ለምን አልሰለምኩም?
3.01K subscribers
52 photos
10 videos
42 files
187 links
ይህ ቻነል ቅዱሱ የአምላካችን ቃል በ1ኛ ጴጥ 3:15 ላይ ባዘዘን መሠረት ሙስሊም ወገኖቻችን በክርስትና ላይ ለሚያነሷቸው ጥያቄዎች እና ትችቶች ምላሽ የምንሰጥበት፣ ጥያቄዎቻቸውን ከነመልሳቸው በየጊዜው እያዘጋጀን የምንለጥፍበት፣ ለምን እንዳልሰለምን ፣ እንደማንሰልምም የምንገልጥበት ፣ የኢስላምን የጨለማ መንገድነት በእውነት ብርሀን የሚገልጡ ፅሁፎችን የምናስነብብበት መድረክ ነው።
Download Telegram
👳ሙስሊም ብሆን ኖሮ👳

ሙስሊም ብሆን ኖሮ በቁርዓን 5፡51 ላይ በተጻፈው ጥቅስ እደነቅ ነበር ‹እናንተ ያመናችሁ ሆይ አይሁዶችንና ክርስትያኖችን ረዳቶች (ጓደኞች፣ ጠባቂዎች አጋዦች) አድርጋችሁ አትያዙ ከፊላቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው ከናንተም ውስጥ ረዳቶች የሚያደርጋቸው ሰው እርሱ ከነርሱ ነው አላህ አመጸኞችን ሕዝቦች አያቀናም›፡፡

ይህ አረፍተ ነገር ትክክል አለመሆኑን የሚያረጋግጡ ምሳሌዎች አሉ፡፡ 🇦🇫በአፍጋኒስታን🇦🇫 ውስጥ የነበረውን የዲክታተሮች አገዛዝ ለማክተም፣ 🇮🇶በኢራቅ🇮🇶 ውስጥ ከነበረው አምባገነን አገዛዝ ሕዝቡን ነፃ ለማውጣት🗽፣ እና የኩርድ ሙስሊሞች ባገኙት ነፃነት እጅግ በጣም ደስ እንዲላቸው ለማድረግ #የረዱት_ሙስሊም_ያልሆኑ_አገሮች_ናቸው፡፡

ባለፈው ምዕተ ዓመት መጨረሻ አካባቢ 👉👉👉ሙስሊም ያልሆኑ አገሮች ሙስሊም ካልሆኑ አገሮች ጋር ተዋግተው #ሙስሊሞችን_ነፃ_አውጥተዋል፡፡🏳🏳🏳 በዚያን ጊዜ ከዚህ በላይ በሱራ ከተጠቀሰው ጥቅስ በተፃራሪ መንገድ የአይሁድ ዶክተሮች የኮሶቮ ሙስሊሞችን 💉አክመዋል፡፡🌡

#እኔ_ሙስሊም_ብሆን_ኖሮ ክርስትያኖችንና አይሁዶችን በመጥላት ስለሚሰብከው ኢማም ሁለት(🤔🤔)ጊዜ አስብ ነበር፡፡ አንድም ጊዜ ያላዩአቸውን እና ያላገኙአቸውን አይሁዶችንና ክርስትያኖችን በመጥላት ብዙ ኢማሞች ይሰብካሉና፡፡
👍1
ይህ ሙስሊሞች የሚያሳዩት እና የሚሰብኩት ሁኔታ አንድ ሰው እጅግ በጣም ከፍ ያለ ትምክህት ነው በማለት ሊገልጠው የሚችለው ነገር ነው፡፡ ወደ ምዕራብ የሚመጡ ብዙ ሙስሊሞች በሚያጋጥማቸው ወዳጃዊ አቀባበል ይደነቃሉ፡፡ የመሐመድን ጠላቶች የእናንተ ጠላቶች አድርጋችሁ ለምን ትቆጥራላችሁ? በሚገርም መልኩ ብዙ ሙስሊሞች ሂንዱዎችንም ወዳጃዊዎችና ሞቅ ያለ አቀባበል ያላቸው ሆነው ያገኙዋቸዋል፡፡ በሂንዱዎች ፍቅርና ደግነትም ይገረማሉ፡፡ #እኔ_ሙስሊም_ብሆን_ኖሮ በእንደዚህ ዓይነት ነገር እገረምና ይህ - ለምን ሆነ? ብዬ እጠይቅ ነበር፡፡🙋‍♂🙋
👳ሙስሊም👳 ብሆን ኖሮ፡- ቁርዓንን አንብቤ ምን እንደሚል ለመረዳት እፈልግ ነበር፡፡ ብዙ ሙስሊሞች በአረብኛ ይሸመድዱታል ነገር ግን ትርጉሙ ምን እንደሚል አይረዱትም፡፡ አንድ ሰው ካልተረዳው የአረብኛ ጥቅሙ ምንድነው ብዙ ሙስሊሞች ቁርዓን ምን እንደሚል በፍፁም 😇አያውቁም😇፡፡ ስለዚህም እነሱ እራሳቸው ሊጠይቁት የሚችሉትን ብዙ ነገሮች እንደሚል ሲያዩ 😟ይደነግጣሉ😧፡፡ #እኔ_ሙስሊም_ብሆን_ኖሮ ቁርዓን ስለ እነዚህ ነገሮች ምን እንደሚል ለማወቅ እፈልግ ነበር፡፡

ለምንድነው አንድ ሰው በአረብኛ መፀለይ ያለበት አላህ ሁሉን አዋቂ ከሆነ ከአረብኛ ሌላ ሌሎች ቋንቋዎችን አያውቅም ማለት ነውን⁉️⁉️

👳ሙስሊም👳 ብሆን ኖሮ፡- ሙስሊም ያልሆነው ዓለም መሐመድ ከህፃን 👯‍♂ 👯ሴት ልጅ ጋር ግብረስጋ ግንኙነት🤰🤰 አድራጊ ወይም (ፔዶፋይል) ነው በማለት ለምን እንደሚያስብ ለማወቅ እፈልግ ነበር፡፡

ሳሂህ ቡካሪ እንደተረከው ‹ነቢዩ አይሻን ያገባት የስድስት6⃣ ዓመት ልጅ ሆና ሲሆን ጋብቻው የተፈፀመው ግን የዘጠኝ9⃣ ዓመት ልጅ ስትሆን ነው ከዚያም ከእሱ ጋር ለዘጠኝ ዓመታት አብራው ኖራለች (ማለትም እሱ እስኪሞት ድረስ)፡፡ 📗Sahih Bukhari Volume 7, Book 62, Number 64፡፡