከትናንት ጀምሮ ወደ ግቢያቸው እየገቡ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
በሌላ በኩል ፤ የወሎ ዩኒቨርሲቲ የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ዛሬ ህዳር 3/ 2015 ዓ.ም በምህንድስና የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 1062 ወንዶች እና 332 ሴቶች በድምሩ 1394 ተማሪዎችን በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ አስመርቋል።
መረጃው የወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና የውሎ ዩኒቨርሲቲ ነው።
@tikvahethiopia
ላለፉት ሁለት ሶስት ዓመታት በኮቪድና በጦርነቱ ምክንያት ትምህርታቸው ተስተጓጉሎ የቆዩት የወልድያ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች ከትናንት ጀምሮ ወደ ግቢያቸው እየገቡ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
በሌላ በኩል ፤ የወሎ ዩኒቨርሲቲ የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ዛሬ ህዳር 3/ 2015 ዓ.ም በምህንድስና የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 1062 ወንዶች እና 332 ሴቶች በድምሩ 1394 ተማሪዎችን በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ አስመርቋል።
መረጃው የወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና የውሎ ዩኒቨርሲቲ ነው።
@tikvahethiopia
👍527🕊62❤29👎19🙏19😢6