#Bonga
በአዲስ መልክ ለሚደራጀዉ የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ሕዝበ ዉሳኔ የድጋፍ ሰልፍ ተደረገ።
የድጋፍ ሰልፉ በቦንጋ ከተማ ነው እየተደረገው።
በካፋ ዞን ከሚገኙ ሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደር የተዉጣጡ ከ50ሺ በላይ ቁጥር ያላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች የድጋፍ ሰልፉ ተካፋይ መሆናቸው ተገልጿል።
የፊታችን መስከረም 20 ቀን 2014 በደቡብ ምዕራብ ክልል ህዝበ ውሳኔ ይካሄዳል።
Photo Credit : የካፋ ዞን ኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopia
በአዲስ መልክ ለሚደራጀዉ የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ሕዝበ ዉሳኔ የድጋፍ ሰልፍ ተደረገ።
የድጋፍ ሰልፉ በቦንጋ ከተማ ነው እየተደረገው።
በካፋ ዞን ከሚገኙ ሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደር የተዉጣጡ ከ50ሺ በላይ ቁጥር ያላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች የድጋፍ ሰልፉ ተካፋይ መሆናቸው ተገልጿል።
የፊታችን መስከረም 20 ቀን 2014 በደቡብ ምዕራብ ክልል ህዝበ ውሳኔ ይካሄዳል።
Photo Credit : የካፋ ዞን ኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopia