TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ኤርትራ #ኦርቶዶክስ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ፓትርያርክ ዘሀገረ ኤርትራ አረፉ።

የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን 5ኛ ፓትርያርክ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በዘጠና ስድስት (96) ዓመታቸው ማረፋቸውን ተሰምቷል።

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ከሰኔ 6 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ቤተክርስቲያኒቱን በፓትርያሪክነት ሲያገለግሉ ነበር።

@tikvahethmagazine @tikvahethiopia
😢2.13K👍482🕊254👎9389🙏39😱37