TIKVAH-ETHIOPIA
የደቡብ ምዕራብ ህዝበ ውሳኔ ! ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ ምዕራብ ህዝበ ውሳኔ ድምፅ መስጫ ቀን ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ/ም እንዲሆን ዛሬ ይፋ ባደረገው ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳው አሳውቋል። @tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
#BONGA
ትላንት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ህዝበ ዉሳኔ መስጫ ቀን መግለጹን ተከትሎ ምሽቱን በቦንጋ ከተማ የሚገኙ ወጣቶች እንዲሁም የከተማይቱ ነዋሪዎች ደስታቸውን አደባባይ ወጥተው ሲገልፁ አምሽተዋል።
የደቡብ ምዕራብ ህዝበ ውሳኔ ድምፅ መስጫ ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ/ም እንዲሆነ የምርጫ ቦርድ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ ይጠቁማል።
Via Kafa Zone Communication
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
ትላንት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ህዝበ ዉሳኔ መስጫ ቀን መግለጹን ተከትሎ ምሽቱን በቦንጋ ከተማ የሚገኙ ወጣቶች እንዲሁም የከተማይቱ ነዋሪዎች ደስታቸውን አደባባይ ወጥተው ሲገልፁ አምሽተዋል።
የደቡብ ምዕራብ ህዝበ ውሳኔ ድምፅ መስጫ ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ/ም እንዲሆነ የምርጫ ቦርድ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ ይጠቁማል።
Via Kafa Zone Communication
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
#Bonga
በአዲስ መልክ ለሚደራጀዉ የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ሕዝበ ዉሳኔ የድጋፍ ሰልፍ ተደረገ።
የድጋፍ ሰልፉ በቦንጋ ከተማ ነው እየተደረገው።
በካፋ ዞን ከሚገኙ ሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደር የተዉጣጡ ከ50ሺ በላይ ቁጥር ያላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች የድጋፍ ሰልፉ ተካፋይ መሆናቸው ተገልጿል።
የፊታችን መስከረም 20 ቀን 2014 በደቡብ ምዕራብ ክልል ህዝበ ውሳኔ ይካሄዳል።
Photo Credit : የካፋ ዞን ኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopia
በአዲስ መልክ ለሚደራጀዉ የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ሕዝበ ዉሳኔ የድጋፍ ሰልፍ ተደረገ።
የድጋፍ ሰልፉ በቦንጋ ከተማ ነው እየተደረገው።
በካፋ ዞን ከሚገኙ ሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደር የተዉጣጡ ከ50ሺ በላይ ቁጥር ያላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች የድጋፍ ሰልፉ ተካፋይ መሆናቸው ተገልጿል።
የፊታችን መስከረም 20 ቀን 2014 በደቡብ ምዕራብ ክልል ህዝበ ውሳኔ ይካሄዳል።
Photo Credit : የካፋ ዞን ኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopia