ዛሬ፣ ደስ! የሚል ቀን ነው። ሐዘን በወረረን ግዜ፣ እንደ ተወርዋሪ ኮከብ፣ ደስታ ብቅ ሲል ያስደስታል። ከሳምንታት በፊት፣ ለመቶ ገጣሚያን መድብል ለማዘጋጀት ጥሪ ቀርቦ ነበር፤ እነሆ፣ እኔም በዚህ ጥሪ ተሳታፊ ሆኜ፣ በዛሬው እለት ከመጀመሪያዎቹ ቅፅ-1(ክንፋም ከዋክብት መድብል )ማለትም ከ50 ገጣሚያን አንዱ መሆኔን መልዕክት ደርሶኛል። እናም እጅግ ደስ ብሎኛል!
ልክ ይልማ ገ/አብ የመጀመሪያ የዘፈኑ ግጥም ከሳንሱር አድራጊዎቹ አልፏል፤ ሲባል የተሰማው ደስታ ሲገልፀው:-
' በየመንገዱ በምሄድበት ግዜ ከደስታዬ ብዛት የተጣላሁትን ሰው ባገኝ የማናግር ይመስለኛል' ብሎ ነበር። እኔም፣ ያቺ ስሜት ተሰማችኝ።
በመጨረሻም ፣ የግጥም መድብሉን የመግዛት ፍላጎት ያላቹ ወዳጆቼ
በ #inbox 👇
@Samuelalemu5 አናግሩኝ።
አመሰግናለሁ🙏
@Samuelalemuu
@getem
@getem
ልክ ይልማ ገ/አብ የመጀመሪያ የዘፈኑ ግጥም ከሳንሱር አድራጊዎቹ አልፏል፤ ሲባል የተሰማው ደስታ ሲገልፀው:-
' በየመንገዱ በምሄድበት ግዜ ከደስታዬ ብዛት የተጣላሁትን ሰው ባገኝ የማናግር ይመስለኛል' ብሎ ነበር። እኔም፣ ያቺ ስሜት ተሰማችኝ።
በመጨረሻም ፣ የግጥም መድብሉን የመግዛት ፍላጎት ያላቹ ወዳጆቼ
በ #inbox 👇
@Samuelalemu5 አናግሩኝ።
አመሰግናለሁ🙏
@Samuelalemuu
@getem
@getem
👍27🤩26❤7🎉6