Forwarded from Melkam74 Digital Magazine
Melkam74 ቅፅ ፩ ቁጥር 6.pdf
4.3 MB
📠 መልካም74 ቅፅ ፩ ቁጥር 6
💰 ፓኬጅ ከገዙ በብር 1.20 ብቻ 💰
💰 ፓኬጅ ከገዙ በብር 1.20 ብቻ 💰
የሄን ጉዳይ ጥቂት ሰዎች ሆነን ነው የጀመርነው
የእርዳታ ጥሪ አልጠላችሁም?
እከሌ ታመመ ገንዘብ እናሰባስብለት/ላት፣እነ እገሌ ተፈናቀሉ፣ ለተፈናቃዮች ፣ ለህጻናት ፣ ለሟች ቤተሰቦች፣ ለተጎጂዎ(በልዩ ልዩ ምክንያት)፣ለወንዞች፣,,,,ብዙ ብዙ የእርዳታ ጥሪ ,
አሀ እና ምናለበት ካላችሁ ብትረዱ? ያለው ይረዳል የሌለው ከንፈሩን ይመጣል ወይ ካለው ለምኖ ይሰጣል።እንዲህ ባንረዳዳ ኖሮ እንደህዝብ እንዴት ተደጋግፈን ቆመን ሀገር እንሆን ነበር?
ነጥቤ የእርዳታ ጥሪ ባይሆን ትብብር ስለመጠየቅ ነው። አንዲት አህታችን ሊባኖስ #ቤይሩት የሚገኙ በእስር ላይ የሚገኙ #እስረኞች እና በኤንባሲ ወደሀገራቸው ለመምጣት ጉዳያቸው እስኪያልቅ የሚቆዩ ሰዎችን በምግብ እና በተለያየ መንገድ ትረዳለች።
ከእኛ ይሄን ፈለገች - #መጽሀፍ ብቻ። ሴቶቹ በቆይታቸው ቢያነቡ በጣም በመንፈስ የሚታነፁ አይመስላችሁም? እስኪ እባካችሁ የምትችሉ መጽሀፍ በማሰባሰብ እናግዛቸው። ምን ትላላችሁ?
ያለንን እናካፍል
+251913836124 አብይ @abiywas3
+251919266760 ልዑል
በእነዚህ ስልኮች በመደወል ያነጋግሩን።
@getem
@getem
የእርዳታ ጥሪ አልጠላችሁም?
እከሌ ታመመ ገንዘብ እናሰባስብለት/ላት፣እነ እገሌ ተፈናቀሉ፣ ለተፈናቃዮች ፣ ለህጻናት ፣ ለሟች ቤተሰቦች፣ ለተጎጂዎ(በልዩ ልዩ ምክንያት)፣ለወንዞች፣,,,,ብዙ ብዙ የእርዳታ ጥሪ ,
አሀ እና ምናለበት ካላችሁ ብትረዱ? ያለው ይረዳል የሌለው ከንፈሩን ይመጣል ወይ ካለው ለምኖ ይሰጣል።እንዲህ ባንረዳዳ ኖሮ እንደህዝብ እንዴት ተደጋግፈን ቆመን ሀገር እንሆን ነበር?
ነጥቤ የእርዳታ ጥሪ ባይሆን ትብብር ስለመጠየቅ ነው። አንዲት አህታችን ሊባኖስ #ቤይሩት የሚገኙ በእስር ላይ የሚገኙ #እስረኞች እና በኤንባሲ ወደሀገራቸው ለመምጣት ጉዳያቸው እስኪያልቅ የሚቆዩ ሰዎችን በምግብ እና በተለያየ መንገድ ትረዳለች።
ከእኛ ይሄን ፈለገች - #መጽሀፍ ብቻ። ሴቶቹ በቆይታቸው ቢያነቡ በጣም በመንፈስ የሚታነፁ አይመስላችሁም? እስኪ እባካችሁ የምትችሉ መጽሀፍ በማሰባሰብ እናግዛቸው። ምን ትላላችሁ?
ያለንን እናካፍል
+251913836124 አብይ @abiywas3
+251919266760 ልዑል
በእነዚህ ስልኮች በመደወል ያነጋግሩን።
@getem
@getem
#የአዳም ተቃርኖ!
(ሚካኤል አስጨናቂ)
።።።።።።።።።።።።።።።።
የአዕዋፍ ፣ የአዝርዕርቱ
ያውሬ ፣ የእንስሳቱ ፥ ንጉስ አ'ርጎ ሾሞኝ
ከመልኩ ደም ግባት.. .
ወዘናውን ጨልፎ ፥ ሰው አድርጎ ፈጥሮኝ
"አከበርሁህ" የሚል ፥ ቃሉን ቢሰጠኝም
የዱር አውሬን ያህል ..
የሚያስፈራ ግርማ ስለምን የለኝም?
እኔንጃ አላውቅም !
እውነት ንጉስ የሆንሁ ነኝ ወይ እንደ ቃሉ ?
እውነት እውነት ነው ወይ የርሱስ አባባሉ?
እንኪያስ ስለምን ነው?!
ሆዱን ጦም ሳያድር ፥ የምገዛው አዕዋፍ ፥ እውሩ አሞራ
በለምለም ተውበው ፥ አዝዕርት ተክሉ ፥ ከቆሙበት ስፍራ
እኔን እህል ናፍቆኝ ፥ ከጠኔ መጣፍ ላይ ፥ ብሶት የምቀራ?
በሉዋ መልሱ!
@getem
@getem
@getem
(ሚካኤል አስጨናቂ)
።።።።።።።።።።።።።።።።
የአዕዋፍ ፣ የአዝርዕርቱ
ያውሬ ፣ የእንስሳቱ ፥ ንጉስ አ'ርጎ ሾሞኝ
ከመልኩ ደም ግባት.. .
ወዘናውን ጨልፎ ፥ ሰው አድርጎ ፈጥሮኝ
"አከበርሁህ" የሚል ፥ ቃሉን ቢሰጠኝም
የዱር አውሬን ያህል ..
የሚያስፈራ ግርማ ስለምን የለኝም?
እኔንጃ አላውቅም !
እውነት ንጉስ የሆንሁ ነኝ ወይ እንደ ቃሉ ?
እውነት እውነት ነው ወይ የርሱስ አባባሉ?
እንኪያስ ስለምን ነው?!
ሆዱን ጦም ሳያድር ፥ የምገዛው አዕዋፍ ፥ እውሩ አሞራ
በለምለም ተውበው ፥ አዝዕርት ተክሉ ፥ ከቆሙበት ስፍራ
እኔን እህል ናፍቆኝ ፥ ከጠኔ መጣፍ ላይ ፥ ብሶት የምቀራ?
በሉዋ መልሱ!
@getem
@getem
@getem
< ሲገባኝ.....>
ቀን ይታገሳታል
ፍቅሬ ያሳሳታል
በዚም ጋር ከፍቷታል
ፍቅሬ ተጨንቃለች
የሀሳብ ዳር አታለች
እኔም አስባለው
መኖር አብሮ መሆን
መኖር መለያየት
እዳልሆነ አውቃለው
መሳሳብ ነው እንጂ በደም መወዳጀት
መጣጣም ነው እንጂ በፍቅር መጃጀት
መራራብ ነው እንጂ በሰሀት ልዮነት
እንጂ መኖር ማለት
አይደል አብሮ መሆን
አይደል መለያየት፡፡
ፀሀፈ✍..ልጅ ኤቢ(አብርሀም)
@artbekiyechalal
@getem
@getem
ቀን ይታገሳታል
ፍቅሬ ያሳሳታል
በዚም ጋር ከፍቷታል
ፍቅሬ ተጨንቃለች
የሀሳብ ዳር አታለች
እኔም አስባለው
መኖር አብሮ መሆን
መኖር መለያየት
እዳልሆነ አውቃለው
መሳሳብ ነው እንጂ በደም መወዳጀት
መጣጣም ነው እንጂ በፍቅር መጃጀት
መራራብ ነው እንጂ በሰሀት ልዮነት
እንጂ መኖር ማለት
አይደል አብሮ መሆን
አይደል መለያየት፡፡
ፀሀፈ✍..ልጅ ኤቢ(አብርሀም)
@artbekiyechalal
@getem
@getem
ህግህን ገርበው!!
(ሚካኤል አስጨናቂ)
።።።።።።።።።።።።።።።
እግዜር ሆይ...
ላማክርህማ ቆይ !
ዳሽንን የሚያህል ፥ ትልቁን ተራራ
ዳሌ አበጃጅተህ ፥ አርቅቀህ ስትሰራ
አዳም በርሱ ስቶ ፥ በዝሙት ለመውደቅ
አቅል ቀልቡን ስቶ ፥ ባይኖቹ ለመስረቅ
ወደ ኋላው ማትሮ ፥ እንደማይዞር ስታውቅ
አታመንዝር ብለህ ፥ ህግን ስትቸረው
አይሆንም ወይ ስላቅ? ? :)
ኸረ ተው !
የሄዋኗን ውበት እንደማይሆን አርገው ።
እግሯ ሎሚ አይምሰል
አድርግባት ጠብደል
ከንፈሯ ጠቋቁሮ
ይምሰለን አሻሮ 😃
ጡቷም እይቀሰር.. . እንደ ጦር አይዋጋ
እንደ ጆሮ አድርገህ ...
ጠፍጥፍባትና ፥ ከደረቷ ይርጋ ።
ደግሞም ...
ጠጉሯን አይተን ፥ እንዳንገባ ጣጣ
ከራሷ ላይ ላጭተህ ፥ አድርጋት መላጣ።😂😂
ኸረ ተው !
ድመት አርገህ ፈጥረህ
ቋንጣ ማንጠልጠሉን
ፍየል አበጃጅተህ
ነብር መኮነኑን
ልክ አይደለምና ...
ስራህን ከልሰህ ፥ ፍጠር እንደገና ።
ምነው እቴ ተቃፀልን እኮ :)
@getem
@getem
@getem
(ሚካኤል አስጨናቂ)
።።።።።።።።።።።።።።።
እግዜር ሆይ...
ላማክርህማ ቆይ !
ዳሽንን የሚያህል ፥ ትልቁን ተራራ
ዳሌ አበጃጅተህ ፥ አርቅቀህ ስትሰራ
አዳም በርሱ ስቶ ፥ በዝሙት ለመውደቅ
አቅል ቀልቡን ስቶ ፥ ባይኖቹ ለመስረቅ
ወደ ኋላው ማትሮ ፥ እንደማይዞር ስታውቅ
አታመንዝር ብለህ ፥ ህግን ስትቸረው
አይሆንም ወይ ስላቅ? ? :)
ኸረ ተው !
የሄዋኗን ውበት እንደማይሆን አርገው ።
እግሯ ሎሚ አይምሰል
አድርግባት ጠብደል
ከንፈሯ ጠቋቁሮ
ይምሰለን አሻሮ 😃
ጡቷም እይቀሰር.. . እንደ ጦር አይዋጋ
እንደ ጆሮ አድርገህ ...
ጠፍጥፍባትና ፥ ከደረቷ ይርጋ ።
ደግሞም ...
ጠጉሯን አይተን ፥ እንዳንገባ ጣጣ
ከራሷ ላይ ላጭተህ ፥ አድርጋት መላጣ።😂😂
ኸረ ተው !
ድመት አርገህ ፈጥረህ
ቋንጣ ማንጠልጠሉን
ፍየል አበጃጅተህ
ነብር መኮነኑን
ልክ አይደለምና ...
ስራህን ከልሰህ ፥ ፍጠር እንደገና ።
ምነው እቴ ተቃፀልን እኮ :)
@getem
@getem
@getem
ያንቺ ፍቅር ሰይጣን!
፡
፨ ሚካኤል አስጨናቂ ፨
፡
ያንቺ ፍቅር ሰይጣን!
ካህን የማይፈራ
ፅናፅል ስዕሉን
ቀርቦ ያናናቀ
ያደረገ ተራ!
.
ቁርባን አስደንግጦት
ታቦት ያላራደው
የመንፈስ ነበልባል
የመንፈስ እሳቱ…
ስሜት የማይሰጠው!
.
በክፋት ተስሎ ፥ በስሎ የመጠቀ፤
በፀበል ፣ በፀሎት ፥ ቦታ ያለቀቀ።
.
ዓይን የሚሰውር ፥ እንስት የሚጋርድ፤
ካንቺ ገላ ውጪ ፥ ሌላ ‘ማያስወድድ።
.
ሀሳብ የሚሰልብ ፥ የመንፈስ ጠበኛ፤
በቅናት ጠፍሮ ፥ ሌት ‘ማያስተኛ።
.
ያንቺ ፍቅር ሰይጣን!
ደቁኖ የቀሰሰ!
ከሰዋራ ገዳም…
ዓለም በቃኝ ብሎ
ሙቶ የመነኮሰ።
.
ያንቺ ፍቅር ሰይጣን!
ይለቅ እንደሁ ብለው….
እምነት እየቀቡ ፥ በላይ ቢለውሱት፤
ሰይፈ ሚካኤል ፥ ተዓምረ ማርያም፤
እያነባነቡ ፥ በሽብር ቢያምሱት፤
እጣን አጫጭሰው ፥ ዜማ እያወረዱ፤
ቅዳሴ ቀድሰው!
ከበሮ ደልቀው !
ልቡንም ቢያርዱ ...............
“እንቢኝ ፥ አሻፈረኝ”! አለቅም እያለ፤
እንዲያ እንዳልተኩራራ……
እንዲያ እንዳልፎከረ ……….
.
አንቺን ከሌላ ሰው ፥ ያየሽ ‘ለት ደንብሮ፤
እኔን ለቆ ጠፋ ፥ ቀድሞ ከቀጠሮ ።
@getem
@getem
@getem
፡
፨ ሚካኤል አስጨናቂ ፨
፡
ያንቺ ፍቅር ሰይጣን!
ካህን የማይፈራ
ፅናፅል ስዕሉን
ቀርቦ ያናናቀ
ያደረገ ተራ!
.
ቁርባን አስደንግጦት
ታቦት ያላራደው
የመንፈስ ነበልባል
የመንፈስ እሳቱ…
ስሜት የማይሰጠው!
.
በክፋት ተስሎ ፥ በስሎ የመጠቀ፤
በፀበል ፣ በፀሎት ፥ ቦታ ያለቀቀ።
.
ዓይን የሚሰውር ፥ እንስት የሚጋርድ፤
ካንቺ ገላ ውጪ ፥ ሌላ ‘ማያስወድድ።
.
ሀሳብ የሚሰልብ ፥ የመንፈስ ጠበኛ፤
በቅናት ጠፍሮ ፥ ሌት ‘ማያስተኛ።
.
ያንቺ ፍቅር ሰይጣን!
ደቁኖ የቀሰሰ!
ከሰዋራ ገዳም…
ዓለም በቃኝ ብሎ
ሙቶ የመነኮሰ።
.
ያንቺ ፍቅር ሰይጣን!
ይለቅ እንደሁ ብለው….
እምነት እየቀቡ ፥ በላይ ቢለውሱት፤
ሰይፈ ሚካኤል ፥ ተዓምረ ማርያም፤
እያነባነቡ ፥ በሽብር ቢያምሱት፤
እጣን አጫጭሰው ፥ ዜማ እያወረዱ፤
ቅዳሴ ቀድሰው!
ከበሮ ደልቀው !
ልቡንም ቢያርዱ ...............
“እንቢኝ ፥ አሻፈረኝ”! አለቅም እያለ፤
እንዲያ እንዳልተኩራራ……
እንዲያ እንዳልፎከረ ……….
.
አንቺን ከሌላ ሰው ፥ ያየሽ ‘ለት ደንብሮ፤
እኔን ለቆ ጠፋ ፥ ቀድሞ ከቀጠሮ ።
@getem
@getem
@getem
Forwarded from ሥዕል ብቻ © (👋ገብርዬ)
ሰላም ጤና ይስጥልኝ. አርቲስት #በረከት_ግርማ (አቢቹ) እባላለው የአዲስ አበባ ነዋሪ ስሆን የተለያዩ የኪነ #ቅርፅ እና ኪነ #ቅብ ስራዎችን እሰራለው። ስራዎቼን @artbekiyechalal ገፅ ውስጥ በመቀላቀል እንድትጎበኙልኝ በ አክብሮት ጠይቃለው።.................
@artbekiyechalal @artbekiyechalal
አመሰግናለው!!
@seiloch @seiloch
@artbekiyechalal @artbekiyechalal
አመሰግናለው!!
@seiloch @seiloch
በዓለም ላይ ምን ያህል ታራሚ እንዳለ ያውቃሉ?
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
የምን ታራሚ የሚለው ጥያቄ ይቅደም
(የህሊና፤የማረሚያ ቤት(በእርግጥ የህሊና እስር ቢኖረውም)፤ የሌላም ሌላም..)
.
ለማንኛውም አልቆጠርኳቸውም ለማለት ነው የቆጠራችሁ ወዲህ በ ካላፊ ካግዳሚ ከሚመላለሰው
ማነው የሚፈታው የታሠረውን ሠው? በርግጥ የሚፈታው ህግ ቢሆንም ታራሚዎችን መፅሐፍት እንዲያነቡ
መርዳት ማለት የአስተሳሰብአድማሳቸውን አስፍተው ለሕብረተሰባችን ካጠፉት ጥፋት በላይ እንዲክሱ ማድረግ መቻል ይመስለኛል። እስቲ ግድ የሎትም ነገ ብሔራዊ ቴአትር 11 ሰዓት ላይ ታራሚዎች ቢያነቡት ይጠቅማቸዋል ብለው የሚያስቧቸውን ሁለት እና ከዚያ በላይ መፅሐፍት ይዘው ይምጡና የጥበብ ድግሱን እየኮመኮሙ ታራሚዎች እንዲታረሙ ያድርጉ!!...አደራ ተብላችኋል ለማለት ነው አመሠግናለሁ
@getem
@wegoch
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
የምን ታራሚ የሚለው ጥያቄ ይቅደም
(የህሊና፤የማረሚያ ቤት(በእርግጥ የህሊና እስር ቢኖረውም)፤ የሌላም ሌላም..)
.
ለማንኛውም አልቆጠርኳቸውም ለማለት ነው የቆጠራችሁ ወዲህ በ ካላፊ ካግዳሚ ከሚመላለሰው
ማነው የሚፈታው የታሠረውን ሠው? በርግጥ የሚፈታው ህግ ቢሆንም ታራሚዎችን መፅሐፍት እንዲያነቡ
መርዳት ማለት የአስተሳሰብአድማሳቸውን አስፍተው ለሕብረተሰባችን ካጠፉት ጥፋት በላይ እንዲክሱ ማድረግ መቻል ይመስለኛል። እስቲ ግድ የሎትም ነገ ብሔራዊ ቴአትር 11 ሰዓት ላይ ታራሚዎች ቢያነቡት ይጠቅማቸዋል ብለው የሚያስቧቸውን ሁለት እና ከዚያ በላይ መፅሐፍት ይዘው ይምጡና የጥበብ ድግሱን እየኮመኮሙ ታራሚዎች እንዲታረሙ ያድርጉ!!...አደራ ተብላችኋል ለማለት ነው አመሠግናለሁ
@getem
@wegoch
የቀረንን እንጫወት
ተኩሰን ብንስትም ሞት ፈርተን ግን ነፍስ አንሰስትም!
ህልም ባንከስትም ራዕይ አለንና አንወሰልትም!
ቢያንስ ሰው ነንና ሰው እንወዳለን!
እንዳመጣጡ እናስተናግዳለን!
ምድር ከተፈጠረ ምስጢር ከተቋረጠ
እስካሁን እስካለንበት
ከድህነታችን በቀር እኛነታችን
ሰው ፊት የማያስቀርብ ምንም እንከን የለበት!!
ደማችን ውስጥ ኢትዮጵያዊነት አለበት።
(( ሙልጌታ ተስፋዬ -የባለቅኔው ምህላ ))💚💛❤
ሸጋ ቀን !!💚💛❤
@balmbaras
@getem
@getem
ተኩሰን ብንስትም ሞት ፈርተን ግን ነፍስ አንሰስትም!
ህልም ባንከስትም ራዕይ አለንና አንወሰልትም!
ቢያንስ ሰው ነንና ሰው እንወዳለን!
እንዳመጣጡ እናስተናግዳለን!
ምድር ከተፈጠረ ምስጢር ከተቋረጠ
እስካሁን እስካለንበት
ከድህነታችን በቀር እኛነታችን
ሰው ፊት የማያስቀርብ ምንም እንከን የለበት!!
ደማችን ውስጥ ኢትዮጵያዊነት አለበት።
(( ሙልጌታ ተስፋዬ -የባለቅኔው ምህላ ))💚💛❤
ሸጋ ቀን !!💚💛❤
@balmbaras
@getem
@getem