TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
"መንገዱ ከለሊት ጀምሮ እንደተዘጋ ነው" - የቲክቫህ አባላት

ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ በሚወስደው መንገድ ሹፌሮች ላይ ጥቃት ተፈፅሟል በሚል ምክንያት መንገዱ ከለሊት 9:00 ሰዓት ጀምሮ መዘጋቱን እና አሁንም ድረስ አለመከፈቱን የቲክቫህ አባላት አሳውቀዋል።

አባላቶቻችን ያሉበትን ሁኔታ በፎቶ አስደግፈው የገለፁ ሲሆን አሁንም በመንገድ ላይ ስለመቆማቸው ገልፀዋል።

በዚህ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን አሰባስበን የምንለዋወጥ ይሆናል።

#GERA

@tikvahethiopia