#Election2013
የሀገር መከላከያ ሰራዊት 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አሳውቋል።
6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ይካሄዳል።
የመከላከያ ሚኒስቴር ምርጫው #ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የበኩሉን ድርሻ እንደሚወጣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮሎኔል ጌትነት አዳነ ገልጸዋል፡፡
ከምርጫው በተጨማሪም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር ውሃ ሙሌት እንዲከናወን እና በመላው ሀገሪቱ ወንጀለኛን አድኖ ለመያዝ የመከላከያ ሰራዊቱ ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ምርጫው በሰላማዊና በዴሞክራሲያዊ መንገድ እንዲጠናቀቀቅ ሁሉም የበኩሉን ሃላፊነት እንዲወጣ ጥሪ መቅርረቡን አሐዱ ኤፍ ኤም 94.3 ዘግቧል።
PHOTO : FILE
@tikvahethiopia
የሀገር መከላከያ ሰራዊት 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አሳውቋል።
6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ይካሄዳል።
የመከላከያ ሚኒስቴር ምርጫው #ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የበኩሉን ድርሻ እንደሚወጣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮሎኔል ጌትነት አዳነ ገልጸዋል፡፡
ከምርጫው በተጨማሪም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር ውሃ ሙሌት እንዲከናወን እና በመላው ሀገሪቱ ወንጀለኛን አድኖ ለመያዝ የመከላከያ ሰራዊቱ ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ምርጫው በሰላማዊና በዴሞክራሲያዊ መንገድ እንዲጠናቀቀቅ ሁሉም የበኩሉን ሃላፊነት እንዲወጣ ጥሪ መቅርረቡን አሐዱ ኤፍ ኤም 94.3 ዘግቧል።
PHOTO : FILE
@tikvahethiopia
👍1
#HappeningNow #Election2013
ዛሬ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ 1133/2011 አንቀጽ 7 መሰረት የደምፅ አሰጣጡን የተረጋገጠ ውጤት ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
ምርጫ ቦርድ በሂደቱ ላይ የነበረው በጎ ጅምር፣ ተግዳሮት፣ ማሻሻያና ተስፋ ላይ የሚመለከታቸው አካላት ፣ የሂደቱ ተሳታፊዎች እና ሌሎች ለምርጫው ሂደት መሳካት አስተዋእጾ ያደረጉ አካላት የሚገኙበት ኮንፍረንስ በስካይ ላይት ሆቴል እያካሄደ ይገኛል።
ዝግጅቱን የሚከታተሉ የቤተሰባችን አባላት በቦታው ተገኝተዋል።
መደበኛ መርኃግብሩ ሲጀምር በ VoiceChat መከታተል እንደምትችሉ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
@tikvahethiopia
ዛሬ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ 1133/2011 አንቀጽ 7 መሰረት የደምፅ አሰጣጡን የተረጋገጠ ውጤት ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
ምርጫ ቦርድ በሂደቱ ላይ የነበረው በጎ ጅምር፣ ተግዳሮት፣ ማሻሻያና ተስፋ ላይ የሚመለከታቸው አካላት ፣ የሂደቱ ተሳታፊዎች እና ሌሎች ለምርጫው ሂደት መሳካት አስተዋእጾ ያደረጉ አካላት የሚገኙበት ኮንፍረንስ በስካይ ላይት ሆቴል እያካሄደ ይገኛል።
ዝግጅቱን የሚከታተሉ የቤተሰባችን አባላት በቦታው ተገኝተዋል።
መደበኛ መርኃግብሩ ሲጀምር በ VoiceChat መከታተል እንደምትችሉ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
@tikvahethiopia