ለምን አልሰለምኩም?
3K subscribers
52 photos
10 videos
42 files
187 links
ይህ ቻነል ቅዱሱ የአምላካችን ቃል በ1ኛ ጴጥ 3:15 ላይ ባዘዘን መሠረት ሙስሊም ወገኖቻችን በክርስትና ላይ ለሚያነሷቸው ጥያቄዎች እና ትችቶች ምላሽ የምንሰጥበት፣ ጥያቄዎቻቸውን ከነመልሳቸው በየጊዜው እያዘጋጀን የምንለጥፍበት፣ ለምን እንዳልሰለምን ፣ እንደማንሰልምም የምንገልጥበት ፣ የኢስላምን የጨለማ መንገድነት በእውነት ብርሀን የሚገልጡ ፅሁፎችን የምናስነብብበት መድረክ ነው።
Download Telegram
"ኢስላም መሎኮታዊ ሃይማኖት ነውን?" ገፅ 44-45

"ሳሂህ ሙስሊም 8:3371

የአል-አዝል (#የወንዱን_ብልት_ከሴቷ_ብልት_ውስጥ_የዘር_ፈሳሹ_ሳይረጭ_በማውጣት_ውጭ_ላይ_የማፍሰስ) ምእራፍ

አቡ ሱርማ አቡ ሰኢድ አል-ኽድሪን እንዲህ አለው:- አቡ ሰኢድ ሆይ የአላህ መልእክተኛ ስለ አዝል(#የወንዱን_ብልት_ከሴቷ_ብልት_ውስጥ_የዘር_ፈሳሹን_ሳይረጭ_በማውጣት_ውጭ_ላይ_ስለማፍሰስ) ሲናገሩ አልሰማህምን? እርሱም ሰምቻለው: ጨምሮም ከአላህ መልዕክተኛ ጋር ወደ ቤኑ አል ሙስታሊቅ ዘመቻ ሔድንና የተወሰኑ እጅግ ቆንጆ የሆኑ የአረብ ሴቶችን ማረክን:: በሚስቶቻችን አለመኖር በጣም ተቸግረን ስለነበረ በእነርሱ ለመደሰት ፈለግን: በዛው ቅጽበት በገንዘብ የሚቤዣቸው ፈለግን (ለመሸጥ መሆኑ ነው):: ስለዚህም አዝል(#የወንዱን_ብልት_ከሴቷ_ብልት_ውስጥ_የዘር ፈሳሹን_ሳይረጭ_በማውጣት_ውጭ_ላይ_ማፍሰስ) በማድረግ በእነሱ ወሲባዊ ደስታን ለማግኘት ወሰንን:: ነገር ግን እንዲህ አልን:- የአላህ መልእክተኛ በመካከላችን እያሉ እንዲህ አይነት ተግባር እንፈጽማለን: ለምን እርሳቸውን አንጠይቅም? እኛም የአላህን መልእክተኛ ጠየቅናቸው:: እርሳቸውም እንዲህ አሉ:- ምንም አይደል: ካላደረጋችሁት አታድርጉት:: እስከ ትንሳኤ ድረስ የምትወለድ ማንኛውም ነፍስ ትወለዳለች"

ከመጽሓፉ የተቀነጨበ...


"Coitus Interruptus" ladies and gentlemen😎

@Jesuscrucified
@Jesuscrucified