📚 (ሱና አቡ ዳውድ ሐዲስ 3959)
📚 (ሳሂህ አል-ቡኻሪ 48 ፡ 823 ቅጽ 3)
የአላህ መልእክተኛ አንድ ሰው በመስጊድ ውስጥ ቁርአን ሲቀራ ስሙ አላህ ምህረቱን በእርሱ ላይ ያድርግ፡፡ #እኔ_የረሳሁትን በዚህ እና በዚህ ሱራ ውስጥ ቁጥር ይህንን እና ይህንን #አስታወሰኝ አሉ፡፡ አይሻ የዘገበችው ሐዲስ ነው፡፡
📚 (ሱና አቡ ዳውድ 3 ፡ 906)
ከአላህ መልእክተኛ ጋር አብረን ሰግደናል፣ ያኔ በሰላት ወቅት ቁርአን ሲቀሩ የተወሰኑ የቁርአኑን ክፍሎች አውጥተዋቸው #ሳይቀሯቸው_ቀሩ፡፡ አንድ ሰውም ቀርቦ የአላህ መልእክተኛ ሆይ ይህንንና ይህንን የቁርአኑን ክፍሎች ሳይቀሯቸው ቀርተዋል አላቸው፡፡ እርሳቸውም #ለምን_አላስታወስከኝም? አሉት፤ እርሱም #በሌላ_ተተክቶ_ይሆናል ብዬ አስቤ ነው ብሎ ለማለቱ ምስክር ነኝ አለ፡፡ አል- ሚስዋር ኢብን ያዚድ አል-ማሊክ የተናገረው ሐዲስ ነው፡፡
📚 (ሱና አቡ ዳውድ 3 ፡ 1015)
📚 (ሳሂህ ሙስሊም 4 ፡ 1168 ምዕ 63)
…..እኔ ሰው ነኝ እናም እናንተ እንደምትረሱት #እኔም_እረሳለሁ፤ ስለዚህ በረሳሁ ጊዜ እናንተ #አስታውሱኝ አሉ፡፡ አብዱላ ኢብን መስኡድ የዘገበው ነው፡፡
📚 (ሳሂህ አል-ቡኻሪ 48 ፡ 823 ቅጽ 3)
የአላህ መልእክተኛ አንድ ሰው በመስጊድ ውስጥ ቁርአን ሲቀራ ስሙ አላህ ምህረቱን በእርሱ ላይ ያድርግ፡፡ #እኔ_የረሳሁትን በዚህ እና በዚህ ሱራ ውስጥ ቁጥር ይህንን እና ይህንን #አስታወሰኝ አሉ፡፡ አይሻ የዘገበችው ሐዲስ ነው፡፡
📚 (ሱና አቡ ዳውድ 3 ፡ 906)
ከአላህ መልእክተኛ ጋር አብረን ሰግደናል፣ ያኔ በሰላት ወቅት ቁርአን ሲቀሩ የተወሰኑ የቁርአኑን ክፍሎች አውጥተዋቸው #ሳይቀሯቸው_ቀሩ፡፡ አንድ ሰውም ቀርቦ የአላህ መልእክተኛ ሆይ ይህንንና ይህንን የቁርአኑን ክፍሎች ሳይቀሯቸው ቀርተዋል አላቸው፡፡ እርሳቸውም #ለምን_አላስታወስከኝም? አሉት፤ እርሱም #በሌላ_ተተክቶ_ይሆናል ብዬ አስቤ ነው ብሎ ለማለቱ ምስክር ነኝ አለ፡፡ አል- ሚስዋር ኢብን ያዚድ አል-ማሊክ የተናገረው ሐዲስ ነው፡፡
📚 (ሱና አቡ ዳውድ 3 ፡ 1015)
📚 (ሳሂህ ሙስሊም 4 ፡ 1168 ምዕ 63)
…..እኔ ሰው ነኝ እናም እናንተ እንደምትረሱት #እኔም_እረሳለሁ፤ ስለዚህ በረሳሁ ጊዜ እናንተ #አስታውሱኝ አሉ፡፡ አብዱላ ኢብን መስኡድ የዘገበው ነው፡፡