የሄን ጉዳይ ጥቂት ሰዎች ሆነን ነው የጀመርነው
የእርዳታ ጥሪ አልጠላችሁም?
እከሌ ታመመ ገንዘብ እናሰባስብለት/ላት፣እነ እገሌ ተፈናቀሉ፣ ለተፈናቃዮች ፣ ለህጻናት ፣ ለሟች ቤተሰቦች፣ ለተጎጂዎ(በልዩ ልዩ ምክንያት)፣ለወንዞች፣,,,,ብዙ ብዙ የእርዳታ ጥሪ ,
አሀ እና ምናለበት ካላችሁ ብትረዱ? ያለው ይረዳል የሌለው ከንፈሩን ይመጣል ወይ ካለው ለምኖ ይሰጣል።እንዲህ ባንረዳዳ ኖሮ እንደህዝብ እንዴት ተደጋግፈን ቆመን ሀገር እንሆን ነበር?
ነጥቤ የእርዳታ ጥሪ ባይሆን ትብብር ስለመጠየቅ ነው። አንዲት አህታችን ሊባኖስ #ቤይሩት የሚገኙ በእስር ላይ የሚገኙ #እስረኞች እና በኤንባሲ ወደሀገራቸው ለመምጣት ጉዳያቸው እስኪያልቅ የሚቆዩ ሰዎችን በምግብ እና በተለያየ መንገድ ትረዳለች።
ከእኛ ይሄን ፈለገች - #መጽሀፍ ብቻ። ሴቶቹ በቆይታቸው ቢያነቡ በጣም በመንፈስ የሚታነፁ አይመስላችሁም? እስኪ እባካችሁ የምትችሉ መጽሀፍ በማሰባሰብ እናግዛቸው። ምን ትላላችሁ?
ያለንን እናካፍል
+251913836124 አብይ @abiywas3
+251919266760 ልዑል
በእነዚህ ስልኮች በመደወል ያነጋግሩን።
@getem
@getem
የእርዳታ ጥሪ አልጠላችሁም?
እከሌ ታመመ ገንዘብ እናሰባስብለት/ላት፣እነ እገሌ ተፈናቀሉ፣ ለተፈናቃዮች ፣ ለህጻናት ፣ ለሟች ቤተሰቦች፣ ለተጎጂዎ(በልዩ ልዩ ምክንያት)፣ለወንዞች፣,,,,ብዙ ብዙ የእርዳታ ጥሪ ,
አሀ እና ምናለበት ካላችሁ ብትረዱ? ያለው ይረዳል የሌለው ከንፈሩን ይመጣል ወይ ካለው ለምኖ ይሰጣል።እንዲህ ባንረዳዳ ኖሮ እንደህዝብ እንዴት ተደጋግፈን ቆመን ሀገር እንሆን ነበር?
ነጥቤ የእርዳታ ጥሪ ባይሆን ትብብር ስለመጠየቅ ነው። አንዲት አህታችን ሊባኖስ #ቤይሩት የሚገኙ በእስር ላይ የሚገኙ #እስረኞች እና በኤንባሲ ወደሀገራቸው ለመምጣት ጉዳያቸው እስኪያልቅ የሚቆዩ ሰዎችን በምግብ እና በተለያየ መንገድ ትረዳለች።
ከእኛ ይሄን ፈለገች - #መጽሀፍ ብቻ። ሴቶቹ በቆይታቸው ቢያነቡ በጣም በመንፈስ የሚታነፁ አይመስላችሁም? እስኪ እባካችሁ የምትችሉ መጽሀፍ በማሰባሰብ እናግዛቸው። ምን ትላላችሁ?
ያለንን እናካፍል
+251913836124 አብይ @abiywas3
+251919266760 ልዑል
በእነዚህ ስልኮች በመደወል ያነጋግሩን።
@getem
@getem