የላም ምዕራፍ፣ የጉንዳን ምዕራፍ፣ የሸረሪት ምዕራፍ፣ ወዘተ.
http://www.ewnetlehulu.org/am/quran/sura_names/
የቁርአን ምዕራፎች ስያሜ
http://www.ewnetlehulu.org/am/quran/sura_names/
የቁርአን ምዕራፎች ስያሜ
👫👫⚡️⚡️ጊዜያዊ ጋብቻ በእስልምና! ተፈቅዷል ወይስ አልተፈቀደም??? ተሽሯል ወይስ አልተሻረም???⚡️⚡️👫👫 👇👇👇👇👇
ሙስሊሞች ቁርአን ውስጥ የ ተጻፉት አያዎች ሁሉ አላህ ለ ነብዩ የተናገራቸው ብቻና ምንም ቅልቅል የሌለበት የ አላህ ቃል ነው ይላሉ። ከዚህ ቀጥለን የምናየው ሐዲዝ ግን ሱራቱል ጂን የተባለውን የ ቁርአን ሱራ ለ ነብዩ የ ነገራቸው # ዛፍ ነው ይላል።።
መጀመሪያ የ ቁርአኑን ጥቅስ እንመልከት
🕌🕌:
1(ሙሐመድ ሆይ!) በል፦ እነሆ ከጂን የሆኑ ጭፍሮች (ቁርአንን) አዳመጡ፤ እኛ አስደናቂ የሆነን ቁርአን ሰማንም አሉ፣ ማለት ወደኔ ተወረደ። ( ሱራ 72:1)
Here we go
Sahih Bukhari Volume 5, Book 58, Number 199 :Narrated by 'Abdur-Rahman
"I asked Masruq, 'Who informed the Prophet about the Jinns at the night when they heard the Qur'an?' He said, 'Your father 'Abdullah informed me that a tree informed the Prophet about them.' "
አብዱረህመን የዘገበው ሓዲዝ ነው፤ እኔ መስሩቅን እንዲህ ብዬ ጠየኩ " ጂኒዎች ቁርአንን መስማታቸውን ስለዚያችም ሌሊት ለ ነብዩ ሙሓመድ የ ነገራቸው ማነው?" እሱም እንዲህ ብሎ መለሰለኝ " አባትህ አብዱላህ እንዳስተላለፈው ለ ነብዩ የነገራቸው #ዛፍ ነበር" አለ
ሲለዚ ይህ አያ የ አላህ ቃል ሳይሆን # የዛፍ ቃል ነው ማለት ነው!!
መጀመሪያ የ ቁርአኑን ጥቅስ እንመልከት
🕌🕌:
1(ሙሐመድ ሆይ!) በል፦ እነሆ ከጂን የሆኑ ጭፍሮች (ቁርአንን) አዳመጡ፤ እኛ አስደናቂ የሆነን ቁርአን ሰማንም አሉ፣ ማለት ወደኔ ተወረደ። ( ሱራ 72:1)
Here we go
Sahih Bukhari Volume 5, Book 58, Number 199 :Narrated by 'Abdur-Rahman
"I asked Masruq, 'Who informed the Prophet about the Jinns at the night when they heard the Qur'an?' He said, 'Your father 'Abdullah informed me that a tree informed the Prophet about them.' "
አብዱረህመን የዘገበው ሓዲዝ ነው፤ እኔ መስሩቅን እንዲህ ብዬ ጠየኩ " ጂኒዎች ቁርአንን መስማታቸውን ስለዚያችም ሌሊት ለ ነብዩ ሙሓመድ የ ነገራቸው ማነው?" እሱም እንዲህ ብሎ መለሰለኝ " አባትህ አብዱላህ እንዳስተላለፈው ለ ነብዩ የነገራቸው #ዛፍ ነበር" አለ
ሲለዚ ይህ አያ የ አላህ ቃል ሳይሆን # የዛፍ ቃል ነው ማለት ነው!!
👍1
መሐመድ እውነተኛ የእግዚአብሔር ነቢይነውን?
ከ ወንድም Sam Shamoun
በአዘጋጁ የተቀናበረ
የሚከተለው ጽሑፍ ሙስሊሞች መሐመድ የእግዚአብሔር ነቢይ ነው በማለት የሚያምኑት እምነት ትክክል አለመሆኑን የሚያሳዩ ስድስት ሐሳቦችን ይዟል፡፡ እኛ ይህንን የሚያነቡ ሙስሊሞች ሁሉንም የምንጠይቀው እነዚህን ሐሳቦች በጥንቃቄና ልባዊ በሆነ ፀሎት እንዲያነቧቸው ነው እናም ለእራሳቸው እነዚህ እውነት መሆን አለመሆናቸውን እንዲመለከቱና እንዲያስተወሉ ነው፡፡
በዚህም ጽሑፍ እውነታ መሠረት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሙስሊሞችን ከጨለማ ወደ ከበረው የወንጌል ብርሃኑ እንዲያመጣቸው እንፀልያለን፡፡
ዋና ሐሳብ አንድ
መሐመድ የነቢያትን ፈለግ እንደሚከተል ተናግሯል፡-
‹እላንት ያመናችሁ ሆይ! በአላህና በመልእክተኛው በዚያም በመልእክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ በአላህና በመላእክቱም በመጽሐፎቹም በመልክተኞቹም በመጨረሻውም ቀን የካደ ሰው (ከውነት) የራቀን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ› 4.136፡፡
‹መልክተኛው ከጌታው ወደርሱ በተወረደው አመነ ምእምኖቹም (እንደዚሁ) ሁሉም በአላህ በመላእክቱም በመጻሕፍቱም በመልክተኞቹም ከመልክተኞቹም በአንድም መካከል አንለይም (የሚሉ ሲኾኑ) አመኑ ሰማን ታዘዝንም ጌታችን ሆይ! ምሕረትህን (እንሻለን) መመለሻም ወዳንተ ብቻ ነው አሉም› 2.285፡፡
‹ከዚያም ወደ አንተ የኢብራሂምን ሃይማኖት ቀጥተኛ ሲኾን ተከተል ከአጋሪዎቹም አልነበረም ማለትን አወረድን› 16.123፡፡
ያንንም ወደ አንተ የተወረደልህን አጥብቀህ ያዝ አንተ በቀጥተኛው መንገድ ላይ ነህና፣ እርሱም (ቁርዓን) ለአንተ ለሕዝቦችህም ታላቅ ክብር ነው ወደ ፊትም (ከርሱ) ትጠየቃላችሁ፡፡ ከመልእክተኞቻችንም ካንተ በፊት የላክናቸው (ተከታዮቻቸውን) ከአልረሕማን፤ ሌላ የሚገዙአቸው የኾኑን አማልክት አድርገን እንደ ኾነ ጠይቃቸው›፡፡ 43.43-45፡፡
‹ለዚህም (ድንጋጌ ሰዎችን) ጥራ እንደታዘዝከውም ቀጥ በል ዝንባሌዎቻቸውንም አትከተል በላቸውም ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ በመካከላችሁም ላስተካክል ታዘዝኩ አላህ ጌታችን ጌታችሁም ነው ለእኛ ሥራዎቻችን አልሉን ለናንተም ሥራዎቻችሁ አሏችሁ በኛና በናንተ መካከል ክርክር የለም አላህ በመካከላችን ይሰበሰባል፡፡ መመለሻም ወደ እርሱ ብቻ ነው፡፡› 42.15፡፡
‹እነዚህ እነዚያ መጻሕፍትንና ጥበብን ነቢይነትንም የሰጠናቸው ናቸው እነዚህ (የመካ ከሓዲዎች) በርሷ የማይክዱን ሕዝቦች ለርሷ በእርግጥ አዘጋጅተናል፡፡ እነዚህ (ነቢያት) እነዚያ አላህ የመራቸው ናቸው፤ በመንገዳቸውም ተከተል፡- በርሱ (በቁርዓን) ላይ ምንም ዋጋ አልጠየቃችሁም እርሱ ለዓለማት ግሣጼ እንጂ ሌላ አይደለም በላቸው› 6.89-90፡፡
‹ወደ አንተም ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾን እነዚያን ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን ጠይቅ እውነቱ ከጌታህ ዘንድ በእርግጥ መጥቶልሃል ከተጠራጣሪዎቹም አትኹን› 10.94-95፡፡
(ከዚህ በላይ በተጠቀሱት የቁርአን ጥቅሶች መሠረት ግልፅ እንደሆነው ሁሉ) መሐመድ ተመክሮ የነበረው ከእሱ በፊት የነበረውን ምሪት እንዲከተልና መልእክቱንም ከበፊቱ ቅዱስ መጽሐፍት ጋር እንዲያረጋግጥ ነበር፡፡
ይህም ማለት የእሱ መልክት ከእሱ በፊት ከመጡት ነቢያት መልክት ጋር ተመሳሳይ (ምንም ልዩነት እንዳይኖረው) ነው ማለት ነው፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ የሚለው ኢየሱስ የመገለጦቸ ሁሉ መደምደሚያ ነው፣ በመሆኑም ከእሱ በኋላ የመጡ ነቢያት ሁሉ በእሱ ስልጣን ወይንም ስም ነው መናገር ያለባቸው እንዲሁም የእሱን ዘላለማዊ ወንጌል ነው መስበክ ያለባቸው፡፡
‹ለሚጠፋ መብል አትሥሩ፤ ነገር ግን ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር መብል የሰው ልጅ ለሚሰጣችሁ ሥሩ፤ እርሱን እግዚአብሔር አብ አትሞታልና።› ዮሐንስ 6.27፡፡
‹እናንተ ዕውሮች መሪዎች፥ ትንኝን የምታጠሩ ግመልንም የምትውጡ።› ማቴ. 23.24፡፡ ‹በዘላለም ኪዳን ደም ለበጎች ትልቅ እረኛ የሆነውን ጌታችንን ኢየሱስን ከሙታን ያወጣው የሰላም አምላክ፥› ዕብራውያን 13.20፡፡
‹በምድርም ለሚኖሩ ለሕዝብም ለነገድም ለቋንቋም ለወገንም ሁሉ ይሰብክ ዘንድ የዘላለም ወንጌል ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ መካከል ሲበር አየሁ፤› ራዕይ 14.6፡፡
‹ልሰግድለትም በእግሩ ፊት ተደፋሁ። እርሱም፡- እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር የኢየሱስም ምስክር ካላቸው ከወንድሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ ለእግዚአብሔር ስገድ፤ የኢየሱስ ምስክር የትንቢት መንፈስ ነውና አለኝ።› ራዕይ 19.10፡፡
መሐመድ የክርስቶስን መልክእት ሰለተቃረነው የመለኮት ልጅነቱንም ስለካደው፣ የእሱ መልክት የመጣው ከእውነተኛው እግዚአብሔር አይደለም፡
‹ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው። ወልድን የሚክድ ሁሉ አብ እንኳ የለውም፤ በወልድ የሚታመን አብ ደግሞ አለው።› 1ዮሐንስ 2.22-23፡፡
(ከዚህ በላይ በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ እንዳየነው) በእርግጥ እሱ (መሐመድ) በመጨረሻ ላይ የደረሰበት ደረጃ እግዚአብሔርን ዋሾ በማድረግ ላይ ነው፡
‹የሰውን ምስክር ብንቀበል የእግዚአብሔር ምስክር ከእርሱ ይልቅ ይበልጣል፤ ስለ ልጁ የመሰከረው የእግዚአብሔር ምስክር ይህ ነውና። በእግዚአብሔር ልጅ የሚያምን በነፍሱ ምስክር አለው፤ በእግዚአብሔር የማያምን እግዚአብሔር ስለ ልጁ የመሰከረውን ምስክር ስላላመነ ሐሰተኛ አድርጎታል። እግዚአብሔርም የዘላለምን ሕይወት እንደ ሰጠን ይህም ሕይወት በልጁ እንዳለ ምስክሩ ይህ ነው። ልጁ ያለው ሕይወት አለው፤ የእግዚአብሔር ልጅ የሌለው ሕይወት የለውም። የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ታውቁ ዘንድ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ለምታምኑ ይህን ጽፌላችኋለሁ።› 1ዮሐንስ 5.9-13፡፡
መደምደሚያ፡- መሐመድ እውነተኛውን አምላክ ወደሐሰተኛ ስለቀየረው እውነተኛ ነቢይ ሊሆን አይችልም፡፡
ዋና ሐሳብ ሁለት
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው አስማትና ድግምትበእውነተኛው እግዚአብሔር አማኝ በሆኑ አማኞች ላይምንም ተፅዕኖ እንደማያመጣ ነው፡፡
‹በያዕቆብ ላይ አስማት የለም፥ በእስራኤልም ላይ ምዋርት የለም፤ በጊዜው ስለ ያዕቆብና ስለ እስራኤል። እግዚአብሔር ምን አደረገ! ይባላል።› ዘኁልቁ 23.23፡፡ ‹ሰብዓውም በደስታ ተመልሰው። ጌታ ሆይ፥ አጋንንት ስንኳ በስምህ ተገዝተውልናል አሉት። እንዲህም አላቸው ሰይጣንን እንደ መብረቅ ከሰማይ ሲወድቅ አየሁ። እነሆ፥ እባቡንና ጊንጡን ትረግጡ ዘንድ፥ በጠላትም ኃይል ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጥቻችኋለሁ፥ የሚጐዳችሁም ምንም የለም። ነገር ግን መናፍስት ስለ ተገዙላችሁ በዚህ ደስ አይበላችሁ፥ ስማችሁ ግን በሰማያት ሰለ ተጻፈ ደስ ይበላችሁ።› ሉቃስ 10.17-20፡፡
መሐመድ ይህንን ፈተና አላለፈም ምክንያቱም አንድ አይሁዳዊ አስማተኛ አስማት አድርጎበታልና፡፡ በእርግጥ ሙስሊሞች የቁርዓን ምዕራፎች 113 እና 114 ‹የተገለጡት› መሐመድን ከዚህ እርግማን ነፃ ለማውጣት ነው ይላሉ፡፡ ይህንን በተመለከተ ሐዲት የመዘገበው ግን፡-
አይሻ የተናገረችው፡- በአላህ ሐዋርያ ላይ አስማት ተሰርቶ ነበር ስለዚህም ከሚስቶቹ ጋር የግብረ ስጋ ግንኙነትን ሳያደርግ ልክ እንዳደረገ አድርጎ ይቆጥር ነበር (ሱፊያን ደግሞ የተናገረው እንዲህ ዓይነትን ውጤት በማምጣቱ እጅግ ከባድ የሆነ አስማት ነበር ማለት ነው)፡፡ ከዚያም አንድ ቀን እሱ እንዲህ አለ ‹ኦ አይሻ ስለጠየቅሁት ነገር አላህ እንዳስተማረኝ ታውቂያለሽን? ሁለት ሰዎች ወደ እኔ መጡ አንደኛው በ
ከ ወንድም Sam Shamoun
በአዘጋጁ የተቀናበረ
የሚከተለው ጽሑፍ ሙስሊሞች መሐመድ የእግዚአብሔር ነቢይ ነው በማለት የሚያምኑት እምነት ትክክል አለመሆኑን የሚያሳዩ ስድስት ሐሳቦችን ይዟል፡፡ እኛ ይህንን የሚያነቡ ሙስሊሞች ሁሉንም የምንጠይቀው እነዚህን ሐሳቦች በጥንቃቄና ልባዊ በሆነ ፀሎት እንዲያነቧቸው ነው እናም ለእራሳቸው እነዚህ እውነት መሆን አለመሆናቸውን እንዲመለከቱና እንዲያስተወሉ ነው፡፡
በዚህም ጽሑፍ እውነታ መሠረት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሙስሊሞችን ከጨለማ ወደ ከበረው የወንጌል ብርሃኑ እንዲያመጣቸው እንፀልያለን፡፡
ዋና ሐሳብ አንድ
መሐመድ የነቢያትን ፈለግ እንደሚከተል ተናግሯል፡-
‹እላንት ያመናችሁ ሆይ! በአላህና በመልእክተኛው በዚያም በመልእክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ በአላህና በመላእክቱም በመጽሐፎቹም በመልክተኞቹም በመጨረሻውም ቀን የካደ ሰው (ከውነት) የራቀን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ› 4.136፡፡
‹መልክተኛው ከጌታው ወደርሱ በተወረደው አመነ ምእምኖቹም (እንደዚሁ) ሁሉም በአላህ በመላእክቱም በመጻሕፍቱም በመልክተኞቹም ከመልክተኞቹም በአንድም መካከል አንለይም (የሚሉ ሲኾኑ) አመኑ ሰማን ታዘዝንም ጌታችን ሆይ! ምሕረትህን (እንሻለን) መመለሻም ወዳንተ ብቻ ነው አሉም› 2.285፡፡
‹ከዚያም ወደ አንተ የኢብራሂምን ሃይማኖት ቀጥተኛ ሲኾን ተከተል ከአጋሪዎቹም አልነበረም ማለትን አወረድን› 16.123፡፡
ያንንም ወደ አንተ የተወረደልህን አጥብቀህ ያዝ አንተ በቀጥተኛው መንገድ ላይ ነህና፣ እርሱም (ቁርዓን) ለአንተ ለሕዝቦችህም ታላቅ ክብር ነው ወደ ፊትም (ከርሱ) ትጠየቃላችሁ፡፡ ከመልእክተኞቻችንም ካንተ በፊት የላክናቸው (ተከታዮቻቸውን) ከአልረሕማን፤ ሌላ የሚገዙአቸው የኾኑን አማልክት አድርገን እንደ ኾነ ጠይቃቸው›፡፡ 43.43-45፡፡
‹ለዚህም (ድንጋጌ ሰዎችን) ጥራ እንደታዘዝከውም ቀጥ በል ዝንባሌዎቻቸውንም አትከተል በላቸውም ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ በመካከላችሁም ላስተካክል ታዘዝኩ አላህ ጌታችን ጌታችሁም ነው ለእኛ ሥራዎቻችን አልሉን ለናንተም ሥራዎቻችሁ አሏችሁ በኛና በናንተ መካከል ክርክር የለም አላህ በመካከላችን ይሰበሰባል፡፡ መመለሻም ወደ እርሱ ብቻ ነው፡፡› 42.15፡፡
‹እነዚህ እነዚያ መጻሕፍትንና ጥበብን ነቢይነትንም የሰጠናቸው ናቸው እነዚህ (የመካ ከሓዲዎች) በርሷ የማይክዱን ሕዝቦች ለርሷ በእርግጥ አዘጋጅተናል፡፡ እነዚህ (ነቢያት) እነዚያ አላህ የመራቸው ናቸው፤ በመንገዳቸውም ተከተል፡- በርሱ (በቁርዓን) ላይ ምንም ዋጋ አልጠየቃችሁም እርሱ ለዓለማት ግሣጼ እንጂ ሌላ አይደለም በላቸው› 6.89-90፡፡
‹ወደ አንተም ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾን እነዚያን ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን ጠይቅ እውነቱ ከጌታህ ዘንድ በእርግጥ መጥቶልሃል ከተጠራጣሪዎቹም አትኹን› 10.94-95፡፡
(ከዚህ በላይ በተጠቀሱት የቁርአን ጥቅሶች መሠረት ግልፅ እንደሆነው ሁሉ) መሐመድ ተመክሮ የነበረው ከእሱ በፊት የነበረውን ምሪት እንዲከተልና መልእክቱንም ከበፊቱ ቅዱስ መጽሐፍት ጋር እንዲያረጋግጥ ነበር፡፡
ይህም ማለት የእሱ መልክት ከእሱ በፊት ከመጡት ነቢያት መልክት ጋር ተመሳሳይ (ምንም ልዩነት እንዳይኖረው) ነው ማለት ነው፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ የሚለው ኢየሱስ የመገለጦቸ ሁሉ መደምደሚያ ነው፣ በመሆኑም ከእሱ በኋላ የመጡ ነቢያት ሁሉ በእሱ ስልጣን ወይንም ስም ነው መናገር ያለባቸው እንዲሁም የእሱን ዘላለማዊ ወንጌል ነው መስበክ ያለባቸው፡፡
‹ለሚጠፋ መብል አትሥሩ፤ ነገር ግን ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር መብል የሰው ልጅ ለሚሰጣችሁ ሥሩ፤ እርሱን እግዚአብሔር አብ አትሞታልና።› ዮሐንስ 6.27፡፡
‹እናንተ ዕውሮች መሪዎች፥ ትንኝን የምታጠሩ ግመልንም የምትውጡ።› ማቴ. 23.24፡፡ ‹በዘላለም ኪዳን ደም ለበጎች ትልቅ እረኛ የሆነውን ጌታችንን ኢየሱስን ከሙታን ያወጣው የሰላም አምላክ፥› ዕብራውያን 13.20፡፡
‹በምድርም ለሚኖሩ ለሕዝብም ለነገድም ለቋንቋም ለወገንም ሁሉ ይሰብክ ዘንድ የዘላለም ወንጌል ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ መካከል ሲበር አየሁ፤› ራዕይ 14.6፡፡
‹ልሰግድለትም በእግሩ ፊት ተደፋሁ። እርሱም፡- እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር የኢየሱስም ምስክር ካላቸው ከወንድሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ ለእግዚአብሔር ስገድ፤ የኢየሱስ ምስክር የትንቢት መንፈስ ነውና አለኝ።› ራዕይ 19.10፡፡
መሐመድ የክርስቶስን መልክእት ሰለተቃረነው የመለኮት ልጅነቱንም ስለካደው፣ የእሱ መልክት የመጣው ከእውነተኛው እግዚአብሔር አይደለም፡
‹ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው። ወልድን የሚክድ ሁሉ አብ እንኳ የለውም፤ በወልድ የሚታመን አብ ደግሞ አለው።› 1ዮሐንስ 2.22-23፡፡
(ከዚህ በላይ በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ እንዳየነው) በእርግጥ እሱ (መሐመድ) በመጨረሻ ላይ የደረሰበት ደረጃ እግዚአብሔርን ዋሾ በማድረግ ላይ ነው፡
‹የሰውን ምስክር ብንቀበል የእግዚአብሔር ምስክር ከእርሱ ይልቅ ይበልጣል፤ ስለ ልጁ የመሰከረው የእግዚአብሔር ምስክር ይህ ነውና። በእግዚአብሔር ልጅ የሚያምን በነፍሱ ምስክር አለው፤ በእግዚአብሔር የማያምን እግዚአብሔር ስለ ልጁ የመሰከረውን ምስክር ስላላመነ ሐሰተኛ አድርጎታል። እግዚአብሔርም የዘላለምን ሕይወት እንደ ሰጠን ይህም ሕይወት በልጁ እንዳለ ምስክሩ ይህ ነው። ልጁ ያለው ሕይወት አለው፤ የእግዚአብሔር ልጅ የሌለው ሕይወት የለውም። የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ታውቁ ዘንድ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ለምታምኑ ይህን ጽፌላችኋለሁ።› 1ዮሐንስ 5.9-13፡፡
መደምደሚያ፡- መሐመድ እውነተኛውን አምላክ ወደሐሰተኛ ስለቀየረው እውነተኛ ነቢይ ሊሆን አይችልም፡፡
ዋና ሐሳብ ሁለት
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው አስማትና ድግምትበእውነተኛው እግዚአብሔር አማኝ በሆኑ አማኞች ላይምንም ተፅዕኖ እንደማያመጣ ነው፡፡
‹በያዕቆብ ላይ አስማት የለም፥ በእስራኤልም ላይ ምዋርት የለም፤ በጊዜው ስለ ያዕቆብና ስለ እስራኤል። እግዚአብሔር ምን አደረገ! ይባላል።› ዘኁልቁ 23.23፡፡ ‹ሰብዓውም በደስታ ተመልሰው። ጌታ ሆይ፥ አጋንንት ስንኳ በስምህ ተገዝተውልናል አሉት። እንዲህም አላቸው ሰይጣንን እንደ መብረቅ ከሰማይ ሲወድቅ አየሁ። እነሆ፥ እባቡንና ጊንጡን ትረግጡ ዘንድ፥ በጠላትም ኃይል ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጥቻችኋለሁ፥ የሚጐዳችሁም ምንም የለም። ነገር ግን መናፍስት ስለ ተገዙላችሁ በዚህ ደስ አይበላችሁ፥ ስማችሁ ግን በሰማያት ሰለ ተጻፈ ደስ ይበላችሁ።› ሉቃስ 10.17-20፡፡
መሐመድ ይህንን ፈተና አላለፈም ምክንያቱም አንድ አይሁዳዊ አስማተኛ አስማት አድርጎበታልና፡፡ በእርግጥ ሙስሊሞች የቁርዓን ምዕራፎች 113 እና 114 ‹የተገለጡት› መሐመድን ከዚህ እርግማን ነፃ ለማውጣት ነው ይላሉ፡፡ ይህንን በተመለከተ ሐዲት የመዘገበው ግን፡-
አይሻ የተናገረችው፡- በአላህ ሐዋርያ ላይ አስማት ተሰርቶ ነበር ስለዚህም ከሚስቶቹ ጋር የግብረ ስጋ ግንኙነትን ሳያደርግ ልክ እንዳደረገ አድርጎ ይቆጥር ነበር (ሱፊያን ደግሞ የተናገረው እንዲህ ዓይነትን ውጤት በማምጣቱ እጅግ ከባድ የሆነ አስማት ነበር ማለት ነው)፡፡ ከዚያም አንድ ቀን እሱ እንዲህ አለ ‹ኦ አይሻ ስለጠየቅሁት ነገር አላህ እንዳስተማረኝ ታውቂያለሽን? ሁለት ሰዎች ወደ እኔ መጡ አንደኛው በ
ራሴ አጠገብ ሌላው ደግሞ በእግሬ አጠገብ ተቀመጡ፡፡ በእራሴ አጠገብ የተቀመጠው በእግሬ ስር ለተቀመጠው ‹ይህንን ሰው ምን ነካው?› በማለት ጠየቀው፤ ሁለተኛውም ‹እሱ በአስማት ቁጥጥር ውስጥ ነው ያለው› አለው፡፡
የመጀመሪያውም ሰው ‹በእሱ ላይ አስማትን የሰራው ማን ነው?› አለ፤ ሁለተኛውም መልሶ ‹ላቢድ ቢን አል-አሳም፤ ከባኒ ዙራይክ የሆነው ሰው ነው እሱም የአይሁዶች አጋዥ እና ግብዝ ነው› በማለት መለሰ፡፡ የመጀመሪያው ‹እሱ (አስማቱን ለማድረግ) ምን ነገርን ነው የተጠቀመው?› አለ፡፡ ሁለተኛውም ‹ማበጠሪያና በውስጡ ፀጉር የተጣበቀበት ነው› በማለት መለሰ፡፡ የመጀመሪያውም ጠየቀ ‹እሱ (ነገሩ ወይንም ማበጠሪያው) የት ነው በማለት ጠየቀ› ሌላውም የመለሰው፡ ‹በወንዴ ተምር ዛፍ የአበባው ሽፋን ውስጥ ሆኖ በዳርዋን ጉድጓድ ውስጥ በድንጋይ ስር ተቀምጧል› በማለት መለሰ፡፡ ስለዚህም ነቢዩ ወደዚያ ጉድጓድ ሄዶ እነዚህን ነገሮች አወጣቸው እና እንደሚከተለው ተናገረ ‹ያየሁት (በሕልሜ) ጉድጓድ ያ ነበር ውሃው የሚመስል የነበረው የሄና ቅጠሎች የተረጩበትና የተምር ዛፎቹ ደግሞ የሰይጣን እራስን ይመስሉ ነበር›፡፡ ከዚያም ነቢዩ በመጨመር የተናገረው ነገር፡- ‹ከዚያም ያ ነገር ከውስጥ ተወሰደ› እኔም ለነቢዩ አልኩኝ ‹ለምንድነው እራስህን በናሽራ የማትንከባከበው (የማትታከመው)?› እሱም ‹አላህ ፈውሶኛል፤ ክፉ በሕዝቤ መካከል መሰራጨቱን አልወደውም› አለ፡፡ (Sahih al-Bukhari, Volume 7, Book 71, Number 660; see also number 661)
አይሻም እንደሚከተለው ተናገረች፡- ነቢዩ አንድ ጊዜ አስማት ተደርጎበት ነበር ስለዚህም እሱ ያላደረገውን ነገር እንዳደረገው በማድረግ ማሰብንና መገመትን ጀምሮ ነበር፡፡ (Sahih al-Bukhari, Volume 4, Book 53, Number 400)::
የመጀመሪያውም ሰው ‹በእሱ ላይ አስማትን የሰራው ማን ነው?› አለ፤ ሁለተኛውም መልሶ ‹ላቢድ ቢን አል-አሳም፤ ከባኒ ዙራይክ የሆነው ሰው ነው እሱም የአይሁዶች አጋዥ እና ግብዝ ነው› በማለት መለሰ፡፡ የመጀመሪያው ‹እሱ (አስማቱን ለማድረግ) ምን ነገርን ነው የተጠቀመው?› አለ፡፡ ሁለተኛውም ‹ማበጠሪያና በውስጡ ፀጉር የተጣበቀበት ነው› በማለት መለሰ፡፡ የመጀመሪያውም ጠየቀ ‹እሱ (ነገሩ ወይንም ማበጠሪያው) የት ነው በማለት ጠየቀ› ሌላውም የመለሰው፡ ‹በወንዴ ተምር ዛፍ የአበባው ሽፋን ውስጥ ሆኖ በዳርዋን ጉድጓድ ውስጥ በድንጋይ ስር ተቀምጧል› በማለት መለሰ፡፡ ስለዚህም ነቢዩ ወደዚያ ጉድጓድ ሄዶ እነዚህን ነገሮች አወጣቸው እና እንደሚከተለው ተናገረ ‹ያየሁት (በሕልሜ) ጉድጓድ ያ ነበር ውሃው የሚመስል የነበረው የሄና ቅጠሎች የተረጩበትና የተምር ዛፎቹ ደግሞ የሰይጣን እራስን ይመስሉ ነበር›፡፡ ከዚያም ነቢዩ በመጨመር የተናገረው ነገር፡- ‹ከዚያም ያ ነገር ከውስጥ ተወሰደ› እኔም ለነቢዩ አልኩኝ ‹ለምንድነው እራስህን በናሽራ የማትንከባከበው (የማትታከመው)?› እሱም ‹አላህ ፈውሶኛል፤ ክፉ በሕዝቤ መካከል መሰራጨቱን አልወደውም› አለ፡፡ (Sahih al-Bukhari, Volume 7, Book 71, Number 660; see also number 661)
አይሻም እንደሚከተለው ተናገረች፡- ነቢዩ አንድ ጊዜ አስማት ተደርጎበት ነበር ስለዚህም እሱ ያላደረገውን ነገር እንዳደረገው በማድረግ ማሰብንና መገመትን ጀምሮ ነበር፡፡ (Sahih al-Bukhari, Volume 4, Book 53, Number 400)::
ዋና ሐሳብ ሦስት፡
መሐመድ እጅግ በጣም እርግጠኛ ስህተቶችን አድርጓል፡፡ አንዳንዶቹም ምሳሌዎች የሚከተሉትን ይጨምራሉ፡-
1. የሌሊት ጉዞ፡
‹ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው (ጌታ) ጥራት ይገባው ከታምራቶቻችን ልናሳየው (አስኼድነው) እነሆ እርሱ (አላህ) ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡› 17.1፡፡
በእስላሞች ባህል መሠረት መሐመድ ወደ ኢየሩሳሌም መስጊድ ሄዷል፡፡ የሚከተለውም ዘገባ የተወሰደው ከአልፈርድ ጉይላሜስ ስራ ማለትም፡- Alfred Guillaume's The Life of Muhammad (Oxford University Press Karachi, 1995 tenth impression), which is a translation of Ibn Ishaq's Sirat Rasulullah: ላይ ነው፡፡
ዚያድ ቢ. አብዱላህ አል-ባካኢ ከመሐመድ ቢ. ኢሻክ የሚከተለውን ነገረኝ፡፡ ከዚያም ሐዋርያው በሌሊት መካ ካለው መስጊድ ወደ ማስጂድ አላ-አክሳ ማለትም ወደ አሊያ መቅደስ ተወሰደ ይህም እስልምና በኩራይሽና በነገዶች ሁሉ ውስጥ ከተስፋፋ በኋላ ነው፡፡ ያኔም ተጓዳኙ የሆነው ገብርኤል አብሮት ነበር የሄደው፣ በሰማይና በምድር መካከል ያለውን ድንቅ ለማየት ይህም እስከ ኢየሩሳሌም መቅደስ እስከመጣ ድረስ ነበር፡፡
በታሪኩ ውስጥ አል-ሃሰን የሚከተለውን ተናግሯል፡- ‹ሐዋርያውና ገብርኤል ኢየሩሳሌም ቤተመቅደስእስከሚደርሱ ድረስ ተጉዘዋል (Guillaume, pp. 181, 182; bold emphasis ours). እንዲሁም ደግሞ ከ Sahih Muslim, Book 1, Number 309: የሚከተለውን እናገኛለን:- በአናስ ቢ. ማክ የተተረከው የአላህ መልእክተኛ (ሰላም በሱ ላይ ይሁን) የተናገረው፤ እኔ ወደ አል-ቡራክ ተወሰድሁ እሱን ነጭና ረጅም የሆነ እንስሳ ከአህያ የበለጠ ነገር ግን ከግመል ያነሰ በሆነ እንስሳ እሱም ሰኮናውን አንድ ምዕራፍ ርዝመት በሚያህል ባለ ቦታ ላይ ያስቀምጣል፡፡ በእሱ ላይ ወጥቼ ወደ ቤተመቅደሱ ወደ ኢየሩሳሌም መጣሁ ከዚያም ነቢያቱ በሚጠቀሙበት ቀለበት ላይ አሰርኩት፡፡ ወደ መቅደሱም ገባሁና ሁለት ራካዎችን ፀለይሁና ወጣሁኝ ከዚያም ገብርኤል የወይን ፅዋና የወተት ፅዋ አመጣልኝ፡፡ እኔም ወተቱን መረጥሁኝ እናም ገብርኤል እንዲህ አለኝ፡- የተፈጥሮ የሆነውን ነገር መርጠሃል፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ ወሰደኝ፡፡
በነዚህ ሁሉ ውስጥ ያለው ችግር የመጀመሪያው የኢየሩሳሌም ቤተመቅደስ በ587 ዓ.ዓ በባቢሎን ሠራዊት የተደመሰሰ መሆኑ ነው፡፡ በተጨማሪም (የሮሙ) ጄኔራል ቲተስና የእሱ ወታደሮች የኢየሩሳሌምን ሁለተኛውን ቤተመቅደስ በ70 ዓ.ም ፈፅመው ደምስሰውታል፡፡ ስለሆነም ይህ የቤተመቅደሱ መደምሰስ የተከናወነው ይህ የተባለው የኢየሩሳሌም የሌሊት ጉዞ ከመደረጉ በፊት እጅግ በጣም በፊት ነው፡፡ በእርግጥ የተጠቀሰው መስጊድ፣ የመስጂድ አላ-አክሳ የተባለው ቤተመቅደስ እስከ 691 ዓ.ም ድረስ ማለትም አሚር አብዱ-ል-ማሊክ እስከ ገነባው ድረስ በፍፁም ያልነበረ መሆኑ ነው፡፡
(ይህ እንግዲህ የመሐመድን የሌሊት ጉዞ ስህተትነት የሚያረጋግጥ ታሪካዊ እውነታ ነው)
2. የመሬቶች ቁጥር
በቁርዓን መሠረት አላህ የፈጠረው ሰባት ሰማይንና ሰባት ምድሮችን ነው፡፡
‹አላህ ያ ሰባትን ሰማያትን የፈጠረ ነው ከምድርም መሰላቸውን (ፈጥሯል) በመካከላቸው ትእዛዙ ይወርዳል አላህ በነገሩ ሁሉ ቻይ መኾኑን አላህም በነገሩ ሁሉ በዕውቀት ያካበበ መኾኑን ታውቁ ዘንድ (ይህንን አሳወቃችሁ)› 65.12፡፡ ጤናማ ሪፖርቶች የሚባለው እንዳረጋገጠው መሐመደ በእርግጥ ሰባት ምድሮች እንደነበሩ ያምን እንደበረ ነው፡፡
በመሐመድ ቢን ኢብራሂም አል-ሃሪት እንደተተረከው፡- ከአቡ ሳላማ ቢን አብዱር-ራህማን በቁራጭ መሬት ምክንያት ከሰዎች ጋር ክርክር የነበረው ሰው ወደ አይሻ በመሄድ ስለጉዳዩ ነገራት፡፡ እሷም ‹ኦ አቡ ሳላማ መሬቱን ተወው ምክንያቱም የአላህ ሐዋርያ፡- ‹ያላግባብ አንድ ስንዝር እንኳን መሬትን የወሰደ ማንም ሰው ቢኖር በአንገቱ ላይ እስከ ሰባት ምድሮች ድረስ ይጠመጠምበታል፡፡› (በማለት እንደተናገረች ነው) (Sahih al-Bukhari, Volume 4, Book 54, Number 417http://www.usc.edu/dept/MSA/fundamentals/hadithsunnah/bukhari/054.sbt.html#004.054.41; see also Numbers 418, 420; Volume 3, Book 43, Numbers 632
በአቡ ሁራይራህ ደግሞ የተነገረው፡- የአላህ ነቢይ (ሰላም በሱ ላይ ይሁን) እና ጓደኞቹ ተቀምጠው እንዳለ ደመና በእነሱ ላይ መጣ ከዚያም የአላህ ነቢይ (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) እንዲህ በማለት ጠየቀ፡ ‹እነዚህ ምን እንደሆኑ ታውቃላችሁን?› እነሱም ሲመልሱ አላህና መልእክተኛው የበለጠውን ያውቃሉ አሉ፣ እሱም አለ፣ ‹እነዚህ ደመናቱ ናቸው፡፡ እነዚህ የምድርን ውሃ ተሸካማዎች ናቸው እነሱም አላህ በማያመሰግኑት እና ስሙን በማይጠሩት ሕዝብ ላይ የሚያመጣቸው ናቸው›፡፡ እሱም ቀጥሎ ጠየቀ፣ ‹ከእናንተ በላይ ምን እንዳለ ታውቃላችሁን?› እነሱም አላህና መልእክተኛው (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ያውቃሉ ብለው ሲመልሱ እሱም መለሰ፣ ‹እሱ ጠፈር ነው የተጠበቀ ኮርኒስ፣ እና ወደ ኋላ ተመልሶ የተጠበቀ ማዕበል ነው› በማለት መለሰ፡፡ ከዚያም እሱ ጠየቀ ‹በናንተና በእሱ መካከል ምን እንዳለ ታውቃላችሁን?› እነሱም በመልሳቸው አላህና መልእክተኛው (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) የተሻለ ያውቃሉ አሉ፡፡ እሱም ‹በእናንተና በእሱ መካከል አምስት መቶ ዓመታት አሉ› አለ፡፡ እሱም ከዚያ ጠየቀ፡ ‹ከእርሱ በላይ ያለውን ምን እንደሆነ ታውቃላችሁን?› እነሱም በመልሳቸው አላህና መልእክተኛው (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ያውቃሉ አሉ፡፡ እሱም ‹በመካከላቸው የአምስት መቶ ዓመታት ርቀት ያላቸው ሁለት ሰማያት አሉ› በማለት መለሰ፡፡ ከዚያም እሱ ሰባት ሰማያትን እስኪቆጥር ድረስ እንደዚያ መናገሩን ቀጠለበት፣ በእያንዳንዱም ጥንድ ውስጥ ያለው ርቀት እንደ ሰማይና ምድር ያለው ርቀት ሆኖ ነው፡፡ ከዚያም እሱ ጠየቀ፣ ‹ከዚያ በላይ ያለውን ታውቃላችሁን?› በማለት እነሱም በመልሳቸው አላህና መልእክተኛው የተሻለ ያውቃሉ በማለት መለሱ፣ እሱም ‹ከዚያ በላይ ያለው ዙፋኑ ነው በዙፋኑና በሰባተኛው ሰማይ መካከል ያለው ርቀትም በእያንዳንዱ ጥንድ ሰማያት ያለውን ርቀት ያህል ነው፡፡› በማለት መለሰ፡፡ ከዚያም ጠየቀ፣ ‹ከእናንተ በታችስ ምን እንዳለ ታውቃላችሁን?› በመልሳቸውም አላህና መልእክተኛው (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ያውቃሉ አሉ፡፡ እሱም መለሰ ‹መሬት ናት› በማለት፡፡ ከዚያም ጠየቀ ‹ከዚያ በታች ምን እንዳለ ታውቃላችሁን?› በመልሳቸውም አላህና መልእክተኛው (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ያውቃሉ አሉ፡፡ እሱም ‹ከእሱ በታች ሌላ መሬት አለ በመካከላቸውም የአምስት መቶ ዓመታት ጉዞ ያህል ርቀት አለ› የሰባት መሬቶችን እና በጥንዶቹም መካከል ያለውን የጉዞ ርቀት እስኪቆጥር ድረስ እንደዚያ በማለት ቀጠለ፡፡ ከዚያም በመቀጠል እንዲህ አለ ‹የመሐመድ ነፍስ በተያዘበችበት በእሱ ወደ ታችኛው መሬት ገመድን ብትጥሉ ከአላህ እውቀት አያመልጥም› ከዚያም የሚከተለውን ቃል አስታወሰ (ቀራ) (ማለትም በመገለጥ ተናገረ) ‹እሱ የመጀመሪያውና የመጨረሻው ነው የውጭውና የውስጡ ነው እሱ ሁሉንም አዋቂ ነው› (ቲርሚድሂ እንደተነተነው የአላህ መልእክተኛ የተናገረው የዚህ ጥቅስ ቃል የሚያመለክተው በአላህ እውቀት፣ ኃይልና ሥ
መሐመድ እጅግ በጣም እርግጠኛ ስህተቶችን አድርጓል፡፡ አንዳንዶቹም ምሳሌዎች የሚከተሉትን ይጨምራሉ፡-
1. የሌሊት ጉዞ፡
‹ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው (ጌታ) ጥራት ይገባው ከታምራቶቻችን ልናሳየው (አስኼድነው) እነሆ እርሱ (አላህ) ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡› 17.1፡፡
በእስላሞች ባህል መሠረት መሐመድ ወደ ኢየሩሳሌም መስጊድ ሄዷል፡፡ የሚከተለውም ዘገባ የተወሰደው ከአልፈርድ ጉይላሜስ ስራ ማለትም፡- Alfred Guillaume's The Life of Muhammad (Oxford University Press Karachi, 1995 tenth impression), which is a translation of Ibn Ishaq's Sirat Rasulullah: ላይ ነው፡፡
ዚያድ ቢ. አብዱላህ አል-ባካኢ ከመሐመድ ቢ. ኢሻክ የሚከተለውን ነገረኝ፡፡ ከዚያም ሐዋርያው በሌሊት መካ ካለው መስጊድ ወደ ማስጂድ አላ-አክሳ ማለትም ወደ አሊያ መቅደስ ተወሰደ ይህም እስልምና በኩራይሽና በነገዶች ሁሉ ውስጥ ከተስፋፋ በኋላ ነው፡፡ ያኔም ተጓዳኙ የሆነው ገብርኤል አብሮት ነበር የሄደው፣ በሰማይና በምድር መካከል ያለውን ድንቅ ለማየት ይህም እስከ ኢየሩሳሌም መቅደስ እስከመጣ ድረስ ነበር፡፡
በታሪኩ ውስጥ አል-ሃሰን የሚከተለውን ተናግሯል፡- ‹ሐዋርያውና ገብርኤል ኢየሩሳሌም ቤተመቅደስእስከሚደርሱ ድረስ ተጉዘዋል (Guillaume, pp. 181, 182; bold emphasis ours). እንዲሁም ደግሞ ከ Sahih Muslim, Book 1, Number 309: የሚከተለውን እናገኛለን:- በአናስ ቢ. ማክ የተተረከው የአላህ መልእክተኛ (ሰላም በሱ ላይ ይሁን) የተናገረው፤ እኔ ወደ አል-ቡራክ ተወሰድሁ እሱን ነጭና ረጅም የሆነ እንስሳ ከአህያ የበለጠ ነገር ግን ከግመል ያነሰ በሆነ እንስሳ እሱም ሰኮናውን አንድ ምዕራፍ ርዝመት በሚያህል ባለ ቦታ ላይ ያስቀምጣል፡፡ በእሱ ላይ ወጥቼ ወደ ቤተመቅደሱ ወደ ኢየሩሳሌም መጣሁ ከዚያም ነቢያቱ በሚጠቀሙበት ቀለበት ላይ አሰርኩት፡፡ ወደ መቅደሱም ገባሁና ሁለት ራካዎችን ፀለይሁና ወጣሁኝ ከዚያም ገብርኤል የወይን ፅዋና የወተት ፅዋ አመጣልኝ፡፡ እኔም ወተቱን መረጥሁኝ እናም ገብርኤል እንዲህ አለኝ፡- የተፈጥሮ የሆነውን ነገር መርጠሃል፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ ወሰደኝ፡፡
በነዚህ ሁሉ ውስጥ ያለው ችግር የመጀመሪያው የኢየሩሳሌም ቤተመቅደስ በ587 ዓ.ዓ በባቢሎን ሠራዊት የተደመሰሰ መሆኑ ነው፡፡ በተጨማሪም (የሮሙ) ጄኔራል ቲተስና የእሱ ወታደሮች የኢየሩሳሌምን ሁለተኛውን ቤተመቅደስ በ70 ዓ.ም ፈፅመው ደምስሰውታል፡፡ ስለሆነም ይህ የቤተመቅደሱ መደምሰስ የተከናወነው ይህ የተባለው የኢየሩሳሌም የሌሊት ጉዞ ከመደረጉ በፊት እጅግ በጣም በፊት ነው፡፡ በእርግጥ የተጠቀሰው መስጊድ፣ የመስጂድ አላ-አክሳ የተባለው ቤተመቅደስ እስከ 691 ዓ.ም ድረስ ማለትም አሚር አብዱ-ል-ማሊክ እስከ ገነባው ድረስ በፍፁም ያልነበረ መሆኑ ነው፡፡
(ይህ እንግዲህ የመሐመድን የሌሊት ጉዞ ስህተትነት የሚያረጋግጥ ታሪካዊ እውነታ ነው)
2. የመሬቶች ቁጥር
በቁርዓን መሠረት አላህ የፈጠረው ሰባት ሰማይንና ሰባት ምድሮችን ነው፡፡
‹አላህ ያ ሰባትን ሰማያትን የፈጠረ ነው ከምድርም መሰላቸውን (ፈጥሯል) በመካከላቸው ትእዛዙ ይወርዳል አላህ በነገሩ ሁሉ ቻይ መኾኑን አላህም በነገሩ ሁሉ በዕውቀት ያካበበ መኾኑን ታውቁ ዘንድ (ይህንን አሳወቃችሁ)› 65.12፡፡ ጤናማ ሪፖርቶች የሚባለው እንዳረጋገጠው መሐመደ በእርግጥ ሰባት ምድሮች እንደነበሩ ያምን እንደበረ ነው፡፡
በመሐመድ ቢን ኢብራሂም አል-ሃሪት እንደተተረከው፡- ከአቡ ሳላማ ቢን አብዱር-ራህማን በቁራጭ መሬት ምክንያት ከሰዎች ጋር ክርክር የነበረው ሰው ወደ አይሻ በመሄድ ስለጉዳዩ ነገራት፡፡ እሷም ‹ኦ አቡ ሳላማ መሬቱን ተወው ምክንያቱም የአላህ ሐዋርያ፡- ‹ያላግባብ አንድ ስንዝር እንኳን መሬትን የወሰደ ማንም ሰው ቢኖር በአንገቱ ላይ እስከ ሰባት ምድሮች ድረስ ይጠመጠምበታል፡፡› (በማለት እንደተናገረች ነው) (Sahih al-Bukhari, Volume 4, Book 54, Number 417http://www.usc.edu/dept/MSA/fundamentals/hadithsunnah/bukhari/054.sbt.html#004.054.41; see also Numbers 418, 420; Volume 3, Book 43, Numbers 632
በአቡ ሁራይራህ ደግሞ የተነገረው፡- የአላህ ነቢይ (ሰላም በሱ ላይ ይሁን) እና ጓደኞቹ ተቀምጠው እንዳለ ደመና በእነሱ ላይ መጣ ከዚያም የአላህ ነቢይ (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) እንዲህ በማለት ጠየቀ፡ ‹እነዚህ ምን እንደሆኑ ታውቃላችሁን?› እነሱም ሲመልሱ አላህና መልእክተኛው የበለጠውን ያውቃሉ አሉ፣ እሱም አለ፣ ‹እነዚህ ደመናቱ ናቸው፡፡ እነዚህ የምድርን ውሃ ተሸካማዎች ናቸው እነሱም አላህ በማያመሰግኑት እና ስሙን በማይጠሩት ሕዝብ ላይ የሚያመጣቸው ናቸው›፡፡ እሱም ቀጥሎ ጠየቀ፣ ‹ከእናንተ በላይ ምን እንዳለ ታውቃላችሁን?› እነሱም አላህና መልእክተኛው (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ያውቃሉ ብለው ሲመልሱ እሱም መለሰ፣ ‹እሱ ጠፈር ነው የተጠበቀ ኮርኒስ፣ እና ወደ ኋላ ተመልሶ የተጠበቀ ማዕበል ነው› በማለት መለሰ፡፡ ከዚያም እሱ ጠየቀ ‹በናንተና በእሱ መካከል ምን እንዳለ ታውቃላችሁን?› እነሱም በመልሳቸው አላህና መልእክተኛው (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) የተሻለ ያውቃሉ አሉ፡፡ እሱም ‹በእናንተና በእሱ መካከል አምስት መቶ ዓመታት አሉ› አለ፡፡ እሱም ከዚያ ጠየቀ፡ ‹ከእርሱ በላይ ያለውን ምን እንደሆነ ታውቃላችሁን?› እነሱም በመልሳቸው አላህና መልእክተኛው (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ያውቃሉ አሉ፡፡ እሱም ‹በመካከላቸው የአምስት መቶ ዓመታት ርቀት ያላቸው ሁለት ሰማያት አሉ› በማለት መለሰ፡፡ ከዚያም እሱ ሰባት ሰማያትን እስኪቆጥር ድረስ እንደዚያ መናገሩን ቀጠለበት፣ በእያንዳንዱም ጥንድ ውስጥ ያለው ርቀት እንደ ሰማይና ምድር ያለው ርቀት ሆኖ ነው፡፡ ከዚያም እሱ ጠየቀ፣ ‹ከዚያ በላይ ያለውን ታውቃላችሁን?› በማለት እነሱም በመልሳቸው አላህና መልእክተኛው የተሻለ ያውቃሉ በማለት መለሱ፣ እሱም ‹ከዚያ በላይ ያለው ዙፋኑ ነው በዙፋኑና በሰባተኛው ሰማይ መካከል ያለው ርቀትም በእያንዳንዱ ጥንድ ሰማያት ያለውን ርቀት ያህል ነው፡፡› በማለት መለሰ፡፡ ከዚያም ጠየቀ፣ ‹ከእናንተ በታችስ ምን እንዳለ ታውቃላችሁን?› በመልሳቸውም አላህና መልእክተኛው (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ያውቃሉ አሉ፡፡ እሱም መለሰ ‹መሬት ናት› በማለት፡፡ ከዚያም ጠየቀ ‹ከዚያ በታች ምን እንዳለ ታውቃላችሁን?› በመልሳቸውም አላህና መልእክተኛው (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ያውቃሉ አሉ፡፡ እሱም ‹ከእሱ በታች ሌላ መሬት አለ በመካከላቸውም የአምስት መቶ ዓመታት ጉዞ ያህል ርቀት አለ› የሰባት መሬቶችን እና በጥንዶቹም መካከል ያለውን የጉዞ ርቀት እስኪቆጥር ድረስ እንደዚያ በማለት ቀጠለ፡፡ ከዚያም በመቀጠል እንዲህ አለ ‹የመሐመድ ነፍስ በተያዘበችበት በእሱ ወደ ታችኛው መሬት ገመድን ብትጥሉ ከአላህ እውቀት አያመልጥም› ከዚያም የሚከተለውን ቃል አስታወሰ (ቀራ) (ማለትም በመገለጥ ተናገረ) ‹እሱ የመጀመሪያውና የመጨረሻው ነው የውጭውና የውስጡ ነው እሱ ሁሉንም አዋቂ ነው› (ቲርሚድሂ እንደተነተነው የአላህ መልእክተኛ የተናገረው የዚህ ጥቅስ ቃል የሚያመለክተው በአላህ እውቀት፣ ኃይልና ሥ
👍1
ምድር ላይ ያሉት ነገሮች እንደ ውሃ ያሉት ሰማያት ከተፈጠሩ በኋላ እንደተፈጠሩ ያረጋግጣል፡
‹ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡ ከፍታዋን አጓነ አስተካከላትም፡፡ ሌሊቷንም አጨለመ ቀንዋን ገለጸ፡፡ ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡ ውሃንና ግጦሿን ከርሱ አወጣ፡፡ ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡ ለናንተና ለእንስሶቻችሁ መጠቀሚያም ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)› 79.27-33፡፡
አል-ታባሪ ‹ባኣ-ዳ› ስለሚለው ቃል የሚከተለውን ጽፏል፡ አንድ ሰው እንዲህ ሊል ይችላል፡ እናንተ እንደምታስተውሉት ብዙ ተንታኞች የእግዚአብሔርን ቃል አስተውለውታል፡፡ ‹ከዚያ በኋላ የዘረጋው ምድርን ነው› ማለትም ‹በአንድ ጊዜ ነው የዘረጋት› ‹ይህም ‹ባኣ-ዳ›፣ ‹በኋላ› ለሚለው መስተዓምር ማለትም ‹ማ-ኣ› ‹አንድ ላይ (በአንድ ጊዜ)› የሚል ነው በማለት ነው፡፡ አሁን ለዓረፍተ ነገራችሁ ትክክለኛነት ማለትም እዚህ ጋ ላለን ‹በኋላ› ለሚለው ትርጉም ያም ‹በፊት› ከሚለው ተቃራኒ ቃል ይልቅ ያላችሁ ማስረጃ ምንድነው? ለዚህም የሚሆነው መልስ በአረብኛ አነጋገር ውስጥ ‹በኋላ› የሚለው ቃል ትርጉም ከዚህም በፊት እንደተናገርነው የ ‹አስቀድሞ› ወይንም ‹የ በፊት› የሚለው ቃል ተቃራኒ ነው እንጂ ‹በአንድ ላይ› ወይንም በአንድ ወቅት የሚል ትርጉም አይደለም፡፡ እንግዲህ አሁን የቃላት ትርጉሞች ተግባራዊነትን ስንመለከት ከሁሉ በላይ ቋንቋውን በሚያውቁት ተናጋሪዎች ዘንድ ነው የሚታወቀው እንጂ በሌሎች አይደለም፡፡ (Ibid., p. 216;)
የቅርቡ የሙስሊም ተርጓሚ አብዱላህ ዩሱፍ አሊ በቁርዓን 79.30 ላይ ያለውን ‹ከዚህ በኋላ› የሚለውን ቃል ማለትም ‹ባኣ"ዳ› ሲተረጉም፤ የተረጎመው ‹ከዚህም በላይ› ብሎ ሲሆን በትህትና የተቀበለው ‹ከዚህም በላይ› ወይንም በጣም ጥሬ በሆነ መልኩ ‹ከዚያም በኋላ› ማለት ነው ብሎ ነው፡፡ See n. 4475 to xli. 11. (Ali, footnote 5937)፡፡
‹ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡ ከፍታዋን አጓነ አስተካከላትም፡፡ ሌሊቷንም አጨለመ ቀንዋን ገለጸ፡፡ ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡ ውሃንና ግጦሿን ከርሱ አወጣ፡፡ ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡ ለናንተና ለእንስሶቻችሁ መጠቀሚያም ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)› 79.27-33፡፡
አል-ታባሪ ‹ባኣ-ዳ› ስለሚለው ቃል የሚከተለውን ጽፏል፡ አንድ ሰው እንዲህ ሊል ይችላል፡ እናንተ እንደምታስተውሉት ብዙ ተንታኞች የእግዚአብሔርን ቃል አስተውለውታል፡፡ ‹ከዚያ በኋላ የዘረጋው ምድርን ነው› ማለትም ‹በአንድ ጊዜ ነው የዘረጋት› ‹ይህም ‹ባኣ-ዳ›፣ ‹በኋላ› ለሚለው መስተዓምር ማለትም ‹ማ-ኣ› ‹አንድ ላይ (በአንድ ጊዜ)› የሚል ነው በማለት ነው፡፡ አሁን ለዓረፍተ ነገራችሁ ትክክለኛነት ማለትም እዚህ ጋ ላለን ‹በኋላ› ለሚለው ትርጉም ያም ‹በፊት› ከሚለው ተቃራኒ ቃል ይልቅ ያላችሁ ማስረጃ ምንድነው? ለዚህም የሚሆነው መልስ በአረብኛ አነጋገር ውስጥ ‹በኋላ› የሚለው ቃል ትርጉም ከዚህም በፊት እንደተናገርነው የ ‹አስቀድሞ› ወይንም ‹የ በፊት› የሚለው ቃል ተቃራኒ ነው እንጂ ‹በአንድ ላይ› ወይንም በአንድ ወቅት የሚል ትርጉም አይደለም፡፡ እንግዲህ አሁን የቃላት ትርጉሞች ተግባራዊነትን ስንመለከት ከሁሉ በላይ ቋንቋውን በሚያውቁት ተናጋሪዎች ዘንድ ነው የሚታወቀው እንጂ በሌሎች አይደለም፡፡ (Ibid., p. 216;)
የቅርቡ የሙስሊም ተርጓሚ አብዱላህ ዩሱፍ አሊ በቁርዓን 79.30 ላይ ያለውን ‹ከዚህ በኋላ› የሚለውን ቃል ማለትም ‹ባኣ"ዳ› ሲተረጉም፤ የተረጎመው ‹ከዚህም በላይ› ብሎ ሲሆን በትህትና የተቀበለው ‹ከዚህም በላይ› ወይንም በጣም ጥሬ በሆነ መልኩ ‹ከዚያም በኋላ› ማለት ነው ብሎ ነው፡፡ See n. 4475 to xli. 11. (Ali, footnote 5937)፡፡
ልጣን ወዴትም እንደሚወርድ ነው ይህም እሱ በዙፋኑ ላይ እያለ ማለት ነው፣ እሱም በመጽሐፉ ላይ እንደገለፀው ማለት ነው) Ahmad and Tirmidhi transmitted it. (Al-Tirmidhi, Number 1513- taken from the ALIM CD-ROM Version)፡፡
የሙስሊም ተንታኞች በተጨማሪ ማስረጃ የሚያረጋግጡት መሐመድ በስህተት ያምን የነበረው ይህንን እንደነበረ ነው፡፡ እንዲያውም በተጨማሪም የሚናገሩት መሬትም ጠፍጣፋ (ዝርግ) እንደሆነች (ያምን እንደነበረ) ነው፡፡ አንዳንዶቹም ተንታኞች የሚከተሉት ናቸው፡፡
አል-ታባሪ
በመሐመድ ቢ. ሳሀል ቢ. አስካር-ኢስማኢል ቢ. አብድ አል-ካሪም-ዋሂብ፣ አንዳንድ ግርማዊነቱ ተጠቅሰዋል (እነዚህም እንደሚከተለው ተደርገው ተገልፀዋል)፡ ሰማያት እና ምድር እንዲሁም ባህሮች በ ‹ሂካል› ውስጥ ናቸው፣ ሂካል ደግሞ በእግሩ መረገጫ ስር ነው፡፡ የእግዚአብሔር እግሮች ያሉት በእግሩ መረገጫ ላይ ነው፡፡ እሱም የእግሩን መረገጫ ተሸክሟል፡፡ እሱም በእግሩ ላይ ልክ እንደ ሰንደል ጫማ ነው የሆነው፡፡ ዋሂብም ሂካል - ምንድነው? በማለት በጠየቀ ጊዜ፣ እሱም የመለሰው ‹በሰማያት ላይ ያለ አንድ ነገር ነው እሱም ምድርንና ባህሮችን የሚከብብ እና ድንኳን እንደሚታሰርበት ዓይነት ገመድ ነው በማለት መለሰ፡፡› እንደገናም ዋሂብ ምድር ከምን እንደተሰራች በጠየቀ ጊዜ እሱም የመለሰው ‹እነሱም ሰባት ምድሮች ናቸው እነሱም ዝርግና ደሴቶች ናቸው፡ በማለት መለሰ፡፡ በእያንዳንዱ ሁለት መሬት መካከል ባህር አለ፡፡ ሁሉም በሚከባቸው ባህር ተከበዋል እናም ሂካሉ ደግሞ ከባህሩ ጀርባ ነው ያለው፡፡› በማለት መለሰ፡፡ (History of Al-Tabari-General Introduction and From the Creation to the Flood, translated by Franz Rosenthal [State University of New York Press (SUNY), Albany 1989], Volume 1, pp. 207-208;).
ኢብን ካቲር
‹በምድርና በሚመስሉት› ማለት እሱ ሰባት ምድሮችን ፈጥሯል ማለት ነው፡፡ በሁለቱ ሳሂሆች የሚከተለውን የሚገልፅ ሐዲት አለ፡፡
(የአንድን ሰው መሬት ያላግባብ የሚወስድ ማንም ቢሆን ስንዝርም የምታክልን መሬትም እንኳን ቢሆን ከዚያም እሱ በአንገቱ ላይ ተጠምጥሞ እስከ ሰባተኛው መሬት ድረስ ይወርዳል)
በሳሂህ አል-ቡካሪ ቃሉ እንደሚከተለው ነው፡- (እሱ ወደ መሬቶቹ ውስጥ ይሰጥማል)
በመጽሐፌ መጀመሪያ ላይ አል-ቢዳያህ ዋን-ኒሃያህ፣ የዚህን ሐዲት የተለያዩ ትረካዎች ጠቅሻለሁ ይህም የምድርን አፈጣጠር ታሪክ በተረክሁበት ጊዜ ነው፡፡ ምስጋናም ክብርም ሁሉ ለአላህ ነው፡፡
ይህ ሐዲት ሰባቱን ክፍለ ዓለማት ማለቱ ነው በማለት የሚያብራሩት እነዚያ የማያሳምንን ገለጣና የቁርዓንን እና የሐዲትን ቃላት (ፊደላት) የሚፃረርንና እንዲሁም ማስረጃ የሌለውን ነገር አምጥተዋል፡፡ (Tafsir Ibn Kathir (Abridged) Volume 10 (Surat At-Tagabun to the end of the Qur’an), abridged by a group of scholars under the supervision of Shaykh Safiur-Rahman Al-Mubarakpuri [Darussalam Publishers & Distributors, Riyadh, Houston, New York, London, Lahore; first edition, September 2000], pp. 55-56: http://tafsir.com/default.asp?sid=65&tid=54300;)
3. የፀሐይ ምህዋር
ቁርዓንና የመሐመድ ሱናዎች የሚያስተምሩት ፀሐይ ወደምትሰግድበትና እንደገና ለመመለስ ፈቃድ ወደምታገኝበት እስከ አላህ ዙፋን ድረስ እንደምትጓዝ ነው፡፡
‹ፀሐይም ለእርሷ ወደ ኾነው መርጊያ ትሮጣለች፣ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አምላክ ውሳኔ ነው› 36.38፡፡
በአቡ ዳር የተነገረው እንደሚከተለው ነው፡- ነቢዩ ፀሐይ በምትጠልቅበት ሰዓት የሚከተለውን ጠየቀኝ ‹ፀሐይ ወዴት እንደምትሄድ ታውቃለህን (በፀሐይ መጥለቂያ ጊዜ)?› እኔም እንደሚከተለው በማለት መለስኩኝ፡ ‹አላህና ሐዋርያው የተሻለ ያውቃሉ›፡፡ እሱም መለሰ ‹ፀሐይ ዙፋኑ ስር ደርሳ እስከምትሰግድ ድረስ እና እንደገናም ለመውጣት ፈቃድ እስከምታገኝ ድረስ ትጓዛለች ነገር ግን (ጊዜ ደግሞ ይመጣል) አጎንብሳ የምትሰግድበት እና ተቀባይነት (ፈቃድ) የማታገኝበት ሰዓት ይመጣል እና ያኔ እንደገና የምታደርገውን እንድታደርግ ፈቃድ የምትጠይቅበት እና የምትከለከልበት ጊዜ ይመጣል ያኔ ወደ መጣችበት እንድትመለስ ትታዘዛለች እናም መውጣቷን በምዕራብም ታደርጋለች፡፡ ይህ ደግሞ የአላህ ዓረፍተ ነገር ትርጉም ነው ‹ፀሐይ የምታደርገውን ጉዞ የምታደርገው በየተወሰነ ጊዜ ነው (ይህም የተደነገገ ነው)፡፡ ይህም የአላህ፣ በኃይል የተከበረው፣ ሁሉን ዐዋቂው (ነገር) ነው› 36.38፡፡ (Sahih al-Bukhari, Volume 4, Book 54, Number421:http://www.usc.edu/dept/MSA/fundamentals/hadithsunnah/bukhari/054.sbt.html#004.054.42)
4. ቁርዓን በተጨማሪ የሚናገረው ነገር የከዋክብትመኖር አንዱ ዓላማ በሰይጣናትና በጂኒዎች ላይእንዲወረወሩ ነው፡፡
‹ቅርቢቱን ሰማይም በእርግጥ በመብራቶች (በከዋክብት) አጌጥናት ለሰይጣናትም መቀጥቀጫዎች አደረግናት፡፡ ለነርሱም (ለሰይጣኖች) የእሳትን ቅጣት አዘጋጀን› 67.5፡፡ ‹እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አስጌጥናት፡፡ አመጠኛም ከኾነ ሰይጣን ሁሉ መጠበቅን ጠበቅናት፡፡ ወደላይኛው ሰራዊት አያዳምጡም ከየወገኑም ሁሉ ችቦ ይጣልባቸዋል› 37.6-8፡፡ ‹በሰማይም ላይ ቡርጆችን በእርግጥ አድርገናል ለተመልካቾችም (በከዋክብት) አጊጠናታል፡፡ ከተባረረ ሰይጣንም ሁሉ ጠብቀናታል፡፡ ግን (ወሬ) መስማትን የሚሰርቅ ወዲያውኑ አብሪ ችቦ ይከተለዋል፡፡ (ያቃጥለዋል) 15.16-18፡፡ ‹የጋኔንና የሰው ጭፍሮች ሆይ ከሰማያትና ከምድር ቀበሌዎች መውጣትን ብትችሉ ውጡ በስልጣን እንጅ አትወጡም፡፡ (ግን ስልጣን የላችሁም)፡፡ ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? በሁለታችሁም ላይ ከእሳት ነበልባል ጭስም ይላክባችኋል (ሁለታችሁም) አትረዱምም፡፡› 55.33-35፡፡
አንድ አቡ ካታዳ የሚባል ሙስሊም ስለዚህ የሚከተለውን ተናግሯል፡- ‹የእነዚህ ከዋክብት አፈጣጠር ለሦስት ዓላማዎች ነው ማለትም ቀረብ ያለውን ሰማይ ለማስዋብ፣ ሰይጣናትን የሚመቱ ሚሳይሎች ለመሆን፣ እና ተጓዦችን የሚመሩ ምልክቶች ለመሆን ነው፡፡ ስለዚህም ማንም ሰው ከዚህ የተለየ ትርጉምን ለማምጣት ቢሞክር ተሳሳቷል እንዲሁም ደግሞ ጥረቱን ያባክናል እራሱንም ሊያውቀው ከሚችለው የእውቀት ችሎታ በላይ ያስቸግራል› (Dr. Muhammad Taq-i-ud-Din Al-Hillai, Ph.D. [Berlin] & Dr. Muhammad Muhsin Khan, Interpretation of the Meaning of the Noble Quran, pp. 214, 394-395;)
መሐመድ ሰይጣን ቁሳዊ ነገር እንደሆነ የሚያምን ለመሆኑ በጣም ግልጥ ነው ከዚህም በተጨማሪ ሰይጣን በሰው ላይና (በሰው) ውስጥም እንኳን ሽንቱን እንደሚሸናም ያምናል፡፡
በአብዱላ የተነገረው እንደሚከተለው ነው፡- በነቢዩ (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ፊት ስለ አንድ ሰው ተጠቅሶ ነበር እናም ስለእሱ ሲነገር የነበረው ሰውየው እስከ ማለዳ ድረስ ተኝቶ ነበር፣ ለጠዋትም ፀሎት አልተ
የሙስሊም ተንታኞች በተጨማሪ ማስረጃ የሚያረጋግጡት መሐመድ በስህተት ያምን የነበረው ይህንን እንደነበረ ነው፡፡ እንዲያውም በተጨማሪም የሚናገሩት መሬትም ጠፍጣፋ (ዝርግ) እንደሆነች (ያምን እንደነበረ) ነው፡፡ አንዳንዶቹም ተንታኞች የሚከተሉት ናቸው፡፡
አል-ታባሪ
በመሐመድ ቢ. ሳሀል ቢ. አስካር-ኢስማኢል ቢ. አብድ አል-ካሪም-ዋሂብ፣ አንዳንድ ግርማዊነቱ ተጠቅሰዋል (እነዚህም እንደሚከተለው ተደርገው ተገልፀዋል)፡ ሰማያት እና ምድር እንዲሁም ባህሮች በ ‹ሂካል› ውስጥ ናቸው፣ ሂካል ደግሞ በእግሩ መረገጫ ስር ነው፡፡ የእግዚአብሔር እግሮች ያሉት በእግሩ መረገጫ ላይ ነው፡፡ እሱም የእግሩን መረገጫ ተሸክሟል፡፡ እሱም በእግሩ ላይ ልክ እንደ ሰንደል ጫማ ነው የሆነው፡፡ ዋሂብም ሂካል - ምንድነው? በማለት በጠየቀ ጊዜ፣ እሱም የመለሰው ‹በሰማያት ላይ ያለ አንድ ነገር ነው እሱም ምድርንና ባህሮችን የሚከብብ እና ድንኳን እንደሚታሰርበት ዓይነት ገመድ ነው በማለት መለሰ፡፡› እንደገናም ዋሂብ ምድር ከምን እንደተሰራች በጠየቀ ጊዜ እሱም የመለሰው ‹እነሱም ሰባት ምድሮች ናቸው እነሱም ዝርግና ደሴቶች ናቸው፡ በማለት መለሰ፡፡ በእያንዳንዱ ሁለት መሬት መካከል ባህር አለ፡፡ ሁሉም በሚከባቸው ባህር ተከበዋል እናም ሂካሉ ደግሞ ከባህሩ ጀርባ ነው ያለው፡፡› በማለት መለሰ፡፡ (History of Al-Tabari-General Introduction and From the Creation to the Flood, translated by Franz Rosenthal [State University of New York Press (SUNY), Albany 1989], Volume 1, pp. 207-208;).
ኢብን ካቲር
‹በምድርና በሚመስሉት› ማለት እሱ ሰባት ምድሮችን ፈጥሯል ማለት ነው፡፡ በሁለቱ ሳሂሆች የሚከተለውን የሚገልፅ ሐዲት አለ፡፡
(የአንድን ሰው መሬት ያላግባብ የሚወስድ ማንም ቢሆን ስንዝርም የምታክልን መሬትም እንኳን ቢሆን ከዚያም እሱ በአንገቱ ላይ ተጠምጥሞ እስከ ሰባተኛው መሬት ድረስ ይወርዳል)
በሳሂህ አል-ቡካሪ ቃሉ እንደሚከተለው ነው፡- (እሱ ወደ መሬቶቹ ውስጥ ይሰጥማል)
በመጽሐፌ መጀመሪያ ላይ አል-ቢዳያህ ዋን-ኒሃያህ፣ የዚህን ሐዲት የተለያዩ ትረካዎች ጠቅሻለሁ ይህም የምድርን አፈጣጠር ታሪክ በተረክሁበት ጊዜ ነው፡፡ ምስጋናም ክብርም ሁሉ ለአላህ ነው፡፡
ይህ ሐዲት ሰባቱን ክፍለ ዓለማት ማለቱ ነው በማለት የሚያብራሩት እነዚያ የማያሳምንን ገለጣና የቁርዓንን እና የሐዲትን ቃላት (ፊደላት) የሚፃረርንና እንዲሁም ማስረጃ የሌለውን ነገር አምጥተዋል፡፡ (Tafsir Ibn Kathir (Abridged) Volume 10 (Surat At-Tagabun to the end of the Qur’an), abridged by a group of scholars under the supervision of Shaykh Safiur-Rahman Al-Mubarakpuri [Darussalam Publishers & Distributors, Riyadh, Houston, New York, London, Lahore; first edition, September 2000], pp. 55-56: http://tafsir.com/default.asp?sid=65&tid=54300;)
3. የፀሐይ ምህዋር
ቁርዓንና የመሐመድ ሱናዎች የሚያስተምሩት ፀሐይ ወደምትሰግድበትና እንደገና ለመመለስ ፈቃድ ወደምታገኝበት እስከ አላህ ዙፋን ድረስ እንደምትጓዝ ነው፡፡
‹ፀሐይም ለእርሷ ወደ ኾነው መርጊያ ትሮጣለች፣ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አምላክ ውሳኔ ነው› 36.38፡፡
በአቡ ዳር የተነገረው እንደሚከተለው ነው፡- ነቢዩ ፀሐይ በምትጠልቅበት ሰዓት የሚከተለውን ጠየቀኝ ‹ፀሐይ ወዴት እንደምትሄድ ታውቃለህን (በፀሐይ መጥለቂያ ጊዜ)?› እኔም እንደሚከተለው በማለት መለስኩኝ፡ ‹አላህና ሐዋርያው የተሻለ ያውቃሉ›፡፡ እሱም መለሰ ‹ፀሐይ ዙፋኑ ስር ደርሳ እስከምትሰግድ ድረስ እና እንደገናም ለመውጣት ፈቃድ እስከምታገኝ ድረስ ትጓዛለች ነገር ግን (ጊዜ ደግሞ ይመጣል) አጎንብሳ የምትሰግድበት እና ተቀባይነት (ፈቃድ) የማታገኝበት ሰዓት ይመጣል እና ያኔ እንደገና የምታደርገውን እንድታደርግ ፈቃድ የምትጠይቅበት እና የምትከለከልበት ጊዜ ይመጣል ያኔ ወደ መጣችበት እንድትመለስ ትታዘዛለች እናም መውጣቷን በምዕራብም ታደርጋለች፡፡ ይህ ደግሞ የአላህ ዓረፍተ ነገር ትርጉም ነው ‹ፀሐይ የምታደርገውን ጉዞ የምታደርገው በየተወሰነ ጊዜ ነው (ይህም የተደነገገ ነው)፡፡ ይህም የአላህ፣ በኃይል የተከበረው፣ ሁሉን ዐዋቂው (ነገር) ነው› 36.38፡፡ (Sahih al-Bukhari, Volume 4, Book 54, Number421:http://www.usc.edu/dept/MSA/fundamentals/hadithsunnah/bukhari/054.sbt.html#004.054.42)
4. ቁርዓን በተጨማሪ የሚናገረው ነገር የከዋክብትመኖር አንዱ ዓላማ በሰይጣናትና በጂኒዎች ላይእንዲወረወሩ ነው፡፡
‹ቅርቢቱን ሰማይም በእርግጥ በመብራቶች (በከዋክብት) አጌጥናት ለሰይጣናትም መቀጥቀጫዎች አደረግናት፡፡ ለነርሱም (ለሰይጣኖች) የእሳትን ቅጣት አዘጋጀን› 67.5፡፡ ‹እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አስጌጥናት፡፡ አመጠኛም ከኾነ ሰይጣን ሁሉ መጠበቅን ጠበቅናት፡፡ ወደላይኛው ሰራዊት አያዳምጡም ከየወገኑም ሁሉ ችቦ ይጣልባቸዋል› 37.6-8፡፡ ‹በሰማይም ላይ ቡርጆችን በእርግጥ አድርገናል ለተመልካቾችም (በከዋክብት) አጊጠናታል፡፡ ከተባረረ ሰይጣንም ሁሉ ጠብቀናታል፡፡ ግን (ወሬ) መስማትን የሚሰርቅ ወዲያውኑ አብሪ ችቦ ይከተለዋል፡፡ (ያቃጥለዋል) 15.16-18፡፡ ‹የጋኔንና የሰው ጭፍሮች ሆይ ከሰማያትና ከምድር ቀበሌዎች መውጣትን ብትችሉ ውጡ በስልጣን እንጅ አትወጡም፡፡ (ግን ስልጣን የላችሁም)፡፡ ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? በሁለታችሁም ላይ ከእሳት ነበልባል ጭስም ይላክባችኋል (ሁለታችሁም) አትረዱምም፡፡› 55.33-35፡፡
አንድ አቡ ካታዳ የሚባል ሙስሊም ስለዚህ የሚከተለውን ተናግሯል፡- ‹የእነዚህ ከዋክብት አፈጣጠር ለሦስት ዓላማዎች ነው ማለትም ቀረብ ያለውን ሰማይ ለማስዋብ፣ ሰይጣናትን የሚመቱ ሚሳይሎች ለመሆን፣ እና ተጓዦችን የሚመሩ ምልክቶች ለመሆን ነው፡፡ ስለዚህም ማንም ሰው ከዚህ የተለየ ትርጉምን ለማምጣት ቢሞክር ተሳሳቷል እንዲሁም ደግሞ ጥረቱን ያባክናል እራሱንም ሊያውቀው ከሚችለው የእውቀት ችሎታ በላይ ያስቸግራል› (Dr. Muhammad Taq-i-ud-Din Al-Hillai, Ph.D. [Berlin] & Dr. Muhammad Muhsin Khan, Interpretation of the Meaning of the Noble Quran, pp. 214, 394-395;)
መሐመድ ሰይጣን ቁሳዊ ነገር እንደሆነ የሚያምን ለመሆኑ በጣም ግልጥ ነው ከዚህም በተጨማሪ ሰይጣን በሰው ላይና (በሰው) ውስጥም እንኳን ሽንቱን እንደሚሸናም ያምናል፡፡
በአብዱላ የተነገረው እንደሚከተለው ነው፡- በነቢዩ (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ፊት ስለ አንድ ሰው ተጠቅሶ ነበር እናም ስለእሱ ሲነገር የነበረው ሰውየው እስከ ማለዳ ድረስ ተኝቶ ነበር፣ ለጠዋትም ፀሎት አልተ
ነሳም ነበር፡፡ ነቢዩም ‹ሰይጣን በጆሮዎቹ ላይ ሸንቶበት ነው› አለ፡፡ Sahih al-Bukhari, Volume 2, Book 21, Number 245- see also Volume 4, Book 54, Number 492:http://www.usc.edu/dept/MSA/fundamentals/hadithsunnah/bukhari/054.sbt.html#004.05.492)
‹አብዱላህ (ቢ ማሱድ) የዘገበው ደግሞ እንደሚከተለው ነው፣ ሌሊቱን በሙሉ እስከ ማለዳ ድረስ ስለተኛ ሰው (ለነቢዩ) ተነግሮት ነበር፡፡ እሱም (ቅዱሱ ነቢይ) የሰጠየው አስተያየት፡ ‹ያም ያ ሰው ሰይጣን በጆሮዎቹ ላይ ሽንቱን የሸናበት ሰው ነው› በማለት ነው፡፡ Sahih Muslim, Book 4, Number 1700:http://www.usc.edu/dept/MSA/fundamentals/hadithsunnah/muslim/004.smt.html#004.1700
5. የትኛው ነው ቀድሞ የመጣው ሰማይ ነው ወይንስምድር?
ቁርዓን ሰማይ ከመፈጠሩ በፊት ምድርና በውስጧ ያለው ሁሉ በመጀመሪያ እንደተፈጠረ ይናገራል፡፡
‹እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለናንተ የፈጠረ ነው፤ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡› 2.29፡፡ ‹በላቸው፡- እናንተ በዚያ ምድርን በሁለት ቀኖች ውስጥ በፈጠረው አምላክ በእርግጥ ትክዳላችሁን? ያ (ይህንን የሠራው) የዓለማት ጌታ ነው፡፡ በርሷም ከበላይዋ የረጉ ጋራዎችን አደረገ በርሷም በረከትን አደረገ በውስጧም ምግቦችን (ካለፉት ሁለት ቀኖች ጋር) በአራት ቀናት ውስጥ ለጠያቂዎች ትክክል ሲኾኑ ወሰነ፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ ለርሷም ለምድርም ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ አላቸው፡፡ ታዛዦች ኾነን መጣን አሉ፡፡ በሁለት ቀኖችም ውስጥ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፡፡ በሰማያቱም ሁሉ ነገሯን አዘጋጀ ቅርቢቱንም ሰማይ በመብራቶች አጌጥን (ከሰይጣናት) መጠበቅንም ጠበቅናት ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው (ጌታ) ውሳኔ ነው፡፡› 41.9-12፡፡
ለመሐመድና ለመጀመሪያ ተከታዮቹ የአረብኛው ቃል ቱማ ማለት ተከታታይ ድርጊት (ቅደም ተከተል ድርጊት) ማለት እንደሆነ የልማድ ማስረጃ ይናገራል ይህም ሰማያት የተፈጠሩት ከምድር በኋላ ነው (የሚል ነው)፡፡
‹አቡ ሁራይራ የዘገበው የአላህ መልእክተኛ አጆቼን ይዞ የሚከተለውን አለ፡ የከበረውና ታላቁ አላህ ቅዳሜ ቀን ሸክላን ፈጠረ፣ እሁድ ቀን ደግሞ ተራራዎችን ፈጠረ፣ ከዚያም ሰኞ ዕለት ዛፎችን፣ ማክሰኞ ቀን ደግሞ ድካም (ስራ) የሚጠይቁትን ነገሮች ፈጠረ፣ ከዚያም እሮብ ደግሞ ብርሃንን ፈጠረ፣ ከዚያም ሐሙስ ቀን እንሰሳት እንዲሰራጩ እና አርብ ከአስር በኋላ የመጨረሻውን ፍጥረት አርብ በመጨረሻው ሰዓት ማለትም በከሰዓት በኋላና በምሽት መካከል አዳምንም (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ደግሞ ፈጠረ›፡፡ (Sahih Muslim, Book 039, Number 6707:http://www.usc.edu/dept/MSA/fundamentals/hadithsunnah/muslim/039.smt.html#039.6707
ይህ የሐዲት ዘገባ የሚያስረዳው የብርሃንን መፈጠር እሮብ እንደሆነ አድርጎ ነው ይህም ከምድርና በውስጧ ካለው ነገር ሁሉ በኋላ (የተፈጠረች) መሆኑ ነው፡፡ ብርሃን የሚያሳየውም ፀሐይን ነው፡፡ እንዲህ ከሆነ ደግሞ ከዘመናዊው የሳይንስ ፅንስ ሐሳብ ጋር ሙሉ ለሙሉ የሚቃረን ነው፣ ምክንያቱም ሳይንስ በዩኒቨርስ አመጣጥ ላይ ከማንኛውም እፀዋት በፊት የፀሐይን መኖር ያስቀምጣልና፡፡
የሚከተለውም ልማዳዊ ዘገባ ከ The History of al-Tabari, Volume 1 - General Introduction and from the Creation to the Flood (translated by Franz Rosenthal, State University of New York Press (SUNY), Albany 1989), pp. 187-193. ላይ ተወስዷል እሱም እንደሚከተለው ይላል፡-
‹እኛ የገለፅነው ከዚያ ጊዜ በፊት ያለው የሌሊትና የቀን ሰዓታት ናቸው ይሁን እንጂ ሰዓታቶቹ በፀሐይና በጨረቃ ክበብ ዲግሪ መሠረት ተለዋዋጭ ነው፡፡ ስለዚህ አሁን ይህ በእንደዚህ እንዳለ በአላህ መልእክተኛ የተነገረን ትክክለኛ የሆነ የልማድ ገለፃ አለን ይህም በሃናደ ቢ. አል-ሳሪ ነው፣ እሱም ያለው ሐዲቶችን ሁሉ አንብቦ (ለአቡ-በከር) አቡ በከር ቢ. አያሽ - አቡ ሳኣድ አል - ባካል - ኢክሪማህ - ኢብን አባስ፡ አይሁዶች ወደ ነቢዩ መጥተው ስለ ሰማይና ምድር አፈጣጠር ጥያቄን ጠየቁት፡፡ እሱም - እግዚአብሔር ምድርን እሁድና ሰኞ ፈጠረ፡፡ ማክሰኞ ደግሞ ተራራዎችንና የያዙትን ጥቅም ፈጠረ፡፡ እሮብ ዕለት ደግሞ ዛፎችን ውሃን ከተሞችንና የሚታረሰውን ባዶውን ምድር ፈጠረ፡፡ እነዚህ አራት ቀናት ናቸው፡፡ እሱም ቁርዓንን በመጥቀስ ቀጠለ ‹በእርግጥ እናንተ ምድርን በሁለት ቀናት ውስጥ በፈጠረው እና ሌሎችንም እንደሱ ያሉትን ባስቀመጠው አታምኑምን? እሱም የዓለማት ጌታ ነው፡፡ እሱም በጣም ጥብቅ እንዲሆን አድርጎ ሰራው (ተራራዎችን) በላያቸው ላይ አድርጎ ከዚያም ባረከው እና የሚሰጠውን የምግብ መጠን እንዲይዝ አደረገው፣ ይህም የሆነው ሁሉ በአራት ቀናት ውስጥ ነው እኩል ለሚጠይቁት ሁሉ› - ለእነሱ - ሐሙስ ቀን ሰማይን ፈጠረ፡፡ አርብ ደግሞ ከዋክብትን ፀሐይን፣ ጨረቃን እና መላእክትን ፈጠረ ይህም ሦስት ሰዓት እስከሚቀር ድረስ ነው፡፡ በነዚህ ሦስት ሰዓታት መጀመሪያ የሰውን ሕይወት ሁኔታዎች ፈጠረ፣ እኛ እንድንኖርና እንድንሞት፡፡ በሁለተኛው ሰዓት ውስጥ ደግሞ ለሰው ልጅ ጠቃሚ በሆነው ነገር ሁሉ ላይ ችግርን (ጉዳትን) ጣለበት፡፡ በሦስተኛው ሰዓት ደግሞ አዳምን ፈጠረና በፓራዳይዝ እንዲኖር አደረገው፡፡ ከዚያም ኢብሊስን (ሰይጣንን) በአዳም ፊት እንዲሰግድ አዘዘው ከዚያም በሰዓቱ መጨረሻ ላይ አዳምን ከፓራዳይዝ ውስጥ አስወጣው፡፡ አይሁዶችም፣ ‹ከዚያስ - ምን መሐመድ?› ብለው በጠየቁት ጊዜ እሱም፡ ‹ከዚያም እሱ በዙፋኑ ላይ ቀጥ ብሎ ተቀመጠ› አላቸው፡፡ ከዚያም አይሁዶቹ፣ ጨርሰህ ከሆነ ትክክል ነህ አሉና፣ ቀጥለውም እነሱ ‹ከዚያም አረፈ› ከሚል ጋር ብለው አሉ፡፡ በዚህም ነቢዩ በጣም ተናደደ እና የሚከተለው መገለጥ ተገለጠለት፡ ‹እኛ ሰማይንና ምድርን እንዲሁም በመካከላቸው ያለውን ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ ፈጠርን ድካም ግን አልነካንም› አለና፤ ‹ስለዚህም ለምትናገሩት ነገር ሁሉ ትዕግስት ይኑራችሁ› አለ፡፡
እናም
‹በአል-ሙታና - አል ሃጃጅ - ሐማድ - አታ ቢ. አል-ሳኢብ አክሪማ አባባል፡ አይሁዶች ነቢዩን ጠየቁት፡ እሁድስ? በማለት የእግዚአብሔርም መልእክተኛ መለሰ፡ በእሱም እግዚአብሔር ምድርን ፈጠረና አስፋፋት አለ፡፡ ስለ ሰኞም ጠየቁት እሱም ሲመለስ፡ በእሱም አዳምን ፈጠረ አላቸው፡፡ ስለ ማክሰኞም ጠየቁት እሱም መልሶ፡ በእሱም ተራራዎችን ውሃን እና ወዘ.ተ. ፈጠረ አላቸው፡፡ ስለ እሮብም ጠየቁት እሱም መልሶ፡ ምግብ አለ፡፡ ስለ ሐሙስም ጠየቁት፡ እሱም መልሶ ሰማያትን ፈጠረ አላቸው፡፡ እነሱም ስለ አርብ ጠየቁት እሱም መልሶ፡ እግዚአብሔር ቀንንና ሌሊትን ፈጠረ አላቸው፡፡ ስለ ቅዳሜም ጠየቁትና እግዚአብሔር በእሱ አረፈ አሉት፣ እሱም ጮክ ብሎ እግዚአብሔር ይመስገን! አለ ከዚያም እግዚአብሔር ‹እኛ ሰማይንና ምድርን እና በመካከላቸውም ያለውን በስድስት ቀናት ውስጥ ፈጠርን እና ምንም ድካም አላየንም› የሚለው መገለጥ መጣለት፡፡
ነገር ግን የሚከተለው የቁርዓን ቁጥር ከዚህ በላይ ያለውን ዓረፍተ ነገር በመቃረን በ
‹አብዱላህ (ቢ ማሱድ) የዘገበው ደግሞ እንደሚከተለው ነው፣ ሌሊቱን በሙሉ እስከ ማለዳ ድረስ ስለተኛ ሰው (ለነቢዩ) ተነግሮት ነበር፡፡ እሱም (ቅዱሱ ነቢይ) የሰጠየው አስተያየት፡ ‹ያም ያ ሰው ሰይጣን በጆሮዎቹ ላይ ሽንቱን የሸናበት ሰው ነው› በማለት ነው፡፡ Sahih Muslim, Book 4, Number 1700:http://www.usc.edu/dept/MSA/fundamentals/hadithsunnah/muslim/004.smt.html#004.1700
5. የትኛው ነው ቀድሞ የመጣው ሰማይ ነው ወይንስምድር?
ቁርዓን ሰማይ ከመፈጠሩ በፊት ምድርና በውስጧ ያለው ሁሉ በመጀመሪያ እንደተፈጠረ ይናገራል፡፡
‹እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለናንተ የፈጠረ ነው፤ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡› 2.29፡፡ ‹በላቸው፡- እናንተ በዚያ ምድርን በሁለት ቀኖች ውስጥ በፈጠረው አምላክ በእርግጥ ትክዳላችሁን? ያ (ይህንን የሠራው) የዓለማት ጌታ ነው፡፡ በርሷም ከበላይዋ የረጉ ጋራዎችን አደረገ በርሷም በረከትን አደረገ በውስጧም ምግቦችን (ካለፉት ሁለት ቀኖች ጋር) በአራት ቀናት ውስጥ ለጠያቂዎች ትክክል ሲኾኑ ወሰነ፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ ለርሷም ለምድርም ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ አላቸው፡፡ ታዛዦች ኾነን መጣን አሉ፡፡ በሁለት ቀኖችም ውስጥ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፡፡ በሰማያቱም ሁሉ ነገሯን አዘጋጀ ቅርቢቱንም ሰማይ በመብራቶች አጌጥን (ከሰይጣናት) መጠበቅንም ጠበቅናት ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው (ጌታ) ውሳኔ ነው፡፡› 41.9-12፡፡
ለመሐመድና ለመጀመሪያ ተከታዮቹ የአረብኛው ቃል ቱማ ማለት ተከታታይ ድርጊት (ቅደም ተከተል ድርጊት) ማለት እንደሆነ የልማድ ማስረጃ ይናገራል ይህም ሰማያት የተፈጠሩት ከምድር በኋላ ነው (የሚል ነው)፡፡
‹አቡ ሁራይራ የዘገበው የአላህ መልእክተኛ አጆቼን ይዞ የሚከተለውን አለ፡ የከበረውና ታላቁ አላህ ቅዳሜ ቀን ሸክላን ፈጠረ፣ እሁድ ቀን ደግሞ ተራራዎችን ፈጠረ፣ ከዚያም ሰኞ ዕለት ዛፎችን፣ ማክሰኞ ቀን ደግሞ ድካም (ስራ) የሚጠይቁትን ነገሮች ፈጠረ፣ ከዚያም እሮብ ደግሞ ብርሃንን ፈጠረ፣ ከዚያም ሐሙስ ቀን እንሰሳት እንዲሰራጩ እና አርብ ከአስር በኋላ የመጨረሻውን ፍጥረት አርብ በመጨረሻው ሰዓት ማለትም በከሰዓት በኋላና በምሽት መካከል አዳምንም (ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) ደግሞ ፈጠረ›፡፡ (Sahih Muslim, Book 039, Number 6707:http://www.usc.edu/dept/MSA/fundamentals/hadithsunnah/muslim/039.smt.html#039.6707
ይህ የሐዲት ዘገባ የሚያስረዳው የብርሃንን መፈጠር እሮብ እንደሆነ አድርጎ ነው ይህም ከምድርና በውስጧ ካለው ነገር ሁሉ በኋላ (የተፈጠረች) መሆኑ ነው፡፡ ብርሃን የሚያሳየውም ፀሐይን ነው፡፡ እንዲህ ከሆነ ደግሞ ከዘመናዊው የሳይንስ ፅንስ ሐሳብ ጋር ሙሉ ለሙሉ የሚቃረን ነው፣ ምክንያቱም ሳይንስ በዩኒቨርስ አመጣጥ ላይ ከማንኛውም እፀዋት በፊት የፀሐይን መኖር ያስቀምጣልና፡፡
የሚከተለውም ልማዳዊ ዘገባ ከ The History of al-Tabari, Volume 1 - General Introduction and from the Creation to the Flood (translated by Franz Rosenthal, State University of New York Press (SUNY), Albany 1989), pp. 187-193. ላይ ተወስዷል እሱም እንደሚከተለው ይላል፡-
‹እኛ የገለፅነው ከዚያ ጊዜ በፊት ያለው የሌሊትና የቀን ሰዓታት ናቸው ይሁን እንጂ ሰዓታቶቹ በፀሐይና በጨረቃ ክበብ ዲግሪ መሠረት ተለዋዋጭ ነው፡፡ ስለዚህ አሁን ይህ በእንደዚህ እንዳለ በአላህ መልእክተኛ የተነገረን ትክክለኛ የሆነ የልማድ ገለፃ አለን ይህም በሃናደ ቢ. አል-ሳሪ ነው፣ እሱም ያለው ሐዲቶችን ሁሉ አንብቦ (ለአቡ-በከር) አቡ በከር ቢ. አያሽ - አቡ ሳኣድ አል - ባካል - ኢክሪማህ - ኢብን አባስ፡ አይሁዶች ወደ ነቢዩ መጥተው ስለ ሰማይና ምድር አፈጣጠር ጥያቄን ጠየቁት፡፡ እሱም - እግዚአብሔር ምድርን እሁድና ሰኞ ፈጠረ፡፡ ማክሰኞ ደግሞ ተራራዎችንና የያዙትን ጥቅም ፈጠረ፡፡ እሮብ ዕለት ደግሞ ዛፎችን ውሃን ከተሞችንና የሚታረሰውን ባዶውን ምድር ፈጠረ፡፡ እነዚህ አራት ቀናት ናቸው፡፡ እሱም ቁርዓንን በመጥቀስ ቀጠለ ‹በእርግጥ እናንተ ምድርን በሁለት ቀናት ውስጥ በፈጠረው እና ሌሎችንም እንደሱ ያሉትን ባስቀመጠው አታምኑምን? እሱም የዓለማት ጌታ ነው፡፡ እሱም በጣም ጥብቅ እንዲሆን አድርጎ ሰራው (ተራራዎችን) በላያቸው ላይ አድርጎ ከዚያም ባረከው እና የሚሰጠውን የምግብ መጠን እንዲይዝ አደረገው፣ ይህም የሆነው ሁሉ በአራት ቀናት ውስጥ ነው እኩል ለሚጠይቁት ሁሉ› - ለእነሱ - ሐሙስ ቀን ሰማይን ፈጠረ፡፡ አርብ ደግሞ ከዋክብትን ፀሐይን፣ ጨረቃን እና መላእክትን ፈጠረ ይህም ሦስት ሰዓት እስከሚቀር ድረስ ነው፡፡ በነዚህ ሦስት ሰዓታት መጀመሪያ የሰውን ሕይወት ሁኔታዎች ፈጠረ፣ እኛ እንድንኖርና እንድንሞት፡፡ በሁለተኛው ሰዓት ውስጥ ደግሞ ለሰው ልጅ ጠቃሚ በሆነው ነገር ሁሉ ላይ ችግርን (ጉዳትን) ጣለበት፡፡ በሦስተኛው ሰዓት ደግሞ አዳምን ፈጠረና በፓራዳይዝ እንዲኖር አደረገው፡፡ ከዚያም ኢብሊስን (ሰይጣንን) በአዳም ፊት እንዲሰግድ አዘዘው ከዚያም በሰዓቱ መጨረሻ ላይ አዳምን ከፓራዳይዝ ውስጥ አስወጣው፡፡ አይሁዶችም፣ ‹ከዚያስ - ምን መሐመድ?› ብለው በጠየቁት ጊዜ እሱም፡ ‹ከዚያም እሱ በዙፋኑ ላይ ቀጥ ብሎ ተቀመጠ› አላቸው፡፡ ከዚያም አይሁዶቹ፣ ጨርሰህ ከሆነ ትክክል ነህ አሉና፣ ቀጥለውም እነሱ ‹ከዚያም አረፈ› ከሚል ጋር ብለው አሉ፡፡ በዚህም ነቢዩ በጣም ተናደደ እና የሚከተለው መገለጥ ተገለጠለት፡ ‹እኛ ሰማይንና ምድርን እንዲሁም በመካከላቸው ያለውን ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ ፈጠርን ድካም ግን አልነካንም› አለና፤ ‹ስለዚህም ለምትናገሩት ነገር ሁሉ ትዕግስት ይኑራችሁ› አለ፡፡
እናም
‹በአል-ሙታና - አል ሃጃጅ - ሐማድ - አታ ቢ. አል-ሳኢብ አክሪማ አባባል፡ አይሁዶች ነቢዩን ጠየቁት፡ እሁድስ? በማለት የእግዚአብሔርም መልእክተኛ መለሰ፡ በእሱም እግዚአብሔር ምድርን ፈጠረና አስፋፋት አለ፡፡ ስለ ሰኞም ጠየቁት እሱም ሲመለስ፡ በእሱም አዳምን ፈጠረ አላቸው፡፡ ስለ ማክሰኞም ጠየቁት እሱም መልሶ፡ በእሱም ተራራዎችን ውሃን እና ወዘ.ተ. ፈጠረ አላቸው፡፡ ስለ እሮብም ጠየቁት እሱም መልሶ፡ ምግብ አለ፡፡ ስለ ሐሙስም ጠየቁት፡ እሱም መልሶ ሰማያትን ፈጠረ አላቸው፡፡ እነሱም ስለ አርብ ጠየቁት እሱም መልሶ፡ እግዚአብሔር ቀንንና ሌሊትን ፈጠረ አላቸው፡፡ ስለ ቅዳሜም ጠየቁትና እግዚአብሔር በእሱ አረፈ አሉት፣ እሱም ጮክ ብሎ እግዚአብሔር ይመስገን! አለ ከዚያም እግዚአብሔር ‹እኛ ሰማይንና ምድርን እና በመካከላቸውም ያለውን በስድስት ቀናት ውስጥ ፈጠርን እና ምንም ድካም አላየንም› የሚለው መገለጥ መጣለት፡፡
ነገር ግን የሚከተለው የቁርዓን ቁጥር ከዚህ በላይ ያለውን ዓረፍተ ነገር በመቃረን በ
በላይ ያለውን ዓረፍተ ነገር በመቃረን በምድር ላይ ያሉት ነገሮች እንደ ውሃ ያሉት ሰማያት ከተፈጠሩ በኋላ እንደተፈጠሩ ያረጋግጣል፡
‹ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡ ከፍታዋን አጓነ አስተካከላትም፡፡ ሌሊቷንም አጨለመ ቀንዋን ገለጸ፡፡ ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡ ውሃንና ግጦሿን ከርሱ አወጣ፡፡ ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡ ለናንተና ለእንስሶቻችሁ መጠቀሚያም ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)› 79.27-33፡፡
አል-ታባሪ ‹ባኣ-ዳ› ስለሚለው ቃል የሚከተለውን ጽፏል፡ አንድ ሰው እንዲህ ሊል ይችላል፡ እናንተ እንደምታስተውሉት ብዙ ተንታኞች የእግዚአብሔርን ቃል አስተውለውታል፡፡ ‹ከዚያ በኋላ የዘረጋው ምድርን ነው› ማለትም ‹በአንድ ጊዜ ነው የዘረጋት› ‹ይህም ‹ባኣ-ዳ›፣ ‹በኋላ› ለሚለው መስተዓምር ማለትም ‹ማ-ኣ› ‹አንድ ላይ (በአንድ ጊዜ)› የሚል ነው በማለት ነው፡፡ አሁን ለዓረፍተ ነገራችሁ ትክክለኛነት ማለትም እዚህ ጋ ላለን ‹በኋላ› ለሚለው ትርጉም ያም ‹በፊት› ከሚለው ተቃራኒ ቃል ይልቅ ያላችሁ ማስረጃ ምንድነው? ለዚህም የሚሆነው መልስ በአረብኛ አነጋገር ውስጥ ‹በኋላ› የሚለው ቃል ትርጉም ከዚህም በፊት እንደተናገርነው የ ‹አስቀድሞ› ወይንም ‹የ በፊት› የሚለው ቃል ተቃራኒ ነው እንጂ ‹በአንድ ላይ› ወይንም በአንድ ወቅት የሚል ትርጉም አይደለም፡፡ እንግዲህ አሁን የቃላት ትርጉሞች ተግባራዊነትን ስንመለከት ከሁሉ በላይ ቋንቋውን በሚያውቁት ተናጋሪዎች ዘንድ ነው የሚታወቀው እንጂ በሌሎች አይደለም፡፡ (Ibid., p. 216;)
የቅርቡ የሙስሊም ተርጓሚ አብዱላህ ዩሱፍ አሊ በቁርዓን 79.30 ላይ ያለውን ‹ከዚህ በኋላ› የሚለውን ቃል ማለትም ‹ባኣ"ዳ› ሲተረጉም፤ የተረጎመው ‹ከዚህም በላይ› ብሎ ሲሆን በትህትና የተቀበለው ‹ከዚህም በላይ› ወይንም በጣም ጥሬ በሆነ መልኩ ‹ከዚያም በኋላ› ማለት ነው ብሎ ነው፡፡ See n. 4475 to xli. 11. (Ali, footnote 5937)፡፡
‹ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡ ከፍታዋን አጓነ አስተካከላትም፡፡ ሌሊቷንም አጨለመ ቀንዋን ገለጸ፡፡ ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡ ውሃንና ግጦሿን ከርሱ አወጣ፡፡ ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡ ለናንተና ለእንስሶቻችሁ መጠቀሚያም ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)› 79.27-33፡፡
አል-ታባሪ ‹ባኣ-ዳ› ስለሚለው ቃል የሚከተለውን ጽፏል፡ አንድ ሰው እንዲህ ሊል ይችላል፡ እናንተ እንደምታስተውሉት ብዙ ተንታኞች የእግዚአብሔርን ቃል አስተውለውታል፡፡ ‹ከዚያ በኋላ የዘረጋው ምድርን ነው› ማለትም ‹በአንድ ጊዜ ነው የዘረጋት› ‹ይህም ‹ባኣ-ዳ›፣ ‹በኋላ› ለሚለው መስተዓምር ማለትም ‹ማ-ኣ› ‹አንድ ላይ (በአንድ ጊዜ)› የሚል ነው በማለት ነው፡፡ አሁን ለዓረፍተ ነገራችሁ ትክክለኛነት ማለትም እዚህ ጋ ላለን ‹በኋላ› ለሚለው ትርጉም ያም ‹በፊት› ከሚለው ተቃራኒ ቃል ይልቅ ያላችሁ ማስረጃ ምንድነው? ለዚህም የሚሆነው መልስ በአረብኛ አነጋገር ውስጥ ‹በኋላ› የሚለው ቃል ትርጉም ከዚህም በፊት እንደተናገርነው የ ‹አስቀድሞ› ወይንም ‹የ በፊት› የሚለው ቃል ተቃራኒ ነው እንጂ ‹በአንድ ላይ› ወይንም በአንድ ወቅት የሚል ትርጉም አይደለም፡፡ እንግዲህ አሁን የቃላት ትርጉሞች ተግባራዊነትን ስንመለከት ከሁሉ በላይ ቋንቋውን በሚያውቁት ተናጋሪዎች ዘንድ ነው የሚታወቀው እንጂ በሌሎች አይደለም፡፡ (Ibid., p. 216;)
የቅርቡ የሙስሊም ተርጓሚ አብዱላህ ዩሱፍ አሊ በቁርዓን 79.30 ላይ ያለውን ‹ከዚህ በኋላ› የሚለውን ቃል ማለትም ‹ባኣ"ዳ› ሲተረጉም፤ የተረጎመው ‹ከዚህም በላይ› ብሎ ሲሆን በትህትና የተቀበለው ‹ከዚህም በላይ› ወይንም በጣም ጥሬ በሆነ መልኩ ‹ከዚያም በኋላ› ማለት ነው ብሎ ነው፡፡ See n. 4475 to xli. 11. (Ali, footnote 5937)፡፡
ለምን አልሰለምኩም?
Voice message
ወንድሜ ጌታ ጸጋብ ያብዛልህ!! ካልከው ለመጨመር ያክል ነው፡፡ ስለ ድርጊቱ መሻር ማስረጃ ሆኖ እየቀረበ ያለው ሐዲስ ነው፡፡ በሻሪ ተሸሪ ህግም የነቢዩ ሐዲስ ቁርአንን የመሻር ስልጣን የለውም፡፡ ከኢስላም ክፍሎች አንዱ የሆነው ሺአ ሙታ (የመደሰቻ ጋብቻን) እንዳልተሻረ ስለሚያውቁ የተለያዩ የኮንትራት ጋብቻዎችን ይከተላሉ፡፡ ነገር ግን ሱኒዎች ተሸሯል በሚለው ጸንተዋል፡፡ ምክንያቸው ገላን ሽጦ ከማደር ጋር አንድ ስለሆነባቸው ነው፡፡ እንግዲህ ሐዲስ የመሻር ስልጣን አለው ካሉ፤ የነቢዩ ስልጣን ከአላህ ሥልጣን ይበልጣል ማለት ነው፡፡ ስለሆነም ነቢዩ ማን ናቸው? አላህስ ማን ነው? ለሚለው መልስ ያሻዋል
✍ "ኩሸት፦ሦስቱ ሐሰቶች"
👉 በወንጌላዊ ተክሉ እና በአቡ ሀይደር በተደረጉ ውይይቶች ላይ የተሰጠ ጥልቅ ዳሰሳና ምላሽ ከሷሂህ ኢማን‼️
👉 በወንጌላዊ ተክሉ እና በአቡ ሀይደር በተደረጉ ውይይቶች ላይ የተሰጠ ጥልቅ ዳሰሳና ምላሽ ከሷሂህ ኢማን‼️
Audio
🤔🤔❓❓❓እውነት ሳይንስና ቁርአን ይጣጣመሉ?? እነ ወሒድ ዑመር ስ ስለ "ስነ ጽንፅ" ያወሩት እውነት ነውን❓❓❓ 🤔🤔
🔥🔥..በ ወንድም ሳሂህ ኢማን!🔥🔥
for those who couldn't
access it on youtube
🔥🔥..በ ወንድም ሳሂህ ኢማን!🔥🔥
for those who couldn't
access it on youtube
ዓይን ያወጣ፣ እውቀት የጎደለው ፣ በ ጆሮ ጠገብ ብቻ የተዳሰሰ የ ወሒድ ዑመር ውሸት!
ወሒድ በ እራሱ ፔጅ ላይ ከ Bart Ehrman መጽሓፍቶች ቀድቶ ( ያውም በ ትክክል ቢቀዳ ኖሮ ባልገረመኝ.. ልጁ የተዋጣለት ሸምዳጅ እንኲን አይደለም) ስለ እየሱስ ስቅለት እና ሞት ከ apocrypha (ἀπόκρυφος) ከተባሉት ( አንዳንዶቹ እንዲያውም አፖክሪፋ ውስጥ የማይመደቡ የተወገዙ ( heretical) የሚባሉና በ ኖስቲክ (gnostic) ተባዮች የተጻፉ አሁን ድራሻቸው የሌሉ መጽሕፍቶች ናቸው) እየጠቀሰና በሚገርም ሁኔታ ብዙ ቦታ ለይ እነኚ መጽሓፍቶች ያልተናገሩትን ከራሱ ኪስ አውጥቶ ሲጽፍ እጅ ከ ፍንጅ ተይዟል። እስኪ ጽሁፉን አንድ በ እንድ እያየን እሱ የሚላቸው መጽሓፍቶች እና እሱ በ ሕልሙ እንኲን ሊያገኛቸው የማይችለው በ ሺዎች የሚቆጠሩ መጽሕፍቶ በ እጃችን ስላሉ ከነሱ እያመሳከርን እንቀጥላለን፤
1. ወሒድ እንዲህ ብሏል
" አንደኛ በ 50-138 AD የማቴዎስ ተማሪ የነበረው ባስሊዲስ በ 117 AD ላይ ወንጌል አዘጋጅቷል፤ ይህ ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ እና እርሱን እንሰቅላለን ብለው የቀሬናን ስምዖንን እንደሰቀሉት ይናገራል፤ ይህንን ወንጌል በኃላ ላይ የመጡት አበው በ 130-200 AD ይኖር የነበረ ኢራኒየስ፣ በ 150-215 AD ይኖር የነበረ የአሌክሳንድሪያው ክሌመንት ተቃወሙት፤ ብዙ ጊዜ ከባስሊዲስ ወንጌል ላይ 260-340 AD ይኖር የነበረው የቂሳሪያው አውሳቢዮስ ይጠቅስ ነበረ። "
በ መጀመሪያ ደረጃ ባስሊደስ የ ማቴዎስ ተማሪ ነው የሚል ግልጽ የሆነ ማስረጃ የለም። ሁለተኛ እንደ ማስረጃ ሊቀርብ የሚችል " የ ባስሊደስ ወንጌል" የሚባል መፅሓፍ ባ አሁን ላይ ድራሹም የለም። ስለ ባስሊደስ ማወቅ የቻልንበት ብቸኛው መንገድ የ ከቀደምት ቤተ ክርስቲያን አባቶች ኢራኒየስ( Iraneus )፣ ሒፖላይተስ( Hippolytus) ፣ ቂሊመንት( Clement) እና ኦሪገን (Origen) ይህ ሰው የ ስህተት አስተማሪ እንደነበርና በ SECOND QUARTER OF SECOND CENTURY የ ኖስቲሲዝም ዝንባሌ ያለውን ትምህርት መስጠቱን ስለጳፉልን ነው( ልብ በሉ ይህ ሰው ይህንን አስተምህሮ የሰጠው ተቀባይነት ያላቸው የ ሓዋሪያት ዘመን ካለፈ በሓላ ስለሆነና የGnostic አስተማሪ ስለሆነ እንዳ ቃኖና ለመቀበል ስልጣን የለውም። ናስቲኮች ከ ሓዋሪያት በለይ ያልተገለጠ እውቀት እንዳላቸው እንደሚያምኑ ልብ በሉ)። ከነኚ ውስጥ ሶስቱ :ባስሊደስ የራሱን ወንጌል መጻፉን ምንም የጠቀሱት ነገር የለም። ይበልጥ ይዚህ ሰው ትምርህርት መጽሓፍ ቅዱሳዊም ኪርስቲያናዊም እንዳልሆነ በግልጽ አስፍረውታል። ኦሪገን (185AD-254AD)ግን እንዲህ ብሎ ጽፏል
"The Church has four Gospels.( ቤተ ክርስቲያን ያላት 4 ወንጌል ብቻ ነው) Heretics have many.(ስህተት አስተማሪዎች ግን ብዙ አላቸው) One of them is entitled According to the Egyptians. Another isAccording to the Twelve Apostles. Basilides too dared to write a Gospel According to Basilides(ባስሊደስም የራሱን ወንጌል ለመጻፍ ደፍሯል)"
ኦሪገን ከላይ እንዳየእነው ባስሊደስ የ ስህተት አስተማሪ መሆኑን ያስቀምጣል። ሌሎቹም እንደዛው!
እራኒየስ " against heresies" የተሰኘው መጽሓፉ ላይ book 1.24 Doctrines of saturninus and Baslides በተሰኘው ረዕስ፣ የ Baslides ዶክትሪን ጭራሹን ከ ሙሉ መጽሓፍ ቅዱስ ጋር ( ወንጌል ብቻ አይደለም) የሚጣረስ መሆኑና ጭራሽ ፍልስፍና መሄኑ ገልጽ ነው ( ወሒድ ይህን ሰዉ እንደ ማስረጃ ማቅረቡ በጣም አሳፋሪ መሆኑን እዩት፤ ለነገሩ መቅዳት እንጂ ማንበብ ባህሪው ያልሆነ ሰው መች ያፍራል)።
የ ባስሊደስ ዶክትሪንም እንዲህ የሚል ነው። ረጅም ብሆንም አንብቡት፦ ከ Iraneus against heresies book 1. chapter 24
Basilides again, that he may appear to have discovered something more sublime and plausible, gives an immense development to his doctrines. He sets forth that Nous was first born of the unborn father( ኑዎስ የሚባል የ በኩር ልጅ በ መጀመሪያ አባት ከሌለው አምላክ ተገኘ), that from him, again, was born Logos( ከ ኑዎስም ሎጎስ ተገኘ), from Logos Phronesis( ከ ሎጎስም ፍሮኔንሲስ ተገኘ), from Phronesis Sophia and Dynamis(ከ ፍሮኔንሲስም ሶፍያና ዳይናሚስ ተገኘ), and from Dynamis and Sophia the powers, and principalities, and angels, whom he also calls the first( ከ ዳይናሚስ ና ሶፍያ ስልጣናት እንድውም መልዓክቶች ተገኙ); and that by them the first heaven was made( በነሱም የ መጀመሪያው ሰማይ ተገኘ). Then other powers, being formed by emanation from these, crated another heaven similar to the first;( ከዛ ሌሎች ስልጣናት ከዚህ የመነጩ ሌላኛውን ሰማይ ልክ እንደመጀመሪያው አድርጎ ፈጠሩ) and in like manner, when others, again, had been formed by emanation from them, corresponding exactly to those above them, these, too, framed another third heaven(ከነኚህም ፍጡራን የ መነጩ የሚቀጥለውን ሰማይ ፈጠሩ); and then from this third, in downward order, there was a fourth succession of descendants; and so on, after the same fashion, they declare that more and more principalities and angels were formed, and three hundred and sixty-five heavens.( በ እንደዚው ሁኔታ ሓይላትና ስልጣናት ሌላው ከ አንዱ እየመነጨ ፣እየተዋለደ እስከ 365 ሰማያት ተፈጠሩ)(3) Wherefore the year contains the same number of days in conformity with the number of the heavens.( ለዛም ነው አመት ከሰማያቱ ቁጥር እኩል የ ቀኖች ብዛት ያለው)
4. Those angels who occupy the lowest heaven, that, namely, which is visible to us, formed all the things which are in the world( በ ምድር ውስጥ ያሉትን ሁሉ የፈጠሩት ወደኛ ቅርብ የሆነው የታችኛው ሰማይ ውስጥ የሚኖሩ መላዕክት ናቸው) , and made allotments among themselves of the earth and of those nations which are upon it(በ ምድር ውስጥ ያሉትንም ጎሳዎችም ተከፋፍሎ ነበር). The chief of them is he who is thought to be the God of the Jews( ከነኚ መላዕክቶች አለቃ የሆነው የ አይሁዶቹ አምላክ ነው);
ወሒድ በ እራሱ ፔጅ ላይ ከ Bart Ehrman መጽሓፍቶች ቀድቶ ( ያውም በ ትክክል ቢቀዳ ኖሮ ባልገረመኝ.. ልጁ የተዋጣለት ሸምዳጅ እንኲን አይደለም) ስለ እየሱስ ስቅለት እና ሞት ከ apocrypha (ἀπόκρυφος) ከተባሉት ( አንዳንዶቹ እንዲያውም አፖክሪፋ ውስጥ የማይመደቡ የተወገዙ ( heretical) የሚባሉና በ ኖስቲክ (gnostic) ተባዮች የተጻፉ አሁን ድራሻቸው የሌሉ መጽሕፍቶች ናቸው) እየጠቀሰና በሚገርም ሁኔታ ብዙ ቦታ ለይ እነኚ መጽሓፍቶች ያልተናገሩትን ከራሱ ኪስ አውጥቶ ሲጽፍ እጅ ከ ፍንጅ ተይዟል። እስኪ ጽሁፉን አንድ በ እንድ እያየን እሱ የሚላቸው መጽሓፍቶች እና እሱ በ ሕልሙ እንኲን ሊያገኛቸው የማይችለው በ ሺዎች የሚቆጠሩ መጽሕፍቶ በ እጃችን ስላሉ ከነሱ እያመሳከርን እንቀጥላለን፤
1. ወሒድ እንዲህ ብሏል
" አንደኛ በ 50-138 AD የማቴዎስ ተማሪ የነበረው ባስሊዲስ በ 117 AD ላይ ወንጌል አዘጋጅቷል፤ ይህ ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ እና እርሱን እንሰቅላለን ብለው የቀሬናን ስምዖንን እንደሰቀሉት ይናገራል፤ ይህንን ወንጌል በኃላ ላይ የመጡት አበው በ 130-200 AD ይኖር የነበረ ኢራኒየስ፣ በ 150-215 AD ይኖር የነበረ የአሌክሳንድሪያው ክሌመንት ተቃወሙት፤ ብዙ ጊዜ ከባስሊዲስ ወንጌል ላይ 260-340 AD ይኖር የነበረው የቂሳሪያው አውሳቢዮስ ይጠቅስ ነበረ። "
በ መጀመሪያ ደረጃ ባስሊደስ የ ማቴዎስ ተማሪ ነው የሚል ግልጽ የሆነ ማስረጃ የለም። ሁለተኛ እንደ ማስረጃ ሊቀርብ የሚችል " የ ባስሊደስ ወንጌል" የሚባል መፅሓፍ ባ አሁን ላይ ድራሹም የለም። ስለ ባስሊደስ ማወቅ የቻልንበት ብቸኛው መንገድ የ ከቀደምት ቤተ ክርስቲያን አባቶች ኢራኒየስ( Iraneus )፣ ሒፖላይተስ( Hippolytus) ፣ ቂሊመንት( Clement) እና ኦሪገን (Origen) ይህ ሰው የ ስህተት አስተማሪ እንደነበርና በ SECOND QUARTER OF SECOND CENTURY የ ኖስቲሲዝም ዝንባሌ ያለውን ትምህርት መስጠቱን ስለጳፉልን ነው( ልብ በሉ ይህ ሰው ይህንን አስተምህሮ የሰጠው ተቀባይነት ያላቸው የ ሓዋሪያት ዘመን ካለፈ በሓላ ስለሆነና የGnostic አስተማሪ ስለሆነ እንዳ ቃኖና ለመቀበል ስልጣን የለውም። ናስቲኮች ከ ሓዋሪያት በለይ ያልተገለጠ እውቀት እንዳላቸው እንደሚያምኑ ልብ በሉ)። ከነኚ ውስጥ ሶስቱ :ባስሊደስ የራሱን ወንጌል መጻፉን ምንም የጠቀሱት ነገር የለም። ይበልጥ ይዚህ ሰው ትምርህርት መጽሓፍ ቅዱሳዊም ኪርስቲያናዊም እንዳልሆነ በግልጽ አስፍረውታል። ኦሪገን (185AD-254AD)ግን እንዲህ ብሎ ጽፏል
"The Church has four Gospels.( ቤተ ክርስቲያን ያላት 4 ወንጌል ብቻ ነው) Heretics have many.(ስህተት አስተማሪዎች ግን ብዙ አላቸው) One of them is entitled According to the Egyptians. Another isAccording to the Twelve Apostles. Basilides too dared to write a Gospel According to Basilides(ባስሊደስም የራሱን ወንጌል ለመጻፍ ደፍሯል)"
ኦሪገን ከላይ እንዳየእነው ባስሊደስ የ ስህተት አስተማሪ መሆኑን ያስቀምጣል። ሌሎቹም እንደዛው!
እራኒየስ " against heresies" የተሰኘው መጽሓፉ ላይ book 1.24 Doctrines of saturninus and Baslides በተሰኘው ረዕስ፣ የ Baslides ዶክትሪን ጭራሹን ከ ሙሉ መጽሓፍ ቅዱስ ጋር ( ወንጌል ብቻ አይደለም) የሚጣረስ መሆኑና ጭራሽ ፍልስፍና መሄኑ ገልጽ ነው ( ወሒድ ይህን ሰዉ እንደ ማስረጃ ማቅረቡ በጣም አሳፋሪ መሆኑን እዩት፤ ለነገሩ መቅዳት እንጂ ማንበብ ባህሪው ያልሆነ ሰው መች ያፍራል)።
የ ባስሊደስ ዶክትሪንም እንዲህ የሚል ነው። ረጅም ብሆንም አንብቡት፦ ከ Iraneus against heresies book 1. chapter 24
Basilides again, that he may appear to have discovered something more sublime and plausible, gives an immense development to his doctrines. He sets forth that Nous was first born of the unborn father( ኑዎስ የሚባል የ በኩር ልጅ በ መጀመሪያ አባት ከሌለው አምላክ ተገኘ), that from him, again, was born Logos( ከ ኑዎስም ሎጎስ ተገኘ), from Logos Phronesis( ከ ሎጎስም ፍሮኔንሲስ ተገኘ), from Phronesis Sophia and Dynamis(ከ ፍሮኔንሲስም ሶፍያና ዳይናሚስ ተገኘ), and from Dynamis and Sophia the powers, and principalities, and angels, whom he also calls the first( ከ ዳይናሚስ ና ሶፍያ ስልጣናት እንድውም መልዓክቶች ተገኙ); and that by them the first heaven was made( በነሱም የ መጀመሪያው ሰማይ ተገኘ). Then other powers, being formed by emanation from these, crated another heaven similar to the first;( ከዛ ሌሎች ስልጣናት ከዚህ የመነጩ ሌላኛውን ሰማይ ልክ እንደመጀመሪያው አድርጎ ፈጠሩ) and in like manner, when others, again, had been formed by emanation from them, corresponding exactly to those above them, these, too, framed another third heaven(ከነኚህም ፍጡራን የ መነጩ የሚቀጥለውን ሰማይ ፈጠሩ); and then from this third, in downward order, there was a fourth succession of descendants; and so on, after the same fashion, they declare that more and more principalities and angels were formed, and three hundred and sixty-five heavens.( በ እንደዚው ሁኔታ ሓይላትና ስልጣናት ሌላው ከ አንዱ እየመነጨ ፣እየተዋለደ እስከ 365 ሰማያት ተፈጠሩ)(3) Wherefore the year contains the same number of days in conformity with the number of the heavens.( ለዛም ነው አመት ከሰማያቱ ቁጥር እኩል የ ቀኖች ብዛት ያለው)
4. Those angels who occupy the lowest heaven, that, namely, which is visible to us, formed all the things which are in the world( በ ምድር ውስጥ ያሉትን ሁሉ የፈጠሩት ወደኛ ቅርብ የሆነው የታችኛው ሰማይ ውስጥ የሚኖሩ መላዕክት ናቸው) , and made allotments among themselves of the earth and of those nations which are upon it(በ ምድር ውስጥ ያሉትንም ጎሳዎችም ተከፋፍሎ ነበር). The chief of them is he who is thought to be the God of the Jews( ከነኚ መላዕክቶች አለቃ የሆነው የ አይሁዶቹ አምላክ ነው);
and in as much as he desired to render the other nations subject to his own people, that is, the Jews, all the other princes resisted and opposed him.( እሱም በ ምድር ላይ ያሉ ጎሳውች ለ አይሁድ እንዲገዙ ጥረት ብያደርግም; ሌሎች አማልክቶች ተቃወሙትና ከለከሉት) Wherefore all other nations were at enmity with his nation.(ለዛም ነው ሁሉም ብሔሮች ከ አይሁድ ጋር ጠላት የሆኑት) But the father without birth and without name, perceiving that they would be destroyed, sent his own first-begotten Nous (he it is who is called Christ) to bestow deliverance on them that believe in him, from the power of those who made the world.( ለዛም ነው በመጀመሪያ የነበረው ስም የሌለውና አባት የሌለው አምላክ አይሁዶች በነኚ ብሔሮችና ምድርን በፈጠሩ አማልክት እንዳይጠፉ ኑዎስ የሚባለውን ወይም ሌሎች ክርስቶስ የሚሉትን ወደ ምድር የላከው) He appeared, then, on earth as a man, to the nations of these powers, and wrought miracles. ( እሱም በ ሰው መልክ ወደ ምድር መጥቶ ብዙ ድንቅ ነገርም አደረገ) Wherefore he did not himself suffer death, but Simon, a certain man of Cyrene, being compelled, bore the cross in his stead; so that this latter being transfigured by him, that he might be thought to be Jesus, was crucified, through ignorance and error, while Jesus himself received the form of Simon, and, standing by, laughed at them.( ግን ይሄ "ኑዎስ" ወይም ክርስቶስ የተባለው አልተሰቀለም; ይልቁንም ሲምኦን የሚባለው የሱን መስቀል እንዲሸከም ተደረገ ከዛ እየሱስም መልኩን መቀያየር ስለሚችል የ ራሱን መልክ ሲምኦን ላይ አደረገ ከዛ እራሱ ደግሞ የ ስምኦንን መልክ ይዞ ከሩቅ ቆሞ ይስቅበት ነበር)For since he was an incorporeal power, and the Nous (mind) of the unborn father,he transfigured himself as he pleased, and thus ascended to him who had sent him( ከዛም ይህ ኑዎስ የየ አባቱ ልዩ mind ስለሆነ እራሱን ቀይሮ አረገ), deriding them, inasmuch as he could not be laid hold of, and was invisible to all. Those, then, who know these things have been freed from the principalities who formed the world; so that it is not incumbent on us to confess him who was crucified, but him who came in the form of a man, and was thought to be crucified, and was called Jesus, and was sent by the father, that by this dispensation he might destroy the works of the makers of the world. If any one, therefore, he declares, confesses the crucified, that man is still a slave, and under the power of those who formed our bodies; but he who denies him has been freed from these beings, and is acquainted with the dispensation of the unborn father.
ከዚ የምንረዳው
1. ወሒድ ይህን የ ግሪክ ፍልስፍና የሚመስለውን የ ባስሊደስን ዶክትሪን አለማንበቡን (ቢያነብማ ይህን ሰው ክርስቶስ ላለመሰቀሉ ማስረጃ ነው ብሎ ባላቀረበ ነበር). ይህ ዶክትሪን ምን ያህል ማስረጃ የሌለው ፍልስፍና እንደሆነ ግልጽ ስለሆነ የ #ባስሊደስ እና የ ማሚቶው #ወሒድ ሙግት #ውድቅ ነው
2. ልብ ብላቹ ካነበባቹ ሙስሊሞች " አልገደሉትም እልሰቀሉትም ግን ለነሱ ተመሰለ" ብሎ የሚነግሩን ሙሓመድ ከ ባስሊደስ ቀድቶ እንጂ ተገልጦለት እንዳልሆነ ግልጽ ነው።
Shame on Wahid
✍ ናኦል
@Jesuscrucified
እንቀጥላለን....
ከዚ የምንረዳው
1. ወሒድ ይህን የ ግሪክ ፍልስፍና የሚመስለውን የ ባስሊደስን ዶክትሪን አለማንበቡን (ቢያነብማ ይህን ሰው ክርስቶስ ላለመሰቀሉ ማስረጃ ነው ብሎ ባላቀረበ ነበር). ይህ ዶክትሪን ምን ያህል ማስረጃ የሌለው ፍልስፍና እንደሆነ ግልጽ ስለሆነ የ #ባስሊደስ እና የ ማሚቶው #ወሒድ ሙግት #ውድቅ ነው
2. ልብ ብላቹ ካነበባቹ ሙስሊሞች " አልገደሉትም እልሰቀሉትም ግን ለነሱ ተመሰለ" ብሎ የሚነግሩን ሙሓመድ ከ ባስሊደስ ቀድቶ እንጂ ተገልጦለት እንዳልሆነ ግልጽ ነው።
Shame on Wahid
✍ ናኦል
@Jesuscrucified
እንቀጥላለን....