TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ጎንደር እና ደብረ ታቦርን ጨምሮ 12 ከተሞች የ4G LTE አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኑ።

ኢትዮ ቴሌኮም በሰሜን ሰሜን ምዕራብ ሪጅን የ4G LTE አድቫንስድ አገልግሎትን በዛሬው ዕለት አስጀምሯል።

በሰሜን ሰሜን ምዕራብ ሪጅን የ4G LTE አድቫንስድ አገልግሎት #የጎንደር እና #ደብረታቦርን ጨምሮ 12 ከተሞችን ተጠቃሚ ያደርጋል።

በሰሜን ሰሜን ምዕራብ ሪጅን ብቻ 142 ሺህ ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ይገኛሉ።

ኢቲዮ ቴሌኮም ዲጅታል ኢትዮጵያን መገንባት እና በመረጃ የበለፀገ ማህበረሠብ መገንባትን ታላሚ በማድረግ የ4ጂ ኤል ቲኢ አገልግሎት በ67 ከተሞች አገልግሎት ማስጀመሩን ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ፍሬህይወት ታምሩ መግለፃቸውን etv ዘግቧል።

@tikvahethiopia
👏1