🔴🔴 #ሼር_ሼር_ሼር 🔴🔴
❗️ ❗️ #አስቸኳይ_የእርዳታ_ጥሪ ❗️❗️
🔴 ወገንን ለመርዳት ግዴታ የቡና ደጋፊ መሆን የለብንም ✔️
🔴 ሰው መሆን በቂ ነው !!!!
✅ ወጣት #ሀያት_ኑሩ_ሁሴን የ18 አመት ወጣት እና #የኢትዮጵያ_ቡና ደጋፊ ስትሆን በደረሰባት የ ኩላሊት ህመም በሽታ ምክንያት ሁለቱም ኩላሊቶቿ መስራት እንዳቆሙ በ ህክምና ተረጋግጧል ።
✅ በ #ቅዱስ_ጳውሉስ_ሆስፒታል በሳምንት 3 ጊዜ ዲያሊሲስ (የኩላሊት እጥበት) ይደረግላታል እሱም የምታወጣው ገንዘብ ከ 2250 ብር በላይ ነው ። ይህንንም ብሩም ከባድ ስለሆነ ጔደኞቿ በየቀኑ ትኬት 200 ብር እየሸጡላት ነው እሱም ከተሳካ ይሸጣል ።
✅እስከ አሁን ድረስ ዲያሊሲስ (የኩላሊት እጥበት) ላይ የቆየች ቢሆንም 7 ወር አልፏታል ግዴታ ንቅለ ተከላ መደረግ አለበት ይህንንም ለማድረግ ገና ፕሮሰስ ላይ ነች ።
✅ ነገር ግን ንቅለ ተከላው ከተደረገ በኋላ የማይቋረጥ መድኃኒት መውሰድ አለባት ታድያ ይህንን ወጪ የሚሸፍን አቅም ስለሌላት በ አቅራቢያዋ ወደ ምንገኘው ወደ እኛ እህት ወንድሞቿ እጇን ለመዘርጋት ግዳጅ ሆኖባታል ።
✅እናም የእግር ኳስ ቤተሰቦች ስንት እህትና ወንድሞቻችን ወገኖቻችን እርዳታ እየፈለጉ ሰው ሳይደርስላቸው ህይወታቸው አልፏል የዚህችንም ህይወት እንታደገው ዘንድ ሁላችንም የ እህታችን እርዳታ ያስፈልጋታል በፍጥነት ሁላችንም የ እህታችንን ህይወት እንታደግ ።
አድራሻ ☞ #አውቶቢስ_ተራ ወረድ ብሎ ዜድ ዋይ ህንፃ ገባ ብሎ መካነ ሰላም ፊት ለፊት #አያት_ኑር_ሁሴን
ስልክ ቁጥር የ እናቷ -- 0911948682 #ሰአዳ
✔️ የባንክ ቁጥር #ኢትዮጵያ_ንግድ_ባንክ
➡️ 1000230747648 #ሰአዳ_እንድሪስ
#ሼር_በማድረግ_ሀላፊነታችንን_እንወጣ 🙏🙏🙏
❗️ ❗️ #አስቸኳይ_የእርዳታ_ጥሪ ❗️❗️
🔴 ወገንን ለመርዳት ግዴታ የቡና ደጋፊ መሆን የለብንም ✔️
🔴 ሰው መሆን በቂ ነው !!!!
✅ ወጣት #ሀያት_ኑሩ_ሁሴን የ18 አመት ወጣት እና #የኢትዮጵያ_ቡና ደጋፊ ስትሆን በደረሰባት የ ኩላሊት ህመም በሽታ ምክንያት ሁለቱም ኩላሊቶቿ መስራት እንዳቆሙ በ ህክምና ተረጋግጧል ።
✅ በ #ቅዱስ_ጳውሉስ_ሆስፒታል በሳምንት 3 ጊዜ ዲያሊሲስ (የኩላሊት እጥበት) ይደረግላታል እሱም የምታወጣው ገንዘብ ከ 2250 ብር በላይ ነው ። ይህንንም ብሩም ከባድ ስለሆነ ጔደኞቿ በየቀኑ ትኬት 200 ብር እየሸጡላት ነው እሱም ከተሳካ ይሸጣል ።
✅እስከ አሁን ድረስ ዲያሊሲስ (የኩላሊት እጥበት) ላይ የቆየች ቢሆንም 7 ወር አልፏታል ግዴታ ንቅለ ተከላ መደረግ አለበት ይህንንም ለማድረግ ገና ፕሮሰስ ላይ ነች ።
✅ ነገር ግን ንቅለ ተከላው ከተደረገ በኋላ የማይቋረጥ መድኃኒት መውሰድ አለባት ታድያ ይህንን ወጪ የሚሸፍን አቅም ስለሌላት በ አቅራቢያዋ ወደ ምንገኘው ወደ እኛ እህት ወንድሞቿ እጇን ለመዘርጋት ግዳጅ ሆኖባታል ።
✅እናም የእግር ኳስ ቤተሰቦች ስንት እህትና ወንድሞቻችን ወገኖቻችን እርዳታ እየፈለጉ ሰው ሳይደርስላቸው ህይወታቸው አልፏል የዚህችንም ህይወት እንታደገው ዘንድ ሁላችንም የ እህታችን እርዳታ ያስፈልጋታል በፍጥነት ሁላችንም የ እህታችንን ህይወት እንታደግ ።
አድራሻ ☞ #አውቶቢስ_ተራ ወረድ ብሎ ዜድ ዋይ ህንፃ ገባ ብሎ መካነ ሰላም ፊት ለፊት #አያት_ኑር_ሁሴን
ስልክ ቁጥር የ እናቷ -- 0911948682 #ሰአዳ
✔️ የባንክ ቁጥር #ኢትዮጵያ_ንግድ_ባንክ
➡️ 1000230747648 #ሰአዳ_እንድሪስ
#ሼር_በማድረግ_ሀላፊነታችንን_እንወጣ 🙏🙏🙏