ዛሬ ከባድ የመኪና አደጋ በጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ ወረዳ " ወቴ ቀበሌ " መከሰቱ ተሰምቷል።
ዛሬ ሐምሌ 02 ቀን 2015 ዓ/ም ከያቤሎ ወደ ሻሸመኔ ሲጓዝ የነበረው " ኮድ 3 70303 ኦሮ " የሆነ ባስ #ተገልብጦ እስከአሁን ድረስ የ8 ሰው ህይወት ያለፈ ሲሆን ቀላል እና ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው በርካታ ተሳፋሪዎች ወደ ዲላ ሆስፒታል ተወስደዋል።
መረጃውን ከጌዴኦ ዞን ነው ያገኘነው።
@tikvahethiopia
ዛሬ ሐምሌ 02 ቀን 2015 ዓ/ም ከያቤሎ ወደ ሻሸመኔ ሲጓዝ የነበረው " ኮድ 3 70303 ኦሮ " የሆነ ባስ #ተገልብጦ እስከአሁን ድረስ የ8 ሰው ህይወት ያለፈ ሲሆን ቀላል እና ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው በርካታ ተሳፋሪዎች ወደ ዲላ ሆስፒታል ተወስደዋል።
መረጃውን ከጌዴኦ ዞን ነው ያገኘነው።
@tikvahethiopia
😢1.43K👍332❤86🙏65🕊53😱45👎16🥰12