በቁርዐኑ ምዕራፍ 17:79 ላይ
وَمِنَ ٱلَّيْلِ فَتَهَجَّدْ بِهِۦ نَافِلَةًۭ لَّكَ عَسَىٰٓ أَن يَبْعَثَكَ رَبُّكَ مَقَامًۭا مَّحْمُودًۭا
"ከሌሊትም ላንተ ተጨማሪ የኾነችን ሶላት በእርሱ (በቁርኣን) ስገድ፡፡ ጌታህ #ምስጉን_በኾነ_ስፍራ በእርግጥ ያቆምሃል፡፡" 17:79
👉በዚህ አንቀፅ ላይ አላህ ሙሐመድን ምስጉን በኾነ ስፍራ እንደሚያስቀምጠው ይናገራል። ይህ ምስጉን የሆነ ስፍራም ብዙ ሙፈሲሮች በመጨረሻ ቀን አላህ #የማማለድን_የላቀን ቦታ ይሰጠዋል ማለት እንደሆነ ይናገራሉ። ይህ ከሁሉም የላቀ የማማለድ ስፍራን እንዴት አድርጎ አላህ እንደሚያጎናፅፈው ግን የሚነግረን አል ታባሪ በታሪኩ በቅፅ 1 ገፅ 149-151 ላይ ባሰፈረው ከፊል የ17:79 ተፍሲ ር ትርጉም በተሰኘው ክፍል ላይ ነው።(The history of Al-Tabari- General introduction and from creation to flood, translated by Franz Rosenthal[state university of New York press(SUNY), Albany 1989]
✍️ በዘገባው ላይ የ #maqaman_mahmudan ትክክለኛ ትርጓሜ #አላህ_ሙሐመድን_በዙፍኑ_ላይ(በራሱ ዙፋን ላይ) ያስቀምጠዋል የሚል ነው። ይህን ትርጓሜ ለክርክር እንኳ የማይቀርብ ትክክል የሆነ መሆኑን እራሱ ያስረግጥልናል። ስለዚ በለተ ትንሳኤ ሙሐመድ #ማማለዱን የሚተገብረው አላህ ዙፋን ላይ ተቀምጦ 😮 እንደሆነ ምንም አያጠያይቅም። ጥያቄው ሙሐመድ አብሮ ከአላህ ጋር ይቀመጣል ወይስ አይቀመጥም የሚል ይሆናል። ይህንን ነው አል ታብሪ አከራካሪ እንደሆነና እንዲህ ነው እንዲያ የሚሉ #ሶስት አመለካከቶችም አሉበት የሚለው። እኛ ወደዚህ ሐተታ እንኳ ሳንገባ በቀላሉ(በራሱ ብዙ ጥያቄዎችን ያስነሳል) ምን ማለት እንደሆነ ብናይ ይበቃናል።
وَمِنَ ٱلَّيْلِ فَتَهَجَّدْ بِهِۦ نَافِلَةًۭ لَّكَ عَسَىٰٓ أَن يَبْعَثَكَ رَبُّكَ مَقَامًۭا مَّحْمُودًۭا
"ከሌሊትም ላንተ ተጨማሪ የኾነችን ሶላት በእርሱ (በቁርኣን) ስገድ፡፡ ጌታህ #ምስጉን_በኾነ_ስፍራ በእርግጥ ያቆምሃል፡፡" 17:79
👉በዚህ አንቀፅ ላይ አላህ ሙሐመድን ምስጉን በኾነ ስፍራ እንደሚያስቀምጠው ይናገራል። ይህ ምስጉን የሆነ ስፍራም ብዙ ሙፈሲሮች በመጨረሻ ቀን አላህ #የማማለድን_የላቀን ቦታ ይሰጠዋል ማለት እንደሆነ ይናገራሉ። ይህ ከሁሉም የላቀ የማማለድ ስፍራን እንዴት አድርጎ አላህ እንደሚያጎናፅፈው ግን የሚነግረን አል ታባሪ በታሪኩ በቅፅ 1 ገፅ 149-151 ላይ ባሰፈረው ከፊል የ17:79 ተፍሲ ር ትርጉም በተሰኘው ክፍል ላይ ነው።(The history of Al-Tabari- General introduction and from creation to flood, translated by Franz Rosenthal[state university of New York press(SUNY), Albany 1989]
✍️ በዘገባው ላይ የ #maqaman_mahmudan ትክክለኛ ትርጓሜ #አላህ_ሙሐመድን_በዙፍኑ_ላይ(በራሱ ዙፋን ላይ) ያስቀምጠዋል የሚል ነው። ይህን ትርጓሜ ለክርክር እንኳ የማይቀርብ ትክክል የሆነ መሆኑን እራሱ ያስረግጥልናል። ስለዚ በለተ ትንሳኤ ሙሐመድ #ማማለዱን የሚተገብረው አላህ ዙፋን ላይ ተቀምጦ 😮 እንደሆነ ምንም አያጠያይቅም። ጥያቄው ሙሐመድ አብሮ ከአላህ ጋር ይቀመጣል ወይስ አይቀመጥም የሚል ይሆናል። ይህንን ነው አል ታብሪ አከራካሪ እንደሆነና እንዲህ ነው እንዲያ የሚሉ #ሶስት አመለካከቶችም አሉበት የሚለው። እኛ ወደዚህ ሐተታ እንኳ ሳንገባ በቀላሉ(በራሱ ብዙ ጥያቄዎችን ያስነሳል) ምን ማለት እንደሆነ ብናይ ይበቃናል።