አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ‼️
ማርያም ተስፋዬን እንታደግ!
ከላይ በፎቶው የምትመለከቷት ታዳጊ ወጣት #ማርያም_ተስፋዬ ስትባል የሁለተኛ አመት የጥቁር አንበሳ የህክምና ተማሪ ናት። በደረሰባት የልብ በሽታ (Rheumatic Heart Disease) ምክንያት ለአንድ አመት ያህል በጥቁር አንበሳ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስትረዳ ቆይታ ከሆስፒታሉ አቅም በላይ በመሆኑ ወደ ኤሉዜይር የልብ ህክምና ሪፈር ተፅፎላታል። በመሆኑም ለህክምና የተጠየቀችው 180,000 ብር ከቤተሰቦቿ አቅም በላይ ስለሆነ ለዚህች የነገ ነብስ አድን ሀኪም ሁሉም እጁን እንዲዘረጋ በትህትና እንጠይቃለን ።
የእህቷ የባንክ አካውንት፦
1000199636875 (ሜሪ ተስፋዬ)
አንድ ላይ ስንሆን እንችላለን!
1 ሳምንት ብቻ ነው ያለን
ለበለጠ መረጃ፦
+251910188584
+251926242785
🔹ገንዘቡ በአንድ ሳምንት ውስጥ መገኘት ስላለበት ሁላችንም ርብርብ እናድርግ!
ማርያም 100% ትድኛለሽ‼️
(ሼር ያድርጉት)
@getem
@getem
ማርያም ተስፋዬን እንታደግ!
ከላይ በፎቶው የምትመለከቷት ታዳጊ ወጣት #ማርያም_ተስፋዬ ስትባል የሁለተኛ አመት የጥቁር አንበሳ የህክምና ተማሪ ናት። በደረሰባት የልብ በሽታ (Rheumatic Heart Disease) ምክንያት ለአንድ አመት ያህል በጥቁር አንበሳ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስትረዳ ቆይታ ከሆስፒታሉ አቅም በላይ በመሆኑ ወደ ኤሉዜይር የልብ ህክምና ሪፈር ተፅፎላታል። በመሆኑም ለህክምና የተጠየቀችው 180,000 ብር ከቤተሰቦቿ አቅም በላይ ስለሆነ ለዚህች የነገ ነብስ አድን ሀኪም ሁሉም እጁን እንዲዘረጋ በትህትና እንጠይቃለን ።
የእህቷ የባንክ አካውንት፦
1000199636875 (ሜሪ ተስፋዬ)
አንድ ላይ ስንሆን እንችላለን!
1 ሳምንት ብቻ ነው ያለን
ለበለጠ መረጃ፦
+251910188584
+251926242785
🔹ገንዘቡ በአንድ ሳምንት ውስጥ መገኘት ስላለበት ሁላችንም ርብርብ እናድርግ!
ማርያም 100% ትድኛለሽ‼️
(ሼር ያድርጉት)
@getem
@getem