#ጥንቃቄ
" ... በግለሰብም ሆነ በድርጅት ደረጃ ለፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የእርዳታ ገንዘብ አያድልም " - ገንዘብ ሚኒስቴር
ገንዘብ ሚኒስቴር አርማና ስሙን በመጠቀም #በተሳሳተ_መረጃ ህዝብን በማጭበርብር ላይ ያሉ አካላት እንዳሉ በመግለፅ ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳስቧል።
ሚኒስቴሩ በግለሰብም ሆነ በድርጅት ደረጃ ለፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የእርዳታ ገንዘብ የማያድል መሆኑ በአጽንኦት ገልጿል።
ለህብረተሰቡ ፥ " ፎርም ሞልታችሁ ላኩ፤ የአባልነት መመዝገቢያ በግል ከሆነ 175 ዶላር በድርጅት ከሆነ 225 ዶላር ላኩ " እያሉ ከሚያጭበረብሩ አካላት እንዲጠነቀቅ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ፤ አርማውን እና ስሙን በመጠቀም የሚያጭበረብሩ አካላትን በተመከተ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ክትትል እያደረግን መሆኑን ገልጿል።
በሌላ በኩል ፤ ሚኒስቴሩ ትክክለኛው የፌስቡክ ገፁ " Ministry of Finance - Ethiopia የሚለውና ከ70ሺ በላይ ተከታዮች ያሉትና ማረጋገጫ (Verification ) ልዩ ምልክት ያለው መሆኑን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
" ... በግለሰብም ሆነ በድርጅት ደረጃ ለፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የእርዳታ ገንዘብ አያድልም " - ገንዘብ ሚኒስቴር
ገንዘብ ሚኒስቴር አርማና ስሙን በመጠቀም #በተሳሳተ_መረጃ ህዝብን በማጭበርብር ላይ ያሉ አካላት እንዳሉ በመግለፅ ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳስቧል።
ሚኒስቴሩ በግለሰብም ሆነ በድርጅት ደረጃ ለፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የእርዳታ ገንዘብ የማያድል መሆኑ በአጽንኦት ገልጿል።
ለህብረተሰቡ ፥ " ፎርም ሞልታችሁ ላኩ፤ የአባልነት መመዝገቢያ በግል ከሆነ 175 ዶላር በድርጅት ከሆነ 225 ዶላር ላኩ " እያሉ ከሚያጭበረብሩ አካላት እንዲጠነቀቅ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ፤ አርማውን እና ስሙን በመጠቀም የሚያጭበረብሩ አካላትን በተመከተ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ክትትል እያደረግን መሆኑን ገልጿል።
በሌላ በኩል ፤ ሚኒስቴሩ ትክክለኛው የፌስቡክ ገፁ " Ministry of Finance - Ethiopia የሚለውና ከ70ሺ በላይ ተከታዮች ያሉትና ማረጋገጫ (Verification ) ልዩ ምልክት ያለው መሆኑን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
👍3