ፎቶዎች ከትግራይ ስታዲየም መቐለ...
#የካቲት11 - የትግራይ ህዝብ የደርግ ስርዓትን ለመገርሰሰ የትጥቅ ትግል የጀመረበት 45ኛው ዓመት የየካቲት 11 በዓል "በመስመራችን ጸንተን ለመመከት" በሚል መሪ ቃል በትግራይ ስታዲየም በድምቀት ተክብሯል።
#TPLF
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#የካቲት11 - የትግራይ ህዝብ የደርግ ስርዓትን ለመገርሰሰ የትጥቅ ትግል የጀመረበት 45ኛው ዓመት የየካቲት 11 በዓል "በመስመራችን ጸንተን ለመመከት" በሚል መሪ ቃል በትግራይ ስታዲየም በድምቀት ተክብሯል።
#TPLF
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#የካቲት11 #ሚሊንየምአዳራሽ #ህወሓት
የህወሀት 45ኛ ዓመት የምስረታ በአል የማጠቃለያ ዝግጅት በድርጅቱ ደጋፊዎችና አዲስ አበባ የሚገኙ የክልሉ ተወላጆች በሚለኒየም አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ መከበሩን ቀጥሏል።
በበዓሉ ላይም በርካታ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ፣ ደጋፊዎች፣ አባላትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በአሁኑ ሰዓት በትግሉ ወቅት የነበሩ ማነቃቂያ ሙዚቃዎችና ሙዚቃዊ ድራማዎች በበዓሉ ለተገኙ ታዳሚዎች እየቀረበ ይገኛል። የይህም ትግራይ ህዝብ የደርግ ስርዓትን ለመገርሰስ የከፈለውን መስዋዕትነት እየተዘከረ ያለበት መድረክ ነው።
#TikvahFamily
የቲክቫህ ቤተሰቦች ከሚሊኒየም አዳራሽ!
PHOTO : የትግራይ ኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የህወሀት 45ኛ ዓመት የምስረታ በአል የማጠቃለያ ዝግጅት በድርጅቱ ደጋፊዎችና አዲስ አበባ የሚገኙ የክልሉ ተወላጆች በሚለኒየም አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ መከበሩን ቀጥሏል።
በበዓሉ ላይም በርካታ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ፣ ደጋፊዎች፣ አባላትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በአሁኑ ሰዓት በትግሉ ወቅት የነበሩ ማነቃቂያ ሙዚቃዎችና ሙዚቃዊ ድራማዎች በበዓሉ ለተገኙ ታዳሚዎች እየቀረበ ይገኛል። የይህም ትግራይ ህዝብ የደርግ ስርዓትን ለመገርሰስ የከፈለውን መስዋዕትነት እየተዘከረ ያለበት መድረክ ነው።
#TikvahFamily
የቲክቫህ ቤተሰቦች ከሚሊኒየም አዳራሽ!
PHOTO : የትግራይ ኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
👍1