TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#EthiopiaElection

- በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር
- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
- በድሬዳዋ ከተማ መስተዳድር
- በጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
- በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና
- በሐረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከዛሬ የካቲት 08 እስከ የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ.ም. የዕጩ ምዝገባ ይከናወናል።

በሌላ በኩል ፦

- በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
- በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
- በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
- በደቡብ ብ/ብ/ሕ ክልላዊ መንግሥት እና
- በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከየካቲት 5 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ለዕጩዎች ምዝገባ የሚውሉ ቁሳቁሶች እየተጓጓዙ ሲሆን እስከ የካቲት 14 ድረስ የዕጩዎች ምዝገባ አስፈጻሚዎች ሥልጠና ተሰጥቶ ይጠናቀቃል።

ከየካቲት 15 ጀምሮ እስከ የካቲት 26 ቀን 2013 ዓ.ም. የዕጩዎች ምዝገባ የሚከናወንበት ጊዜ ነው።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia