TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#WOLDIA #WOLLO

ላለፉት ሁለት ሶስት ዓመታት በኮቪድና በጦርነቱ ምክንያት ትምህርታቸው ተስተጓጉሎ የቆዩት የወልድያ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች ከትናንት ጀምሮ ወደ ግቢያቸው እየገቡ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

በሌላ በኩል ፤ የወሎ ዩኒቨርሲቲ የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ዛሬ ህዳር 3/ 2015 ዓ.ም በምህንድስና የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 1062 ወንዶች እና 332 ሴቶች በድምሩ 1394 ተማሪዎችን በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ አስመርቋል።

መረጃው የወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና የውሎ ዩኒቨርሲቲ ነው።

@tikvahethiopia
👍527🕊6229👎19🙏19😢6