#ባሌ_ሮቤ
በጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ለሥራ ጉብኝት ባሌ ሮቤ ገብቷል።
በጉብኝቱ ከጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በተጨማሪ ፦
➡️ ሰሞኑን ትግራይ ክልል መቐለ የነበሩት የአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ፣
➡️ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣
➡️ የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ተወካይ ኡስማን ዲዮን እንዲሁም የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተሳታፊ ናቸው።
የልዑካን ቡድኑ በባሌ ዞን እየተከናወኑ ያሉ የግብርና ሥራዎችን ተዘዋውሮ ይመለከታል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
በጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ለሥራ ጉብኝት ባሌ ሮቤ ገብቷል።
በጉብኝቱ ከጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በተጨማሪ ፦
➡️ ሰሞኑን ትግራይ ክልል መቐለ የነበሩት የአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ፣
➡️ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣
➡️ የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ተወካይ ኡስማን ዲዮን እንዲሁም የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተሳታፊ ናቸው።
የልዑካን ቡድኑ በባሌ ዞን እየተከናወኑ ያሉ የግብርና ሥራዎችን ተዘዋውሮ ይመለከታል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
👍3