በተጨማሪም እቁጥር 6 ላይ ሐዋርያው ለዚህ ለተወጋው ጌታ ለአምላኩና ለአባቱ ካህናት እንድንሆን ላደረገን፤ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን የሚለው ተሳስቶ ይመስላችኃል?
ስንቀጥልም ሞቼ ነበርሁ ካለ በኃላ ከዘላለም እስከ ዘላለም ሕያው ነኝ ማለት ምን ማለት ነው ወገን⁉️
"እንዴት ባንዴ ሁለት አካላት ያለውና የነበረው የሚመጣውም ይባላል?" ካላችሁ ሐዋርያው ዮሐንስ በወንጌሉ መግቢያ እንዳደረገው በተመሳሳይ አውድ አንድን #ምንነት ለሁለት #አካለት ሲጠቀም ነው እንዲህ ያለው❗️ መልሳችን ነው። 👉ማጠናከርያ ከዚሁ መፅሐፍ ሳንወጣ በምዕራፍ 4፥8 ላይ በዙፋኑ ለተቀመጠው(ለአብ) የሰገዱትና ያመሰገኑት እንስሳት በምዕራፋ 5፥9-14 ላይ ከ24ቱ ሽማግሌዎችና ከአእላፋት መላእክትም ጋር "ባለጠግነት ጥበብም ብርታትም ክብርም ምስጋናም በረከትም ሊቀበል ይገባዋል።" ያሉለት የታረደው #በግ(እየሱስ) ጨምረው በቁጥር 13 ላይ እየሰገዱ ልክ ለአብ በሰጡት ክብር #ለበጉም #ይሁን ሲሉ ለሁለት ማንነት ያለን አንድን ምንነት ለማሳየት አይደለምን?
....................🙏🙏🙏...............
" እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8:32)
🙏አርነት በእውነት ይሆንላችሁ ዘንድ ፀሎቴ ነው🙏🙏🙏
ስንቀጥልም ሞቼ ነበርሁ ካለ በኃላ ከዘላለም እስከ ዘላለም ሕያው ነኝ ማለት ምን ማለት ነው ወገን⁉️
"እንዴት ባንዴ ሁለት አካላት ያለውና የነበረው የሚመጣውም ይባላል?" ካላችሁ ሐዋርያው ዮሐንስ በወንጌሉ መግቢያ እንዳደረገው በተመሳሳይ አውድ አንድን #ምንነት ለሁለት #አካለት ሲጠቀም ነው እንዲህ ያለው❗️ መልሳችን ነው። 👉ማጠናከርያ ከዚሁ መፅሐፍ ሳንወጣ በምዕራፍ 4፥8 ላይ በዙፋኑ ለተቀመጠው(ለአብ) የሰገዱትና ያመሰገኑት እንስሳት በምዕራፋ 5፥9-14 ላይ ከ24ቱ ሽማግሌዎችና ከአእላፋት መላእክትም ጋር "ባለጠግነት ጥበብም ብርታትም ክብርም ምስጋናም በረከትም ሊቀበል ይገባዋል።" ያሉለት የታረደው #በግ(እየሱስ) ጨምረው በቁጥር 13 ላይ እየሰገዱ ልክ ለአብ በሰጡት ክብር #ለበጉም #ይሁን ሲሉ ለሁለት ማንነት ያለን አንድን ምንነት ለማሳየት አይደለምን?
....................🙏🙏🙏...............
" እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8:32)
🙏አርነት በእውነት ይሆንላችሁ ዘንድ ፀሎቴ ነው🙏🙏🙏