#SPHMMC
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ የ75 ዓመት ክብረ በዓል እና የዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8 ) ቀንን ምክንያት በማድረግ የካቲት 29 ቀን ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት የሚሰጠው በሴቶች የቀዶ ሕክምና ቡድን አባላት #ብቻ እንደሚሆን አሳውቆናል።
ኮሌጁ በላከል መልዕክት ፤ በተለያዩ የሕክምና ዘርፍ የሰለጠኑ እና ልምድ ያላቸው ቀዶ ሐኪሞቹ በልዩ ልዩ የባለሙያዎች ቡድናቸው ታግዘው አገልግሎት ይሰጣሉ ብሏል።
ይህም የኮሌጁን ሴት ባለሙያዎች የላቀ አገልግሎት እንደሚሰጡ ይህ ጥሩ ማሳያ እንደሆነም አሳውቆናል።
@tikvahethiopia
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ የ75 ዓመት ክብረ በዓል እና የዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8 ) ቀንን ምክንያት በማድረግ የካቲት 29 ቀን ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት የሚሰጠው በሴቶች የቀዶ ሕክምና ቡድን አባላት #ብቻ እንደሚሆን አሳውቆናል።
ኮሌጁ በላከል መልዕክት ፤ በተለያዩ የሕክምና ዘርፍ የሰለጠኑ እና ልምድ ያላቸው ቀዶ ሐኪሞቹ በልዩ ልዩ የባለሙያዎች ቡድናቸው ታግዘው አገልግሎት ይሰጣሉ ብሏል።
ይህም የኮሌጁን ሴት ባለሙያዎች የላቀ አገልግሎት እንደሚሰጡ ይህ ጥሩ ማሳያ እንደሆነም አሳውቆናል።
@tikvahethiopia
👍308👎42🥰26👏26❤16😢4
#SPHMMC
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሕክምና ትምህርት ለመማር መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾች ተቀብሎ ማሰልጠን እንደሚፈልግ ገልጿል።
ለማመልከት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች ፦
1. በ2014ዓ.ም በመደበኛ ትምህርት ፕሮግራም 12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች
2. በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና 1) ሲቪክስ ውጤት ለተያዘላቸዉ ከ700 ያገኙትን ወደ 600 ከቀየሩ በኋላ 2) ሲቪክስ ውጤት ያልተያዘላቸው የሲቪክስ ውጤቱን ቀንሠው በሚያገኙትን ዉጤት መሠረት
• ከስር ከተዘረዘሩት ክልልና ዞኖች ውጪ ያሉ ሁሉም ክልሎች -
👉 ለወንድ 475 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው
👉 ለሴት 460 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላት
• ለአፋር ክልል ፣ ለቦረና ዞን (ኦሮሚያ ክልል) ፣ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ ለጋምቤላ ክልል ፣ ለሱማሌ ክልል፣ለደቡብ ኦሞ ዞን(ደቡብ ክልል)፣ ለዋግ እምራ ዞን(አማራ ክልል)ና ለምእራብ ኦሞ ዞን(ደቡብ ክልል)
👉 ለወንድ 450 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው
👉 ለሴት 440 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላት
3. ከ9ኛ-12ኛ ክፍል አማካይ የትራንስክሪፕት ውጤት 80% እና ከዚያ በላይ የሆነ
ማሳሰቢያ፦
1. ማመልከት የሚቻለው Online ብቻ ነው፡፡
2. የማመልከቻ ጊዜው ከመጋቢት 5 - መጋቢት 11 / 2014ዓ.ም ድረስ ብቻ ነው
www.sphmmc.edu.et
ምንጭ፦ SPHMMC
@tikvahethiopia
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሕክምና ትምህርት ለመማር መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾች ተቀብሎ ማሰልጠን እንደሚፈልግ ገልጿል።
ለማመልከት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች ፦
1. በ2014ዓ.ም በመደበኛ ትምህርት ፕሮግራም 12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች
2. በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና 1) ሲቪክስ ውጤት ለተያዘላቸዉ ከ700 ያገኙትን ወደ 600 ከቀየሩ በኋላ 2) ሲቪክስ ውጤት ያልተያዘላቸው የሲቪክስ ውጤቱን ቀንሠው በሚያገኙትን ዉጤት መሠረት
• ከስር ከተዘረዘሩት ክልልና ዞኖች ውጪ ያሉ ሁሉም ክልሎች -
👉 ለወንድ 475 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው
👉 ለሴት 460 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላት
• ለአፋር ክልል ፣ ለቦረና ዞን (ኦሮሚያ ክልል) ፣ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ ለጋምቤላ ክልል ፣ ለሱማሌ ክልል፣ለደቡብ ኦሞ ዞን(ደቡብ ክልል)፣ ለዋግ እምራ ዞን(አማራ ክልል)ና ለምእራብ ኦሞ ዞን(ደቡብ ክልል)
👉 ለወንድ 450 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው
👉 ለሴት 440 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላት
3. ከ9ኛ-12ኛ ክፍል አማካይ የትራንስክሪፕት ውጤት 80% እና ከዚያ በላይ የሆነ
ማሳሰቢያ፦
1. ማመልከት የሚቻለው Online ብቻ ነው፡፡
2. የማመልከቻ ጊዜው ከመጋቢት 5 - መጋቢት 11 / 2014ዓ.ም ድረስ ብቻ ነው
www.sphmmc.edu.et
ምንጭ፦ SPHMMC
@tikvahethiopia
👍614👎105😱28😢21👏15❤5